88
DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 1

dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

  • Upload
    others

  • View
    9

  • Download
    0

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 1

Page 2: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

2 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 3: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 3

Page 4: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

4 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 5: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 5

Page 6: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

6 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 7: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 7

የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው ላይ ጆርጅያ ግዛት በባንክ Eዳ በተያዙ ቤቶች ብዛት ከAሜሪካ Aንደኛ መሆኗን Aስታውቋል። ከሶስት መቶ ቤቶች፣ Aንዱ በ Eዳ የተያዘ ነው። ባለፉት ሶስት ወራት በጆርጂያ ግዛት ከተሸጡት ቤቶች ውስጥ 43 በመቶ የሚሆኑት በባንክ Eዳ (ፎርክሎዝድ) የተያዙ ቤቶች ናቸው። Aማካይ ዋጋቸውም 104ሺ ዶላር ነበር። ይህ መጠን ከመላው Aሜሪካ Aማካይ ዋጋ ጋር ሲነጻጸር በ38 በመቶ ዝቅ ያለ ነው። በኛ ኮሚኒቲ ምን ያህል ሰው ቤት Eንዳለው፣ ምን ያህሉ ቤቱን Eንደተቀማ፣ ምን ያህሉ Eየከፈለ Eንደሚኖር፣ የተደረገ ጥናት ስለሌለ ትክክለኛ ቁጥር መጥቀስ Aንችልም። ነገር ግን Eንደማንኛውም ሰው፣ Iኮኖሚው Eየደከመ ሲመጣ ቤት ያላቸው ፣ ቤታቸው ሃብት መሆኑ ቀርቶ Eዳ Eንደሚሆንባቸው መገንዘብ Aያዳግትም።

በገዛነው ቤት Eየኖርንበት ወይስ Eየኖረብን? በጠቅላላው Aሜሪካ የምሁራን ጥናት መሰረት ሰዎች የገዙትን ቤት ከሚያጡባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች መካከል ፍቺ፣ የህክምና ወጪ ብዛት፣ ሥራ ማጣትና ሞት ዋንኞቹ ናቸው። የኛም ነገር ከዚህ ማEቀፍ Aይወጣም። Aንድ ነገር ግን ይጨምራል—ያለበቂ ጥናትና ዝግጅት መግዛት! ... ያነጋገርናቸው ሰዎችም የነገሩን ታሪክ ከነዚህ ምክንያቶች ብዙም የራቀ

Aይደለም። የኛ ለየት የሚልበት Aንዱ ነገር ቢኖር Aንድ ጊዜ ቤት ከገዛን “ሸጡ” መባልን ስለምንፈራ ቤታችን Eኛኑ በቁማችን Eየበላ መጨረሱ ነው። የሚከተሉት ታሪኮች ይህንኑ ይሳያሉ (የተጠቀሱት የሰውና የቦታ ስሞች በሙሉ የተቀየሩ ናቸው)።

******************** ላለፉት 12 ዓመታት በAትላንታ ከተማ የኖሩት Aቶ ሸዋፈራሁ Eና ወ/ሮ Eንጉዳይ ቤት የገዙት ከ 9 ዓመት በፊት ነበር። ያን ጊዜ ሁለቱም ሥራ Aላቸው። Aፓርትመንት በሚኖሩበት ወቅትም ያጠራቀሙት ገንዘብ ነበራቸው። ቤት መግዛት የAሜሪካ ህልም ነውና ቤት ለመግዛት ወሰኑ። ለመግዛት የወሰኑት የወ/ሮ Eንጉዳይ Eናትና Aባት ለጉብኝት መምጣታቸውን ምክንያት Aድርጎ፣ በAፓርትመንት ከመቀበል ፣ ቤት ገዝቶ መቀበል ብለው ነበር። ልጅ ለመውለድ ፈልገው Aልቻሉም። ሁለቱ ብቻቸውን ሆነው ስኔልቪል የሚባል Eዚሁ ጆርጂያ የሚገኝ ከተማ ባለ 4 መኝታ ቤት ቪላ ገዙ። የቤት Eቃ ከሩምስ ቱ ጎ በብድር ተሞላ። Eናትና Aባትም መጡ፣ 6 ወር ተዝናንተው ተመለሱ። ቤታቸውን ሲገዙ የሪል Eስቴት ገበያ ገና ያልወደቀ ነበረና በገዙበት የወለድ መጠን ተሰልቶ የወር ሞርጌጅ ክፍያቸው 1200 ዶላር ነበር። ለጊዜው ያሰቡት ያንን ያህል ብር በየወሩ መክፈል Eንደማያቅታቸው፣ Eንዲያውም የAፓርተመንት ክፍያቸው 750

ዶላር ስለነበረ፣ ተጨማሪ 450 ዶላር መክፈል Aያቅተንም ብለው ነበር ያሰቡት። ቤት ሲገዛ Aብሮ የሚመጣውን ሌላ ወጪ በወቅቱ Aላሰቡትም። ሱዚ Oርማን የተባለችው የIኮኖሚ ጉዳዮች Aማካሪ ቤት ስትገዙ ከወርሃዊ ሞርጌጅ ክፍያ በተጨማሪ ቢያንስ 1/3ኛ የሚሆን ለጥገና የሚሆን ወጪ በጎን ማስቀመጥ Aለባችሁ ትላለች። ምክንያቱም የራስ ቤት ሲሆን፣ Eንደ Aፓርትመንት ስልክ ደውለን ጥገና ማስደረግ Aንችልም። ቧንቧ ቢበላሽ፣ Aየር ማቀዝቀዣ፣ የግቢ ጽዳት፣ ጣሪያ ቢያፈስ፣ ግድግዳ ቢሰነጠቅ፣ ቀለም ብንፈልግ፣ የኤሌክትሪክ ችግር ቢመጣ የግድ ከኪሳችን መክፈል Aለብን። Eነ Aቶ ሸዋፈራሁም ቤት ከገዙ በኋላ በሰላም የኖሩት ለ3 ዓመት ያህል ነው። ከዚያ በኋላ በትንሽ በትልቁ ወጪ ተቀማጫቸው Eየተመናመነ መጣ። የቤት Eቃ የገዙበት ተከፍሎ Aላለቀም። ከሥር ከሥር የሞርጌጅ ክፍያው Aለ። በAራተኛው ዓመት በAግባቡ ሳይዘጋጁና ሳያጠኑ ቤት መግዛታቸው ስህተት መሆኑ Eየተሰማቸው መጣ። Aንዱ ሌላውን መወንጀልም ጀመረ። ኑሮ መረረ። ጭቅጭቁ ጨመረ። በዚህ ሁኔታ ሁለት ዓመት ቆይተው ተፋቱ። ቤቱ የተገዛው በሁለቱም ስም ስለነበረ ለመሸጥ ፈለጉ ፣ ግን ገበያው ወርዷልና በሚፈልገው ዋጋ መሸጥ Aልተቻለም። ያለው ምርጫ ትቶ መውጣት ነበር። ያለ Eቅድና ጥናት በተገዛው በዚህ ቤት ምክንያት ትዳር ፈረሰ፣ ክሬዲታቸው ተበላሸ፣

ወደ ገጽ 10 ዞሯል

ያስቀመጡት መግደርደሪያ ገንዘብም ሙልጭ ብሎ Aለቀ። Aሁን ሁለቱም በየራሳቸው የትግል ኑሮ ጀምረዋል።

********************** ይህ ታሪክ ደግሞ ለየት ይላል። ወጣቷ የ 27 ዓመት ወጣት ስትሆን ውብና ፈጣን ናት። ለዚህ ታሪክ ስንል ሳራ ብለን Eንጥራት። ሥራ ለረዥም ጊዜ በፊላደልፊያ ከተማ ስትኖር ቆይታ ወደ Aትላንታ መጣች። Aመጣጧ Aትላንታ ቤት ርካሽ ነው ስለተባለች፣ ቤት ገዝታ ከተቻለም ትንሽ ቢዝነስ ለመክፈት ነበር። ሥራ Aትላንታ ከመጣች በኋላ ቤት ለመግዛት ስድስት ወር Eንኳን Aልፈጀባትም። በAጀስተብል ሬት ሞርጌጅ (የተወሰነ ወለድ መጠን በሌለው) ሁኔታ በ6 በመቶ ወለድ ነበር ሶስት መኝታ ቤት ታውን ሃውስ የገዛችው። ለAንድ ዓመት ያህል ዘና ብላ ኖረች። የሚጠበቀው ንግድ ግን ሳይከፈት ቀረ። በመካከል ወጪዋም ስለበዛ ሁለት ሥራ መሰራት ጀመረች። Aንዱን ክፍል ለማከራየት ብትሞክርም፣ በቋሚነት የሚከራይ Aልተገኘም፣ ጥቂት ወር ቆይተው ሲወጡ፣ Eንደገና ተከራይ ሲጠፋ፣ ኑሮዋ Aስቸጋሪ ሆነ። ጠዋት ወጥታ Eኩለ ሌሊት መግባት ህይወቷ ሆነ፣ በመካከል የወለዱ መጠን ጨመረባት፣ ክፍያውም Eንደዚያው። ነጋ ጠባ ሃሳቧ ቤቷ Eንዳይወሰድ ምን ማድረግ Eንዳለባት ማስብ ሆነ። ከሰው ተራ ራቀች። ያ ቅልጥፍናዋና ውበቷ

Page 8: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

8 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

የምንይዘው ነገር Aይደለም። ነገር ግን Aከባበሩን ለወጥ Aድርገን፣ ያንን ቀን የምናመሰግናቸውን የምናመሰግንበት ቀን ሊሆን ይገባል። በተለያዩ መንገዶች Eዚህ Aገር ስንመጣ ብዙ ውለታ የዋሉልን ሰዎች Aሉ፣ ከመጣን በኋላም ችግር ሲደርስብን፣ ሃዘን ሲደርስብን፣ በደስታችንም ወቅት [ደስታም ያለ ሰው Aይደምቅም Eኮ] ውለታ የዋሉልን Aሉ። ነገሮች ጨለማ ሆነው ተሰፋ በቆረጥን ጊዜ፣ መንገዱ Aልታይ ብሎን መደነቃቀፍ ባበዛን ጊዜ፣ መሄጃና መምጫው Aልታወቅ ብሎ ገደል ከሜዳ መለየት ባቃተን ጊዜ Aይዞሽ/Aይዞህ ያሉን ሰዎች Aሉ። ሁላችንም ቁጭ ብለን ብናስብ፣ ቢያንስ Aንድ ሰው በሃሳባችን ይመጣል። ከሰው Aገር መምጣት ማለት ፣ ከውሃ የወጣ Aሳ መሆን ማለት ነው። Eህት ወንድም Aባት Eናት Aገር ቤት ነው ያለው። Eዚህ Aገር ድንገት ያወቅነው ሰው ነው Aባት Eናት፣ ወንድምና Eህት የሚሆነን። ታዲያ ያን የችግር ቀን

ይህ የኖቬምበር ወር ሁለት Aበይት ነገሮች ይታሰቡበታል። Aንዱ የምስጋና ወር ሲሆን፣ ሌላው የAሜሪካ የፕሬዚዳንቶች ምርጫ የሚደረግበት ወር ነው። ስለ ሁለቱም ትንሽ Eንበል። የምስጋና ወር፣ ወይም ታንክስጊቪንግ ምንጩ ፈጣሪን ማመስገን ነው። ለAሜሪካኖች ደግሞ ይህ ቀን ቤተሰብ የሚገናኝበትና ከAንድ ማEድ Aብሮ የሚቆርስበት Eለት ነው። በዚህ Eለት ምሽት ላይ Aሜሪካኖቹ Aይወጡም፣ ቀንም ቢሆን ቤተሰብ የሌለው ካልሆነ በቀር ሁሉም በየወላጆቹ ቤት ያሳልፋል። ብዙ “ቀኖች” ያሏቸው Aሜሪካኖች ፣ በተለይ ለዚህ ቀን የሚሰጡት ትርጉም የበለጠ ሲሆን፣ ለኛ ለIትዮጵያውያንም ይህ ቀን የተለየ ትርጉም ሰጥተን ልናስበው የሚገባን ነገር ነው። Aብሮ መብላቱን ሁሌም ስለምናደረገው ለዚያ ቀን “በተለይ”

በሰው ትከሻ Aሳልፈን ፣ ዛሬ መንገዱ ሲደላደል ውለታ የዋሉልንን የረሳን Aለን። በዚህ የምስጋና ቀን፣ Aስታውሰን ደውለን [ከቻልን ያሉበት ሄደን ] ስላደረጉልን ነገር Eናመስግናቸው። ሁለተኛው የAሜሪካ ምርጫ የሚደረግበት ወር ነው። ኖቬምበር 6 የAሜሪካ መጪው ፕሬዚዳንት ይታወቃል። ይህ ጽሁፍ ሲዘጋጅ የምረጡኝ ዘመቻው ተጧጡፏል። ክርክሩ፣ ንግግሩ፣ ሩጫው ልዩ ነው። የAሜሪካ ምርጫ ቅስቀሳ Eንደ ጥሩ ፊልም በስሜት የሚከታተሉት ነው። በ Eጅ ቦክስ ሳይሆን ፣ በምርጫ ቦክስ Aሸናፊው የሚለይበት፣ በጉልበት ሳይሆን በማሳመን ድምጽ የሚጠየቅበት ምርጫ ነው። ከዚህ የAሜሪካ ምርጫ በሃሳብ ስለመከራከር Eንማራለን፣ የንግግር ችሎታን፣ የማሳመን ተሰጥOን Eንማራለን፣ ተከራክሮ ወዲያው መጨባበጥንም Eንማራለን። ከሁሉም በላይ ስለሚወዳደሩበት ቢሮና ሥራ በቂ Eወቅት Eንደሚያስፈልግም Eንማራለን። የተማርነውን በልቡናችን ያሳድርብን

BUSINESS PAGE • Alarm Service 34 • Alteration 50 • Auto Service 39-41 • Bakery (Cake) 29 • Beauty salon 58/60 • Construction Heating, …….and Electric …… 50/52 • Credit card Mach. 52 • Driving School 40 • Electronics and …... Luggage sale 68 • Eye Glass 75 • Game Machine 85 • Gift to Ethiopia 26 • Insurance 63-67 • Lawyer/ Immigration service

inside cover/ 72 • Medical , dental and Chiropractor …...76-83 and inside back cover • Money transfer 3/9/21 • Real Estate 85 • Restaurants shisa, and Mart/market…. 11- 37 / 43/

• Blue page 74 • School 62 • Shipping service 52 • Tax and Accounting ….70/71 • Travel Agents 54/55/63 • Towing 40 • Tire fix /sale 39 • Video, Decoration, wedding hall, and Photo > » middle pages, 47-49

____________________

ያንብቡ ያንብቡ ያንብቡ ያንብቡ

ያንብቡ!!

Page 9: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 9

Page 10: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

10 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Aንድ ወዳጄ፣ በቅርቡ መኖሪያ ቤት ገዛና ለምርቃቱ ጠራኝ። ሄድኩ። ከፈልኩ ያለው ገንዘብ Eና ቤቱ ግን Aልሄድ Aሉኝ። ቤቱ ምንም Aልተመቸኝም (Aልወደድኩትም ላለማለት)፣ ይህንኑ ሃሳቤን ለጓደኛዬ ነገርኩት .. Eንዲህ ነበር ያልኩት። “Aንደኛ ቤትህ ለብዙ ነገሮች ሩቅ ነው፣ ሁለተኛ Aንተና ሚስትህ ያላችሁ ልጅ Aንድ ነው፣ Aንተ Eንጂ ሚስትህ ሥራ የላትም፣ Aንተም የምትስራው ትልቅ የሚባል ሥራ Aይደለም፣ ስለዚህ 5 መኝታ ቤት ያለው ቤት ይበዛብሃል። Aካባቢው ጥሩ ትምህርት ቤት ያለበትም Aይመስለኝም። ከሁሉም በላይ ደግሞ ይህን ሁሉ ክፍል በዱቤ Eቃ ገዝተህ መሙላትህ ትክክል Aይደለም፣ ጥሩ Aማካሪ ያማከ ር ክ Aይመስ ለ ኝም ፣ Eንደነገርከኝ ከሆነ የወለድ መጠኑ ከፍተኛ ነው። ዓመት ሳይሞላህ መክፈል Aቅቶህ የምትወጣ ይመስለኛል” ተናግሬ Eንደጨረስኩ ጨካኝ የሆንኩ ያህል ተሰማኝ። Eኛ የለመድነው “በጣም Aሪፍ ነው፣ ጎበዞች፣ Eንዲህ ነው Eንጂ፣ የምን በኪራይ ቤት መበስበስ ነው … Aቤት ሲያምር .. ዋው” የሚል Aስተያየት ነው። ብዙዎችም ከልባቸው ሳይሆን Eንዲህ ሸንግለው ይመለሳሉ። ለቤት ግዢ Eንጂ፣ ቤቱ በሃራጅ ሲሸጥ ወይም በEዳ ምክንያት ሲቀማ ድግስ የለምና ሰው ሲገዛ Eንጂ ሲቀማ Aናውቀውም። ለማንኛውም ግን ጥሩ ወዳጄን በዚያ ንግግሬ ሳላጣው Aልቀረሁም። ከዚያ ወዲህ ደ ው ሎ ል ኝ A ያ ው ቅ ም ፣ ብደውልለትም Aያነሳም። በምንም ምክንያት በAጉል Aስተያየት ጓደኛዬን ማጣት Aልፈልግም። ነገር ግን፣ ሁሉንም Aይነት Aስተያየት የማንቀበል ከሆነ ለምን Aስተያየት Eንጠይቃለን? ጆሯችንን ሙገሳ ብቻ Eንዲሰማ ለምን Eናሾለዋለን? በጣም የሚገርመው ደግሞ ማህበረሰባችን ይህን ነገር Aጽድቆ መቀበሉ ነው። Eኔና ይህ ጓደኛዬ Aበሻ ዳኛ ሆኖ

ለፍርድ ብንቀርብ ፣ Eኔ ላይ Eንደሚፈረድ Aውቃለሁ ። የሚፈረድብኝ የተናገርከው ስህተት ነው ተብሎ Aይደለም - ይልቁኑ ምን Aገባህ? ተብዬ Eንጂ። ይህን ግጥም ታስታውሱታላችሁ? Aገሪቷ Eንዳታድግ ማነቆ የሆነው ይሄ “ምን Aገባኝ” የሚሉት ፈሊጥ ነው የሚል ግጥም ድንገት ልጽፍ Aሰብኩና “ምን Aገባኝ” ብዬ ተውኩት Eንደገና

……… ግጥሙን ቃል በቃል መጥቀሴን Eንጃ። ግን ሃሳቡን ውሰዱልኝ። ብዙ ነገራችን Eኮ ምን Aገባህ፣ ምን Aገባሽ ነው። ሰው ራሱን ሊሰቅል ሲል ብናስጥለውም ምን Aገባህ Eንባላለን፣ የተጣሉ ብናስታርቅም ምን Aገባህ Eንባላለን፣ ኸረ ይህ ነገር ትክክል Aይደለም .. ብለን ስለራሳችን ማህበር፣ መንፈሳዊ ተቋም፣ ፖሊቲካ ድርጅት፣ ብንናገር .. “ኽረ Aርፈህ ተቀመጥ፣ ምናገባኝ ብለህ ነው?” የሚሉ መካሪ ቢጤዎች ብቅ ይላሉ። Eኔ የምለው የቱ ጋር ነው የሚያገባን? Eስቲ ምን ብንል፣ ስለማን ብንናገር ነው Aዎ ይህ ያገባችኋል የምንባለው? ካደግንበት ባህልና ሁኔታ የተነሳ Eዚህም Aገር መጥተን “Eውነት መናገር የሚያስገድል” Aድርገን ነው የምንቆጥረው። ስለዚህ ሁ ል ጊ ዜ E የ ተ ሸ ነ ጋ ገ ል ን Eንኖራለን። በጣም Aስቸጋሪ Eኮ ነው .. ቤት ሲቃጠል Aይተን ውስጥ ያሉትን ለማዳን ብንገባና ትንሽ ወላፈኑ ቢደርስብን፣ በኛ ማህበረሰብ “ጎበዝ፣ ሰው ለማዳን ገብቶ ራሱ ተቃጠለ.. ይህ ጀግና ነው ..” የሚለን የለም። ይልቁኑ ባጭር ቃል “ማን ግባ Aለው?” Eንጂ። Eና የሚያገባን የት ጋር ነው? ለማንኛውም በራሴ ግጥም ጽሁፌን ልቋጨው “ተወው ምን Aገባህ?” Eየተባባልን “ተይው ምን Aገባሽ?” Eየተባባልን መኖር ይሻለናል ብለን ከወሰንን የኔም ይህን መጻፍ ዋጋ የለውምና ያነበባችሁትን ትፉት Eንደገና

________________

(ገሞራው ዘደቡብ Aትላንታ) ጠፋ። ራሷን መጠበቅ ተወች። 24 ሰAት በሥራ ዩኒፎርም ብቻ መኖር ሥራዋ ሆነ። ያማከረቻቸው የሪል Eስቴት ባለሙያዎች በሙሉ፣ ያናገረቻቸው ባንኮች በሙሉ መፍትሄ ሊያገኙላት Aልቻሉም። ቤቷ Eንዳይወሰድ የክፈለችው መስዋትነት ሁሉ ዋጋ Aጣ። መጨረሻው ሰAት ላይ ቤቷን ትታ ፣ Aትላንታን ለቅቃ ወደ ሌላ ከተማ ሄደች። በተበላሸ ክሬዲት፣ በሌለ ገንዘብ፣ በተጎዳ AEምሮ ኑሮን “ሀ” ብላ ልትጀምር።

********************** ማግኘትና ማጣት የAንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች መሆናቸውን በዘወትር ንግግራችን ብንጠቅሰውም በራሳችን ሲመጣ ተግባር ላይ ለማዋል ይቸግረናል። ቤት ገዙ ለመባል ብቻ የምንገዛ Eንዳለን ሁሉ፣ መክፈል Aቅቷቸው ወጡ መባልንም ስለምንፈራ ፣ ራሳችንን Eየገደልን ቤታችንን ለማኖር Eንታትራለን።

*********************** ማሩ Eና Aይናለም ፍቅረኛሞች ሲሆኑ የፋርመርስ ማርኬት ሰራተኞች ናቸው። ሁለቱም 40 ሰAት ይሰራሉ። በዚህ ሁኔታ ለ4 ዓመታት ቆይተዋል። ከAራት ዓመት የፍቅር ቆይታ በኋላ ለመጋባት ወስኑ። Aገር ቤት ሄደውም በትልቅ ድግስ ሰርግ Aደረጉ። Eዚህ Aትላንታ ሲመለሱ Aይናለም Aረገዘች። ይህን ጊዜ ቤት የመግዛት “ግዴታ” Eንዳለባቸው Aድርገው ወሰኑ። ልጅ በAፓርትመንት መወለድ የለብትም የሚል የግል Eምነት ነበራቸው። Eናም Aፈላልገው ሁለት መኝታ ቤት ያለው ቤት Aገኙ። ያገኙት ቤት በጥሩ ዋጋ ቢሆንም ከገዙት በኋላ ነበር ብዙ የሚስተካከል ነገር Eንዳለው መረዳት የቻሉት። Aንዱን ሲያስጠግኑ ሌላ፣ ሌላው ሲጠገን ሌላ ችግር Eየፈጠረ Aስቸገራቸው። በመካከል ልጅ ተወልዷል። Aይናለም ሥራ ፈታች። ማሩ በማይመቸው የፋርመርስ የሰAት ሁኔታ Eንደምንም Eያመሸ የሚሰራበት ሁለተኛ ሥራ ጀመረ። ኑሮ ሁሉ ትግል ሆነ። ማሩ ለ 24 ሰAት ትንሽ Eስኪቀረው ድረስ ኑሮው ሥራ ሆነ። በዚህ ሁኔታ 9 ወር ቆዩ። ማሩ በዚያ መካከል ታመመ። ለሆስፒታል የሚሆን ተቀማጭ ገንዘብ Aልነበረም። ታሞም ግን ከሥራ Aይቀርም

ነበር። ቢቀር Eንደ ሚያስወጡት፣ ካስወጡትም የቤት ወጪ Eንደማይኖር ተረድቷል። በመጨረሻ ሆስፒታል መተኛት Aለብህ ተባለ። ያን ጊዜ ችግር መጣ። ከቼክ ወደ ቢል የነበረ ኑሮ ገቢ ሲቋረጥ ሁሉም ተቋረጠ። ምንም ምርጫ Aልነበራቸውም፣ ባለው ችግር ላይ የሆስፒታል ወጪ ተጨመረበት፣ ቤታቸውን ትተው ወጡ። ለጊዜው Eዚሁ የምትኖር የAይናለም Eህት ቤት በደባልነት ገቡ። ለጊዜው ተንፈስ ብለዋል።

******************* የሙያው ባለቤቶች ቤት ለመግዛት ስናስብ ምን ምን ነገሮች ማሟላት Eንዳለብን፣ ካሟላን በኋላ ደግሞ ቤት ለመፈለግ፣ ካገኘን በኋላም ለመረከብ በቅድሚያ ማድረግ ያለብንን ነገሮች በተለያዩ መንገዶች ያብራራሉ። Aቅማችንን ሳናውቅ፣ ወይም ቤት መግዛት “ግዴታ” Aድርገን በመቁጠር፣ ወይም ልጅ በኪራይ ቤት Aይወለድም፣ ወይም ለAፓርትመንት ከመክፈል ለራስ ቤት መክፈል ይሻላል በሚሉ Eውነትና ሃሰትን ደባልቀው በያዙ ምክሮች ተመርተን Aጉል Eዳ ውስጥ የገባን ብዙ ነን። በዚያ የተነሳም ትዳር ፈርሷል፣ ጤና ጠፍቷል፣ የብድር ታሪካችንም ተበላሽቷል። ከላይ ያቀረብናቸው ከሰማናቸው ታሪኮች ጥቂቶቹ ናቸው። ብዙዎችችን በገዛናቸው ቤቶች Eየኖርንባቸው ሳይሆን Eየኖሩብን ይመስላል። ከሁሉም ቀድሞ ግን ባለሙያ ማማከርና፣ በህይወት ትልቅ ውሳኔ ወደ ሆነው ቤት የመግዛት ታሪክ ከመግባታችን በፊት በቂ ጥናት ልናደርግ ግድ ነው። ዛሬም በዚሁ የቤት ጣጣ ሲባል፣ ሌት ተቀን ለሞርጌጅ ክፍያ ሲሉ የሚለፉ፣ ራሳቸውን የጣሉ፣ Eንዳሰቡት ቤት “ንብረት” (Asset) ሳይሆን “Eዳ” (Liability) የሆነባቸው ብዙ Aሉ።

ክላርክ ሃዋርድ የተባለው ታዋቂ የIኮኖሚ Aማካሪ የሚከተሉትን ይመክራል።

ቤት ከመግዛታችሁ በፊት፦

• ያለፉትን 6 ወራት የሚያሳይ

የገዛነው ቤት....?...

ከገጽ 7 የዞረ

ወደ ገጽ 18 ዞሯል

የት ነው የሚያገባን?

Page 11: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 11

Page 12: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

12 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Over the past two years I have written several articles on symptoms indi-cating someone might need counseling and how counsel-ing can be beneficial. How-ever, if you have ever gone searching to find a counselor you may know that it is not always an easy process. Well, today I hope to shed some light on ways to access a counselor or psychologist.

Insurance

Many people have full coverage insurance and do not realize mental health is covered by their insur-ance. If you have insurance go to the company website and look for the words “ m e n t a l h e a l t h ” o r “behavioral health.” Once you put in your policy num-ber you can search to see whether you are covered for this. With most insurance policies that cover mental health, you would only have to pay a co-pay for counsel-ing appointments just like when you go to the medical doctor. Make sure to clarify how many counseling ap-pointments you get per year when using this method be-

cause you do not want to suddenly run out of paid ses-sions before you are done with your counseling.

One thing to be aware of is that sometimes mental health coverage is something you have to opt into. So, if it is not already part of your policy ask your insurance company if this is something you can add to your existing coverage. They will let you know how much additional you will need to pay monthly. Con-sidering that full price coun-seling costs anywhere from $80.00 to $200.00 an hour, it may be cheaper to get the service through your insur-ance. This is especially true if you need a special type of counseling or you do not have sliding scale clinicians in your area (more on this later.)

Once you are sure you are covered go to the company website to find the counselor closest to you. You can search for a clini-cian based on the specifics you need. Do you need someone who specializes in specific concerns such as depression, substance abuse,

marriage counseling, or chil-dren and adolescent care? Just like you can do a search for a dermatologist or cardi-ologist you can do a search based on the specialty area you are looking for. Do you speak a language other than English and would like to see if someone speaks Am-haric or another language? You can do this type of search as well – now, you might not find an Amharic speaking clinician but you just never know. Would you like someone close to your home or office? You can have mental health special-ists listed for you based on how close they are to an address or zip code you pro-vide.

What happens if you are uncomfortable doing internet searches? Then take a look at your insurance card and look for the phone num-ber next to “mental health” or “behavioral health.” By calling this number you can add or remove mental health coverage, you can find out the details of your mental health coverage, and you can get help searching for a counselor near you. School Are you or your child currently a student? Whether in Kindergarten

through 12th grade or at the university level, there are qualified counselors avail-able who cost very little or no money at all. At the kin-dergarten through 12th grade level they are called school counselors and they are able to work with a child while he or she is at school. This includes before or after classes, during breaks in your child’s schedule (example: lunch time), or during class time depending on the permission of the class instructor. Seeing a school counselor is espe-cially helpful if you cannot afford outside counseling or your schedule does not allow for the transportation neces-sary for your child to get back and forth to counseling appointments. If you are ever concerned about your child, notice unusual behav-ior in your child, and would like someone to make sure your child is ok the school counselor can be an effective first step. Just contact the school and ask to have a meeting set up between your child and the school coun-selor. If the counselor finds there is something serious going on that you should be made aware of he or she will take steps to help you get

(By Mahlet Endale, PhD) [email protected]

Cont. to page 18

Page 13: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 13

Page 14: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

14 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

ዘና ይበሉ

SODUKU ከ 1-9 ያሉትን ቁጥሮች በተመሳሳይ መደዳ (ወደ ታችም ወደ ጎንም)

Eንዳይደጋገሙ Aድርገው ይሙሉ:: (Play it safe.. Good Luck)

5 4 7 8 3 1 2 6 2 5 8 9 3 9 6 3 5 1 4 7 6 9 2 8 3 4 3 6 5 1 9 8 2 3 4 7 9 3 5 2

BRAIN TEASING QUESTION Three friends check into a motel for the night and the clerk tells them the bill is $30, payable in advance. So, they each pay the clerk $10 and go to their room. A few minutes later, the clerk realizes he has made an error and overcharged the trio by $5. He asks the bellhop to return $5 to the 3 friends who had just checked in. The bellhop sees this as an opportunity to make $2 as he reasons that the three friends would have a tough time dividing $5 evenly among them; so he decides to tell them that the clerk made a mistake of only $3, giving a dollar back to each of the friends. He pockets the leftover $2 and goes home for the day! Now, each of the three friends gets a dollar back, thus they each paid $9 for the room which is a total of $27 for the night. We know the bellhop pock-eted $2 and adding that to the $27, you get $29, not $30 which was originally spent. Where did the other dollar go????

Page 15: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 15

Page 16: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

16 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 17: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 17

Page 18: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

18 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

informed on what is going on with your child. If the counselor finds your child needs more intensive coun-seling the counselor will work with you to find a reasonably priced community clinician who would be a good fit for your child. If your child is getting to the end of their junior year and is unsure of what to do after graduation or how to go to college the school counselor can be a good re-source to help walk your child through the pre-graduation deci-sion making process as well. My parents and I met with my school counselor for help figuring out how to get me to college when I was in high school. She helped us select schools and even wrote a letter of recommendation for me. So, even if noth-ing is wrong the school counselor can be a good resource. What about if you or your child are enrolled at a col-lege or university? This is one of the cheapest ways to get highly qualified coun-selors and psycholo-gists. Most if not all colleges and universi-ties have clinicians on campus who can see you or your child for very cheap if not for free (most are free services.) For exam-ple, the office I work at provides up to 16 free individual coun-

seling sessions for students per year, up to 16 free ses-sions of couples

counseling per year if at least one member of the couple is a student, and unlimited work-shops and group ses-sions on various topics for students. We also provide referrals in the community if the stu-dent runs out of the 16 sessions, if we are full, or if the student prefers to be seen off campus. Students come to see us for stress, time man-agement help, for help improving their grades, for depression and anxiety, for relation-s h ip d i f f i c u l t i e s (friendships, romantic relationships, or prob-lems with family), for substance abuse prob-lems, and for much more. Whether the concerns are minor or serious the school counseling center can be a good resource. In fact, by going before things get too difficult the problems can be more easily taken care of. Internet

Finally, the internet is also a great tool for finding a coun-selor near you. There are several sites that are designed to help you find a clinician in your area. Some of these include: http://locator.apa.org/ h t t p : / /www.networktherapy.com/ h t t p : / /t h e r a -pists.psychologytoday.com/rms/ h t t p : / /www.goodtherapy.org/

Similar to the insur-ance searches you can find a counselor with a specific specialty, specific price range, who holds evening/weekend hours, or who is close to you. When doing an inter-net search you can specifically look for cheaper counselors by typing in “sliding scale fee counseling center” in a search e n g i n e l i k e google.com. This means you are looking for a counselor who is able to adjust the cost of services based on what you can pay. Usually a counseling center will list a range of their prices and how what you pay is determined. Sliding scale settings can range from $10-$60 per hour as compared to the $80-$200 I mentioned above. The clinicians are still just as good but the organization is able to get funding through grants that help reduce what they charge their clients. So here you go, three ways for finding a counselor. If you find you would like to talk to a counselor take the time to search for someone who would be convenient for you and whose back-ground fits your needs. The above mentioned methods will help you get started. ________________

Finding….. Cont. from page 12

የክሬዲት ሪፖርታችሁን ተመልከቱ። ጥሩ ከሆነ ምን ያህል ብድር በጥሩ ወለድ መጠን Eንደምታገኙ ባንኮችንና Aበዳሪዎችን Aነጋገሩ። የምታገኙትን መጠን ሳታውቁ ቤት ማየት Aትጀምሩ።

• የሚገዙት ቤት መልሶ ለመሸጥ ከሆነ፣ የቤቱን ሁኔታና Aካባቢውን በሚገባ Aጥኑ።

• Aዲስ የሚሰራ ግቢ (ሰብ ዲቪዥን) ከሆነ መጀመሪያ የሚሰሩትን ቤቶች ተሽቀዳድመው Aይግዙ፣ ግቢው ተሰርቶ ሳያልቅ፣ ሰሪው ኩባንያ ከስሮ ሊያቆም ይችላል። ያ ደግሞ ግቢው ውስጥ Eርስዎን ብቻ ያስቀርዎታል።

• ለቤቱ ዋጋ ከመነጋገርዎ በፊት ማንኛውንም Iንስፔክሽን ማለፉን ያረጋግጡ፣ ቤቱ ችግር Eንዳለበት ካወቁ፣ የዚያን ሁሉ ዋጋ ከሽያጩ ላይ ሊያስቀንሱ ይችላሉና። በዚህም ላይ የሚገዙት Aሁን ባለው ዝቅተኛ ወለድ መጠን መሆኑን ያረጋግጡ።

• የሪል Eስቴት ጠበቃ በመቅጠር፣ Eያንዳንዱን የግዢ ኮንትራት ውል Eንዲመለከትልዎ ያደርጉ፣ ገና ተሰርቶ ያላለቀ ቤት ከሆነም፣ Eያንዳንዷን ወረቀት ከመፈረምዎ በፊት ጠበቃዎ በሚገባ Eንዲያየው ያደርጉ።

• ቤቱን ለመግዛት ከመወሰንዎ በፊት ከሚሰሩበት ቦታ ያለውን ርቀት (በተለይ ትራፊክ በሚበዛበት ሰAት) የሙክራ ጉዞ Aድርገው ይመልከቱ።

• ወቅቱ ከሆነ የሚገዙትን ቤት በዝናብ ወቅት ይመልከቱት፣ ፍሰት Aለው? የAካባቢው ጎርፍስ ያጠቃዋል?

• ቤት ሲመርጡ፣ ከመልኩ ማማር ይልቅ፣ የተሰራበት ማቴሪያል ጠንካራ መሆኑ ላይ ትኩረት ያድርጉ።

• Aንዴ ከገዙ ሸጦ ለመውጣት ሊከብድ ይችላል- በሚፈልጉት ዋጋ ገዢ ማግኘት ስለሚያስቸግር፣ በመሆኑም ልጅ የመውለድ ሃሳብ ካለ ለልጆች የሚሆን ትምህርት ቤት በAካባቢው መኖሩን ያረጋግጡ።

ተጨማሪ ምክር ከሱዚ Oርማን - ይህን ያጢኑ … • ቤት ሲገዙ፣ የወለዱ መጠን የተወሰነ (Fixed rate) መሆኑን ያረጋግጡ።

• ሥራ ድንገት ቢያጡ ወይም ቢወጡ ..ቢያንስ የAራት ወር የቤት ሞርጌጅ የመክፈል Aቅም Aለዎት?

• ቤት ሲገዛ ወጪው ሞርጌጅ ብቻ Aይደለም፣ የግቢ ኪራይ (ሆም Aሶስየሽን) Eና የጥገና ወጪ Aለ፣ ቢያንስ ለዚያ የሚሆን የሞርጌጅዎን 1/3ኛ ተጨማሪ ገንዘብ መመደብ Aይርሱ። ለጊዜው ለጥገና ባያወጡ Eንኳን ያ ገንዘብ በጎን መቀመጥ Aለበት።

• ቤትን በተመለከተ ለሚነሱ ጥያቄዎች ሁልጊዜም ቢሆን በምክርም ሆነ በሌላ ነገር Eርዳታ የሚሰጡ Aሉ፣ ያንን ለማወቅ መሞክር Aለብዎት።

የገዛነው ቤት ...... ከገጽ 10 የዞረ

Page 19: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 19

Page 20: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

20 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

ጠቃሚ ስልኮች Important numbers

Eth. Community Asso. ATL 404 298 4570 Ethiopian Embassy 202 364 1200 US embassy in Ethiopia 124 24 24 Spiritual Places: Sealite Mihret Church 770 469 5466 Saint Michael Church 404 456 6499 Saint Gabriel Church 404 221 1717 Bisrate Gabriel Church 404 508 1330 Debre tsion Mariam church 770 899 0269 Debre Tsion kidist mariam 404 576 0113 Abune GebreMenfes Kidus 770 979 1380 Ethiopian Catholic Community 404 751 7375 Evangelical Church 770 496 1665 Life Gospel Ministry 404 444 3814 Rehoboth Church 404 499 2355 Hijira Islamic community 404 297 1942 Media: Mahdere Andenet Radio 404 603 8770 Voice of Ethiopia Radio 404 787 2010 Admas Radio 678 525 5178 Eth.Community Radio 404 748 9219 Dinq magazine 404 394 9321 Air Lines: Ethiopian Air lines 1800 445 2733 Lufthansa 800 645 3880 Hartsfield Airport 404 530 6830 Delta Air Lines: 800 221 1212 Air Tran: 800 AIR TRAN Hotels: Hilton 800 445 8667 Marriot 800 228 9290 Hyatt 800 233 1234 Holiday Inn 800 465 4329 Westin 800 937 8461 Transport (Local) MARTA (bus & train) 404 848 4711 Cobb Country transit: 770 427 4444 Area Attractions: World Coca – Cola : 404 676 5151 Underground Atlanta: 404 523 2311 Fox Theatre: 404 881 2100 Atlanta Zoo: 404 624 5600 Six Flags over Georgia: 770 739 3400 Stone Mountain Park: 770 498 5690 Georgia Dome: 404 233 8687 Georgia Aquarium 404 581 4000 DEKALB county business directory I R S 1800 829 3676 Trade name 404 371 2250 Zoning and Permit 404 371 4915 Business license dept. 404 371 2461 Health dept. 404 508 7900 GA sales tax 404 417 4490 GA info line 404 656 2000 Emergency: 911 Weather Service 770 486 8834

__________________

Aፈቅርሻለሁ - Aፈቅርሃለሁ ! Eርስዎ Aንባቢ - Aዎ Eርስዎ .. ለመሆኑ Eነዚህን ወርቃማ ቃላት ከተናገሯቸው ስንት ጊዜ ሆኖት? ለመጨረሻ ጊዜ Aፈቅርሃለሁ፣ Aፈቅርሻለሁ የሚል ቃል ከAፍዎ የወጣው መቼ ይሆን? ቀኑን ለማስታወስ ወደ ሰማይ ቀና ካሉ ችግር Aለ ማለት ነው። ለዚህ ጽሁፍ Aቅራቢ ደስ የሚለው፣ ከAንድ ደቂቃ በፊት ቢሉ ነበር (ወይም ድንቅ መጽሔትን ከመግለጤ በፊት) ቢሉም ጥሩ መልስ ሊሆን ይችላል። የነዚህ ቃላት Aስማተኝነት (magic) Eንዲህ ቀላል Eንዳይመስላችሁ፣ በተገቢው ቦታ፣ ለተገቢው ሰው ሲቀርቡ ህይወትን የሚያለመልሙ ይሆናሉ። የግድ ለፍቅረኛ ብቻ የሚነገሩ Aድርገንም Aንቁጠራቸው፣ ለጓደኛ፣ ለልጅ፣ ለወላጅ፣ .. ለሁሉም ሊጠቀሱ የሚችሉ ናቸው። ባለፈው መስከረም ወር ላይ የAሜሪካ ቴሌቪዥን ከመሰከረም Aንዱ የኒውዮርክ ጥቃት ጋር በተያያዘ ፣ የተዘጋጁ ፊልሞች በተደጋጋሚ ያሳይ ነበር። ከበርካታ ፊልሞቹ “ፍላይት 93” የተሰኘው ፊልም Aንዱ ነው። በዚያ ፊልም ላይ ተጠልፎ Aንድ ጫካ ውስጥ Eንዲወድቅ የተገደደው Aውሮፕላን ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች በመጨረሻዎቹ የጭንቅ ደቂቃዎች በሚገርም ሁኔታ ሁሉም ያደረጉት Aንድ ዓይነት ነገር ነበር። Eንደሚሞቱ Aውቀውታል፣ በህይወት ተስፋ ቆርጠዋል። ስለዚህ ስልክ ያላቸው ሁሉ በማውጣት የሚወዷቸው ስዎች (ባል፣ ሚስት፣ ልጅ፣ Eናት፣ Aባት ….) Eየደወሉ ሁሉም ይሉ የነበረው ቃል “ተጠልፈናል፣ የምንተርፍ Aይመስለኝም፣ Aፈቅርሻለሁ፣ Aፈቅርሃለሁ” የሚል ነበር። Aፈቅርሃለሁ፣ Aፈቅርሻለሁ ! Eንዴት ሃይል ያለው ቃል ነው? ታዲያ Eነዚህ ቃላቶችን ለመጠቀምና ስሜታችንን ለመግለጽ ለምን Eስከመጨረሻዋ ሰAት Eንቆያለን? የምንወዳት ፍቅረኛ፣ የምንወዳት ሚስት፣ የምንወዳት Eናት፣ Eህት፣ ወንድም Aባት፣ ባል፣ ወዘተ. Aሉ! ጎረቤቶቻችንን ፣ የሥራ ባልደረቦቻችንን ፣ የትምህርት ቤት ጓደኞቻችንን .. የምንወዳቸው Aሉ። ግን መውደዳችንን የምንገልጸው በምንድን ነው? ባመት Aንድ ቀን ለታንክስ ጊቪንግ ወይም ለገና በዓል ስጦታ በመስጠት? Eሱ ትንሹ ነው። Aገር ቤት ደውለን ወላጆቻችንን በርበሬ ላኩ ከማለት ውጪ Eንደምንወዳቸው ነግረን Eናውቃለን? ብዙዎች ለዚህ መልሳቸው “Eንደምንወዳቸውማ ባንናገርም ያውቁታል” የሚል ነው። Aዎ ያውቁታል- ሲስሙት ደግሞ ያስደስታል! በቃላችን Eንደምንወዳቸው Eንንገራቸው። ፍቅራችንን ለመናዘዝ ጊዜ የለንም፣ ሳንናገረው Eንደነዛ ሰዎች በመጨረሻ ሰAት (መሞታችንን ስናረጋግጥ) ብቻ የምንናገር Aንሁን። Aንዳንድ ሰዎች በAፍ ከመናገር ይልቅ በተግባር ማሳየት Eንመርጣለን ይላሉ፣ በመሆኑም ለፍቅረኛቸው ፣ Eወድሻለሁ (Eወድሃለሁ) ብሎ በAፍ ከመናገር ይልቅ ሮልስ ሮይስ መኪና ገዝተው ቢሰጡ የሚሻላቸው Aሉ። ሲጠየቁም “ባልወድሽ ኖሮ፣ ባልወድህ ኖሮ .. ይህን ይህን Aደርግ ነበር?” ብለው ይቆጣሉ። ግዴለም ከሺ ስጦታ፣ Aንድ ቃል ትልቅ ለውጥ Aለው። በትዳር ያለን ሰዎች፣ በፍቅር ያለን ሰዎች… ቀላሏን “Aፈቅርሻለሁ፣ Aፈቅርሃለሁ” ዘንግተን ትዳራችንን ጣEም Aናሳጣው። ባለሙያዎቹ ሲናገሩ ባለትዳሮች ይቺን ወርቃማ ቃል ቢለማመዷትና ዘወትር ቢጠቀሙባት የፍቺ Aሃዝ ይቀንሳል ይላሉ። ያን ሰው ነገ ካጣነው በኋላ የAስከሬን ሳጥን Aስቀምጠን “Aፈቅርሃለሁ” ብንለው ዋጋ የለውም። የክርስቲያኖች መጽሓፍ “የመዳን ቀን Aሁን ነው” ይላል፣ Aፈቅርሃለሁ፣ Aፈቅርሻለሁ (Aይ ላቭ ዩ) ለመባባልም ጊዜው ነገ ሳይሆን Aሁን ነው። ሥራ ያለች ሚስታችሁን፣ ሥራ ያለ ባላችሁን፣ Aሁን መደወል ትችላላችሁ Eኮ! ይህንን ቃል Eንልመደው፣ የኛ የምንለውን ሰው “የኔ ፍቅር” ለማለት ምንም ሊያግደን Aይገባም። የፍላይት 93 ተሳፋሪዎችም ሆኑ “የመጨረሻዋ ሰAት ላይ ነን” ብለው ያሰቡ ሰዎች፣ በልዩ ስሜት የኔ የሚሉት ሰው ጋር Eያለቀሱ ፍቅራቸውን የሚናዘዙት ከዚያ ሌላ ምንም ምርጫ ስላልነበራቸው ይሆናል። Eኛ ደግሞ በደህናው ወቅት ፍቅራችንን Eንናዘዝ። ይህንን ምክር ያነበባችሁ ወይም የተነበበላችሁ፣ Eስቲ በቅርብ ላገኛችሁ የመጀመሪያ የቅርብ ሰው Eንደምትወዱት Aሁኑኑ ንገሩት? በቅርብ ባይኖርም (ባትኖርም) ደውሉና ፍቅራችሁን፣ መወደዳችሁን ግለጹ። Eንዴ ምነው ዛሬ፥ ምን መጣ? ልትባሉ ትችላላችሁ፣ መልሱ Aጭር ነው። ምንም Aልመጣም - Eንደምወድህ (Eንደምወድሽ) Eንድታውቅ(ቂ) ብቻ ነው ይበሏቸው። Aደራ Eነዚህን በመሰሉ ወርቃማ ቃላት Eንደልብ ሳንጠቀም ጊዜ Eንዳያልፍብን። Eወዳችኋለሁ።

Page 21: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 21

Page 22: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

22 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Aባባሎች • ã Aያቴ ማን Eንደሆነ ማወቅ Aልፈልግም፤ Aሁን የልጅ ልጁ ማን Eንደሆነ ማወቅ Eንጂ፡፡ Aብርሃም ሊንከን

• ã Eድል Eጇን የምትሰጠው ተስፋ ለማይቆርጥ ሰው ነው፡፡ ሆረስ

• ã ጊዜህን በምታገኘው ፍሬ ብቻ ሳይሆን በምትዘራው ዘርም ለካው፡፡ ሮበርት ሉዊስ ስቲቨንስ

• ã የለውጥ Eውነተኛ መንገዶች የግል ዲሲፕሊን፣ ምሁራዊ ብስለትና መንፈሳዊ Eድገት ብቻ ናቸው፡፡

ሄነሪ ዲቪድ ቶሮ

ያውቁ ኖሯል? • Eንደሰው ህልም ከሚያዘወትሩ Eንሰሳ መሃል ፈረስ ዋነኛ ነው፡፡

• የድመት ሽንት በድቅድቅ ጨለማ Eንደ Eንቁ ያበራል፡፡

• ፈረሶች ሙዚቃ ማዳመጥ ያስደስታቸዋል፡፡ Eንዲሁም ልክ Eንደ ሰው የሙዚቃ ምርጫ Aላቸው፤ ለስሜታቸው የሚሆናቸውን ሙዚቃ ብቻ ቢያዳምጡ ደስታውን Aያችሉትም፣ የማይወዱት ሙዚቃ ከተከፈተላቸው ግን ራቅ ብለው መሸሽን ይመርጣሉ፡፡

• የፍቅር ጓኛቸውን ቀጠሮ Aስይዘው የግብረስጋ ግንኙነት በፕሮግራም የሚፈፅሙ Eንሰሳት ሰውና ዶልፊን ናቸው፡፡

ከቁምነገር መፅሄት ቅፅ 11 ቁጥር 131

ወርቃማ ምክሮች • Aንዳችን ሌላችን Eናገልግል Eንጂ፣ Aንዳችን በሌላችን ላይ ነገር Aንጎልጉል፡፡ • ለAገር ልማት የማንደክም በሬ፣ ለAገር ጠላት የምናቃጥል በርበሬ Eንሁን • ምን ጊዜም ቢሆን Eርስ በEርስ መረዳዳትን Eናስፋ፣ መጎዳዳትን Eናጥፋ፡፡ • ለሰዎች ሁሉ ሁልጊዜ መረቅን Eንጂ ምርቅን Aናቅርብ፡፡ • ሁልጊዜ በኑሮAችን ሁሉ ልከኛ Eንጂ Eልከኛ Aንሁን፡፡ • ማን Eንደሆነ ብቻ ሳይሆን የማን Eንደሆንም Eንወቅ፡፡ • ትዳርህ Eንዳይናጋ በሚስትህ ጆሮ ላይ ስልክ Aትዝጋ፡፡ • ባልና ሚስት ሁኔታ የማይለውጣቸው ስጦታ ናቸው፡፡ • ሁልጊዜ መማርን ያስቀድሙ፣ መማረርን ያውድሙ፡፡ • ሌብነት Aሳፋሪ ሞት Aስፈሪ መሆኑን Aትዘንጉ፡፡ • የሴት ልጅ ግርዛት ወንጌል ሳይሆን ወንጀል ነው፡፡ • ቤት በጥበብ Eንጂ በጠብ Aይሠራም፡፡ መጋቢ ደመወዝ Aበበ፣ “ወርቃማ ምክሮች” በፍቅር ____________________________________

ሰማይን መንካት! "ምንም Eንኳ Eግራችን ምድር ላይ ቢሆንም Aፈጣጠራችን ሰማይንም Eንነካ ዘንድ ነው።"

(ሄንሪ ኖዌን)

ጣቢያ

ቅዳሴ ጸሎቱ መንዙማ ዝየራው፣ ድግድጋት ስግደቱ ድፋትና ልቅሶው፤ ሁሉ Aልሰምር ቢሉን፣ ከደጀ ሰላሙ መርፌ ሰካንበት፣ ‹‹Eርሱ›› Eንዲነቅልልን፡፡ ይኼም ባይዝልን ክር ከረርንበት፣ በጥሶ ቢጥለው Eንደው ረፉ ቢለን፡፡ Eሱቴ Eንዳለ ነው ወዝቶ Eንዳማረበት፣ ትከሻችን ሰፍቶ ጫንቃችን ደልድሎት፡፡ መኖሩን Aለና ቢዘገይ ፈጣሪ፣ Eምባ መች ይቀራል ፈሶ Eንደ ቅራሪ፡፡ ባይሆን የየዋሃን Aምላክ Aንድ ቀን ሲመጣ፣ ያወርደው ይሆናል ናዳውን ቁጣውን በዳዩን ሊቀጣ፡፡ ግን Eስከዚያው ድረስ፣ ይቻለው Aይባል ሆዳችን ታምቆ፣ Eንጂማ ይጣለው፣ያውርደው ያንሣና መንበሩን ነቅንቆ፡፡ ( በብርሃኑ ፈቃደ)

ሰው Eንደ ጨረቃ

ሰው Eንደ ጨረቃ በAንዱ በኩል ደምቆ . . . በAንደኛው ደምኖ፣ በAንዱ ጎኑ ስቆ . . . በሌላኛው በግኖ . . .፣ ሰው Eንደ ጨረቃ ሀዘን ያጠላበት . . . ሸራፋ ፈገግታ፣ በEንባ የቀለመ . . . ድብልቅ ደስታ . . .፣ ሰው Eንደ ጨረቃ በከዋክብት መሐል . . . ብቻውን ቀዝዞ፣ ብቻውን ቀዝቅዞ . . . ለብቻው ደንብዞ . . .፤ ሰው Eንደ ጨረቃ ተበድሮ Aበራ . . . በውሰት ገነነ፣ ሳይገልጡት Aምሮበት ሳይከፍል መነነ፡፡ ሰው Eንደ ጨረቃ . . . Aጠገቤም Aለ ከኔም የራቀ ነው፣ Aመሻሽ ቀጥሬው ሲነጋ ጠብቄው ማለዳ መልክ የለው . . .፤ ሰው Eንደ ጨረቃ . . . (ወንድዬ Aሊ፤)

Aንዲት ቆንጆ ሴት ማክዶናልድ ገብታ ሽንት ቤት ከተጠቀመች በኋላ ስትወጣ Aንድ ጎረምሳ ከባንኮኒው ኋላ ታያለች፣ ትጠራውና ወደሷ ቀረብ Eንዲል በዓይኗ ታባብለዋለች። Eሱም ሲጠጋት በለስላሳ ጣቶቿ ጉንጩንና ጆሮዎቹ Aካባቢ Eየዳበሰች “በናትህ ባለቤቱን Aቅርብልኝ?” ትለዋለች። Eሱም በዳሰሳው Eየቀለጠ “የ..የለም .. Eኔ ማናጀር ነኝ ምን ልርዳሽ?” ይላታል። Eሷም Aሁንም በ Eጆቿ Aንገቱን ፣ ጉንጮቹን ጆሮዎቹን፣ ጸጉሩን Eየዳሰሰች፣ ከዚያም Aልፋ ጣቶቿን ወደ Aፉ Eየከተተችና ከንፈሮቹን Eየዳሰሰች “ ግዴለም ሃኒ .. መልክት ብቻ ንገርልኝ.. ሽንት ቤታችሁ ውስጥ ሳሙናም ውሃ የለም በለው” ብላው ሄደች።

___________________ ቦታው የት Eንደሆነ Aላውቅም ብቻ ጣይቱ በEንጨት ደረጃ ወደ ፎቅ ይወጣሉ። ድሮ ያው ግልገል ሱሪ Aልነበረም ፎቅ ሲወጡ Aለቃ ደረጃው ስር ሆነው Aንጋጥጠው የጣይቱን ምስጢር ያያሉ። ጣይቱም መለስ ብለው ወደታች ወደ Aለቃ Aዩና Aለቃ «ምን Eያዩ ነው?» ቢሏቸው። «መውጫችንን ነዋ» Aሏቸው።

_________________ ከEለታት Aንድ ቀን Aንድ ሰው የትራፊክ ህግ ይጥስና ፍርድ ቤት ይቀርባል፡፡ ፍርድ ቤቱ በባለ ጉዳይ ተጨናንቆ ስለነበር ተራውን ሲጠብቅ Eጅግ ብዙ ሰዓት ይቆያል፡፡ በመጨረሻ ተራው ይደርስና ዳኛው ፊት ይቀርባል፡፡ ዳኛውም፤ “ለዛሬ ሰዓት ስለደረሰ ነገ ተመለሰ” ሲሉ ቀጠሮውን ያሸጋግሩታል፡፡ ባለጉዳዩም፤ በመከፋት ስሜት፤ “ጌታዬ ብዙ ሰዓት ጠብቄ ነው Eዚህ የደረስኩት” ዳኛው፤ “ነገም ብዙ ሰዓት ልትጠብቅ ትችላለህ፡፡ ፍትሕ Eንዲህ በAጭር ጊዜ የምትገኝ Eንዳትመስልህ” ይሉታል፡፡ ባለጉዳዩ በጣም ተናዶ፤ “ምን ያለ ገሀነም ውስጥ ነው ያለነው ባካችሁ” Aለ፡፡ ይሄንን የሰሙት ዳኛ፤ “ፍርድ ቤቱን በመዳፈርህ 200 ብር ተቀጥተሃል” Aሉት፡፡ ሰውዬው ከኪሱ የገንዘብ ቦርሳውን Aውጥቶ፤ ገለጥ ገለጥ ማድረግ ጀመረ፡፡ ይሄኔ ዳኛው፤ “ግዴለም፤ ዛሬ መክፈል የለብህም፡፡ ነገ ልትከፍል ትችላለህ” Aሉት፡፡ ሰውዬውም፤ “የተቀጣሁትን Aሁን ለመክፈል ፈልጌ ሳይሆን ገና ተጨማሪ ነገር ለመናገር ብፈልግ በቂ ገንዘብ Eንዳለኝ ለማረጋገጥ Eያየሁ ነው” Aላቸው፡፡

__________________ Eናት፡- ዮሐንስ Eዚያ ኬክ ያስቀመጥኩበት መሳቢያ ውስጥ

ጭራቅ መኖሩን Aትርሳ፤ Eሺ? ዮሐንስ፡- Eሺ Eማምዬ Aልረሳም፤ ግን ሁልጊዜ ኬክ ሲጠፋ

ጭራቁን ለምን Aትጠይቂውም? Eኔን ብቻ ነው ሁሌ የምትገርፊኝ!

________________________

Face book family

Page 23: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 23

ደስታ ምንድንነው!!!?

ደስተኛ ነዎት? በዚህች በምንኖርባት ዓለም ፥ ሁላችንም በሕይወታችን ዉስጥ ደስ Eንዲለን Eንፈልጋለን። ትልቁም ትንሹም ፥ Eምነት ያለውም ሆነ Eምነት የሌለው፥ የተማረውም ሆነ ያልተማረው ፥ ባለፀጋውም ሆነ ድኃው ፥ ምንም Aይነት የፆታ ፥ የዘርና የቀለም ልዩነት ሳይደረግበት፥ ሁሉም ደስታን ይፈልጋል። ለመሆኑ ደስታ ምንድን ነው?

፩. ደስታ፦ ደስታ ሁሉም የሰው ዘር ሊኖረው የሚፈልገው ነገር ቢሆንም፥ ሁሉንም የሚያስማማ Aንድ ወጥ የሆነ ትርጉም የሌለው ቃል መሆኑ ነው። ጤና ፥ ለሰው ከሚያስፈልገው ነገር ሁሉ ከበቂ በላይ መኖርና ያንን መጠቀም ፥ ግላዊና Aካካባቢያዊ ሰላም ማግኜት ፥ ለሌሎች AርAያ ሊያደርግ የሚችል ሥራ መስራት ፥ መልካም ነገር ማድረግ ፥ ሕይወትን በማሻሻል ሂደት ውስጥ ቋሚ ጥረት ማድረግ ፥ ራስን ማወቅና የራስን ድርሻ ማበርከት መቻል፥ በክፉ ነገር ዉስጥ ማለፍ ... ወዘተ የሚሉት “ደስታ” ለሚለው ቃል ከተሰጡት ትርጓሜዎች ትቂቶቹ ናቸው። ይሁንና Eነዚህ በተናጠል የተሰጡት ትርጓሜዎች ፥ Eያንዳንዳቸው በራሳቸው ራሳቸውን ችለው ለቃሉ በቂና Aሳመኝ ትርጉም Aይሰጡትም። ለምሳሌ ያህል “ደስታ ማለት ጤነኛ መሆን ማለት ነው፤” ቢባል ፥ የተሟላ ጤንነት Eያላቸው መደሰት ያልቻሉ ብዙ ሰዎች Aሉ፤ ምክንያቱም Aንድ ሰው ሙሉ ጤነኛ ቢሆንና ፣ ነገር ግን የሚሰራው ሁሉ ሳይሳካለት ቀርቶ የሚበላው ባይኖረው ፣ ጤነኛ መሆኑ ብቻ በራሱ ደስታን ሊሰጠው Eይችም። Eንዴውም በAብዛኛው የጤና ጠቀሜታው የሚታየን ፣ ጤና ስናጣ ወይም ትንሽ የታመምን Eለት ነው። በሌላ በኩል ፥ “ደስታ ማለት ለሰው ከሚያስፈልገው ነገር ሁሉ ማግኜትና ያንን መጠቀም ማለት ነው፤” የሚለውን ትርጓሜ ብንወስድ፥ በተናጠል ምሉE Aይሆንም። በዘመናችን ለሰው ከሚያስፈልገው በላይ ብዙ Eውቀት ፣ ብዙ ገንዘብ ፣ ብዙ ሥልጣኔ ፣ ብዙ ሀብት ያካበቱ ፥ በርካታ ሰዎች ቢኖሩም ፥ Eነዚሁ ሰዎች ግን ፥ ያንን ካላገኙት ሰዎች የተለየና የተሻለ

ርካታና ደስታ የላቸውም፤ ይልቁንም የበለጠ ጭንቀት የሞላባቸው ፣ Eርካታ ና Eንቅልፍ የሌላቸው Eነዚሁ ከበቂ በላይ ያገኙ ሰዎች መሆናቸው በብዙ ጥናቶች ተረጋግጧል። E.A.A. በ ፳፻፮ ዓ. ም. የተደረገ ጥናት Eንደሚያመለክተው፥ የዓለም የሃብት መጠን በመጨመሩ ምክንየት ብዙ ሰዎች ለሰው ከሚያስፈልገው ነገር ሁሉ ከበቂ በላይ ያገኙና የተጠቀሙ ቢሆንም ፥ የተሻለ ደስታን ግን ሊያገኙ Aልቻሉም። Eንዴውም የደስታ ጠቋሚው/Happiness Index/ Eንደሚያመለክተው ፣ ደስታቸው ቀንሷል። ደስታ ፥ ሰዎች ስሜት ያላቸው ፍጡራን በመሆናቸው ብቻ የሚሰማቸው የEርካታ ስሜት ሲሆን ፥ ከጥልቀቱና በጊዜ ሂደት ዉስጥ ካለው ቆይታ Aንጻር ሲመዘን፥ በEግዚAብሔር ላይ Eምነት ባላቸው ሰዎች Eና Eምነት በሌላቸው ሰዎች መካከል ልዩነት Aለው። ለፍጥረታውያን ፥ ደስታ በኑሮ ሁኔታቸው ፥ ለምሳሌ ያህል ከሌሎች ጋር ባላቸው ግንኙነት ፣ በሥራና በጤና ሁኔታ ፣ የፖለቲካ ነጻነት ፣ ወይም በመሳሰሉት ላይ የተመሠረተ ስለሆነ ፣ በAብዛኛው ቅጽበታዊና ፍጻሜውም ለቅሶ ነው። በየEለቱም Eንደምናየው፥ ፍጥረታውያን ሰዎች ደስታ ሲሰማቻው ፥ ደስታቸውን ለመግለጽ ወደ መጠጥ፣ ጭፈራና ዝሙት ስለሚሄዱ ፣ በማይድን በሽታ ተለክፈዋል፤ ጤናቸው ተዛብትቷል፤ ተገድለዋል፤ ሰው ገድለዋል፤ ትዳራቸውን Aጥተዋል፤ በAጠቃላይ ያንን ደስታ ብለው የጠሩትን ደስታቸውን በለቅሶ ደምድመዋል። ከዚህም የተነሳ ፥ የደስታን ትርጉምና ምንጭ ሲፈልጉ የሚኖሩ ሰዎች ብዙዎች ናቸው።

በሌላ በኩል በEግዚAብሔር ላይ Eምነት ላላቸው ሰዎች፥ ደስታ Eንዲህ ቅጽበታዊ Aይደለም። ይልቁንም ለመንፈሳውያን፥ ደስታ ከEግዚAብሔር የሚመጣ ፥ መንፈስ ቅዱስ በልባቸው ውስጥ የሚፈጥረው የምሉEነት ስሜት ስለሆነ ፥ ዘላቂና ጥልቀት ያለው በተለይም ወደ ሌሎች ሰዎች የሚተላለፍ ፥ የመንፈስ በረከት ነው። ነቢዩ Eንባቆም በትንቢቱ ፣ ከቁሳዊ ነገሮች የተለየውንና Eውነተኛውን ደስታ Eንዲህ ይገልጸዋል፤

ቢጠፉ ፣ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ፣ Eኔ ግን በEግዚAብሔር ደስ ይለኛል ፤ በመድኃኒቴ Aምላክ ሐሤት Aደርጋለሁ።

፪. ደስታ ለሚያምኑ ሰዎች ፤ Eንዴት? ሌሎች ተመሳሳይ Aገላለጾችን ሳይጨምር ፥ ደስታ የሚለው ቃል ብቻ በመጽሐፍ ቅዱስ ከ፪፻ ጊዜ በላይ

ተጠቅሷል። Eንደ ቤተ ክርስቲያናችን ትውፊታዊ Aስተምሕሮም፥ ሰው የተፈጠረበት ዋናው ዓላማ፥ ፥ በEግዚAብሔር ደስ ብሎት Eንዲኖር ነው። ይህንን ሥነ ፍጥረታዊ Eውነታ ፥ ሌሎች ተመራማሪዎችም ይጋሩታል። በAጠቃላይ Aነጋገር ሰው ደስተኛ ሁኖ ይኖር ዘንድ ፥ EግዚAብሔር ለሰው ያለውን Eቅድ ማወቅ Aለበት። የሰው ዘር ከመፈጠሩ Aስቀድሞ የሚያስፈልገውና የሚያስደስተው ነገር ሁሉ የተዘጋጀለት ስለሆነ ፥ ሰው ሊሰማው የሚገባው ቀዳሚ ስሜት ቢኖር “ ደስታ” መሆን Aለበት። EግዚAብሔር ለሰው ዘር በመጀመሪያ የሰጠው የምስራች “ Eኔ ባርኬAችኋለሁና ሁሉን ሰጠኋችሁ፤ ስለዚህ Eንኳን ደስ Aላችሁ የሚል ነው“። ይኽ በገነት የተገኜ ደስታ ግን ፥ በAዳም Aለመታዘዝ ምክንያት ቆይታው Aጭር ሆነና ፣ ከጥቂት ጊዜ በኋላ በመሪር ሀዘን ተተካ። በዚህም የተነሳ ዘላቂ የነበረው የደስተኝነት ስሜት ቀዘቀዘ፤ የሰው ዘርም Eጅግ በጣም ቅጽበታዊና በቁሳዊ ነገሮች ወይም ሁኔታዎች ላይ የተመሰረተ ደስታን ተለማመደ። ይሁንና ቅጽበታዊ ደስታ ለሰው ተፈጥሯዊ ባሕርይ ስለማይስማማው ፥ ሰው ወደ ቀድሞ ክብሩና ዘላቂ ደስታው ለመመለስ ብዙ ጥረት ማድረግ Aለበት። ዛሬም ድረስ ማንኛውም ሰው የደስታን ትክክለኛ ምንጭ ለማግኜት ሲፈልግ ይኖራል።

፫. የደስታ ምንጭ ፦ Eውነተኛውን Eውቀት ለይቶ ማግኘት EግዚAብሔር በነቢዩ በሆሴE Eድሮ ፥ ሕዝቤ Eውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቷል፤ Aንተም Eውቀትን ጠልተሃል ብሏል። ይኽ የሚያመላክተው ፥ ለመውደቃችንንና ደስታችንን ለማጣችን ምክንያቱ ቁሳዊ ነገሮችን ማግኜት/ማጣታችን ሳይሆን ፥ Eውነተኛውን Eውቀት ማጣታችን ነበር ማለት ይቻላል። በዚህ Aመክንዮ መሠረት ደስታችንን ለማጣችን ምክንያቱ Eውነተኛውን Eውቀት ማጣታችን ከሆነና ፥ መፍትሄው የመዳን Eውቀት ከሆነ ፥ ዘላቂው ደስታችን Eውነትን በማወቅ ላይ የተመሰረተ ነው ማለት ነው። Eውነትን Eንድናውቅ፥ EግዚAብሔር ያለማወቅን ወራት Aሳልፎታል። Aሁን ግን EግዚAብሔር በየቦታቸው ንስሐ ይገቡ ዘንድ ፥ ሰውን ሁሉ ያዛልና ፥ ንስሐ Eውነተኛን ደፍታ ወደ ማወቅ ያደርሳል። ቅ. ሉቃስም ይኽንን ሲያስረግጥ “Eንደዚህም የኃጢAታቸው ስርየት የሆነውን የመዳን Eውቀት ለሕዝቡ ትሰጣለህ...” ይላል።

Eነ ቅዱስ ጳውሎስ በEውነተኛው Eውቀት ሲያድጉ ፥ ማወቃቸው በወኅኒ ቤትና በመከራ ጊዜ

Eንኳን ደስታን ፈጥሮላቸዋል። ያ በEውነተኛው Eውቀት የተገኘው ደስታ ፥ ጨለማውን ወደ ብርሃን ለውጧል፤ የተዘጉ በሮችን ከፍቷል፤ ሰንሰለቶችን በጣጥሷል፤ የደነገጡ ሰዎችን Aረገግቷል፤ የሌሎችን ድንቁርና Aስወግዶ ሐሤትን ሰጥቷቸዋል። ዛሬ ተስፋ በመቁረጥ ዓለም ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ሊለማመዱት የሚገባቸው Eንዲህ ያለውን ደስታ መሆን Aለበት።

ማጠቃለያ ደስታን በማጣት የጠፋ ሕዝብ ሊድን የሚችለው፥ ትክክለኛውን የደስታን ምንጭ ሲያገኝ ብቻ ነው። ጤና ወይም ሥራ ፣ ዘመድ ወይም ገንዘብ ፣ ሥልጣን ወይም ትምህርት በራሳቸው ለዘላቂ ደስታ ምንጭ ለመሆን Aልቻሉም፤ በተለይ Aሁን ባለንበት ዘመን ፥ በሚደንቅ ሁናቴ ፥ ሥራ ያለውም ሆነ ሥራ የሌለው ደስታን Aጥቷል፤ ጤና ያለውም ሰው ቢሆን መደሰት Aልቻለም፤ ብዙ ገንዘብ ያላቸው ሰዎች Aንኳ ደስታና Eርካታ ስለሌላቸው ፥ ራሳቸውን Eስከ ማጥፋት ሲደርሱ ታይተዋል፤ ስለዚህ ማንም ሰው Eውነተኛውን የዘላቂ ደስታ ምንጭ መፈለግና መረዳት Aለበት፤ Eውነተኛና ዘላቂ የደስታ ምንጭ ፥ በጊዜና በቦታ የማይወሰነው ፥ ዓለማትን ፈጥሮ የሚገዛ EግዚAብሔር ብቻ ነው። በጌታ በEግዚAብሔር ደስ ይበላችሁ። ፊል ፬፤፬ ወስብሐት ለEግዚAብሔር! Aሜን !!!

ቀሲስ ማንችሎት ገበየሁ Aትላንታ ብስራተ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን _______________

•http://www.thehappyguy.com/define-happiness.html •Science of Happiness, BBC News, 30 April 2006. •http://en.wikipedia.org/wiki/Happiness • ማለትም በእግዚአብሔር ላይ እምነት የሌላቸው ሰዎች, ፩ኛ ቆሮ. ፪፥፲፬፤ •ኢዮ. ፳፥፭ ምሳ ፬፥፲፫ • የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ፥ ገጽ ፪፻፲፰ •ትንቢተ ዕንባቆም ፫ ፥ ፲፯ - ፍም

•የሥነ ፍጥረት ትንታኔ •http://www.tparents.org/library/unification/books/eup/Eup1-03.htm •ዘፍ. ፩፥፳፯ ፤ ፳፥፱ •ትንቢተ ሆሴE ፬፥፮ •ሐዋ. ፲፯ ፥ ፴ •ሉቃስ ፩፥ ፸፯

ይህ ገጽ በAትላንታ ብሥራተ ገብርኤል ቤ/ክ የተክለሃይማኖት ጽዋ ማህበር የተከፈለበት ገጽ ነው

Page 24: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

24 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 25: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 25

ለንደን Eንደ ገባሁ ራሴን ከብልቃጥ ወደ ባሕር የተሸጋገረ Aሣ Aድርጌ ቆጠርሁት፡፡ Aዲስ Aበባ ውስጥ Aንድ ቦታ ከጠፋኝ የመንደሩ ሰው “ደርሰሃል ከስልክ ግንዱ ወደ ግራ Eጥፍ ስትል ታገኘዋለህ!” Eያለ ተግቶ ይመራኛል፡፡ በለንደን የገጠመኝ ግን Aገሬ ማሪኝ የሚያስብል ነው፡፡ Aንዴ ሁሉ ነገር የAይን Aዋጅ ሆኖብኝ ግራና ቀኙን Eየሾፍሁ ስገሰግስ፣ ሳላውቀው ከሆቴሌ በጣም ርቄ ኖሮ መመለሻው ግራ ገባኝ፡፡ ወደ Aንድ መጽሐፍት ሱቅ ገብቼ በይሉኝታ ውድ መጽሐፍ ገዝቼ ሳበቃ፣ ሻጩን Travel Lodge የተባለው ሆቴል የት Eንደሚገኝ ጠየኩት፡፡ ሻጩ ምንም ሳይል ከመሳቢያው ውስጥ Eንደ ጃክሰን ፓሎክ የAብስትራክት ሥEል የተወሳሰበ ካርታ Aውጥቶ Aቀበለኝ፡፡ በካርታው ላይ ለግማሽ ሰዓት ያክል Eንደ ምሥር ለቃሚ Aቀርቅሬ ቀና ስል ዞረብኝ፡፡ የሆቴሌን Aድራሻ ማግኘት ቀርቶ የገባሁበት ሱቅ በር ራሱ ጠፋኝ፡፡ “የሸዋ ክፍለሀገርን በሰሜን ወሎ፣ በደቡብ ሲዳሞ ያዋስኑታል” ከሚል ያለፈ የካርታ ንባብ ያላስተማሩኝን የጥንት መምህሮቼን በልቤ Eየረገምኩ፣ Eንደወጣሁ መቅረቴን በስልክ ለወዳጆቼ Aስታወቅሁ፡፡ በ ለ ንደን ባቡሩ ፣ Aውቶብሱ፣ ፈረንጁ ሁሉም በተቀጠረበት ሰዓት ከተፍ ይላል፡፡ ባልተቀጠረበት ሰዓት የሚመጣው ዝናባቸው ብቻ ነው፡፡ ያገራችን ዝናብ ቢያንስ የተሰጣ ብቅል Eስክናስገባ ድረስ ይታገሣል፡፡ የለንደኑ ግን ይሉኝታ ቢስ ነው፡፡ Eኔ በደረስኩበት ወቅት ባውሮፓ ጥቢ ገብቷል፡፡ ሴቶቹ Eንደ ዓይነ ርግብ ውበታቸውን ሸሽጐባቸው የቆየውን ክረምት ለመበቀል ተገላልጠው የሚወጡበት ወቅት ነው፡፡ ልጃገረዲቱ ፀጉሯን ተተኩሣ፣ ግልገል ቀሚሷን ለብሣ፣ ጡቷን Eንደ ቸርችል ሃውልት ሁሉ ሰው በሚያየው ቦታ ላይ Aቁማ Eየተውረገረገች ትወጣለች፡፡ ይኼኔ ከጠራ ሰማይ ላይ Aድፍጦ የቆየ

ባለጌ ዝናብ፣ Eንደ ወፍ Aይነምድር ሿ ብሎ ከላይ E ስ ከ ታ ች ያ ለ ብ ሳ ታ ል ፡ ፡ Eየተነጫነጨች ጥግ ለመያዝ ትገደዳለች፡፡ ከዝናባቸው ቀጥሎ ብሽቅ ሆኖ ያገኘሁት ቁርሣቸው ነው፡፡ Aንድ Eፍኝ የባቄላ ንፍሮ፣ Aንድ ጭልፋ Eንቁላል ጥብስ Eና Aንድ ለብ ያለ ድፍን ቲማቲም ካቀረቡልኝ በኋላ ከምግቡ ጋር የማይመጣጠን ደንዳና ፈገግታ ቦግ Aርገው enjoy your breakfast ይሉኛል፡፡ Eንደሰማሁት ከሆነ Eንግሊዞች የራሳቸውን ቁርስ Aይወዱትም፡፡ ታሪክ መሥራት ብቻ ሳይሆን ቁርስ መሥራትም Eንችላለን ለማለት ያህል ንፍሮAቸውን ለኔ ካቀረቡ በኋላ ለራሳቸው በጓሮ በር በኩል ወደ ጣልያን ሬስቶራንት ጐራ Eንደሚሉ ገመትሁ፡፡ ሁሌም በቁርስ ሰዓት ሹካና ቢላዋዬን Aመሳቅዬ ሰሀኔ ላይ Eንዳቀረቀርሁ ትዝ የሚለኝ “ድህነት ጠፍንጐ ይዞን ነውንጂ Aበላሉንስ Eናውቅበት ነበር” የሚለውን የጊዮን Aለምሰገድን Aባባል ነው፡፡ የመቅመስ Eድል ባይኖረኝም Eንግሊዞች ሹካ የሚያስቆረጥም የጥንቸል ሥጋ ጥብስ Eንደሚሠሩ ሰምቻለሁ፡፡ የጥንቸል ሥጋ ጣEሙ ክሽን ብላ Eንደተሠራች ዶሮ ነው ብሎኛል Aንዱ፡፡ Aንባቢዬ Eዚህ መስመር ላይ ሲደርስ ምራቁን Eንደሚውጥ Aውቃለሁ፡፡ ታዲያ ፍላጐቱ ካለ ጥንቸል Aም ር ተ ን የ ማ ን መ ገ በ ው ለምንድነው? ጥንቸል መብላት Iትዮጵያዊ ባህል ስላልሆነ ነው የሚል ምላሽ Eጠብቃለሁ፡፡ ግን’ኮ Aቮካዶ መብላትም ባንድ ወቅት Iትዮጵያዊ ባህል Aልነበረም፡፡ Eናቶቻችን ብዙ የጥራጥሬና የፍራፍሬ Aይነቶችን ከሌሎች ሕዝቦች ወስደዋል፡፡ ምሥርን ከግብፃውያን፣ ቲማቲም ከጣልያኖች ተቀብለዋል፡፡ Aቮካዶ ቀይ ባህርን የተሻገረው በልጅ Iያሱ ዘመን በበጀሮንድ ተክለሃዋርያት ቦርሣ ነው፡፡ ከብርቱካን ጋር ያስተዋወቁን የፖርቱጋል ቄሶች ናቸው ይባላል፡፡ የጥንቱ Aበሻ ፖርቱጋል ለማለት ብርቱጋል ይል ነበር፡፡ ብርቱካን

ከዚያ የወጣ ቃል ነው፡፡ በቆሎ ዛሬ ቤተኛ ቢመስልም በቅርብ መቶ ዓመታት ከምድረ Aሜሪካ የመጣ መፃተኛ ነው፡፡ የEንግድነት ስሙ “የባህር ማሽላ” ይባላል፡፡ በሁሉም ረገድ ስናያት Iትዮጵያ “በጐደለ ሙላ” ስልት የተፈጠረች Aገር ናት፡፡ A ባ ቶቻችን Aዳዲስ ፍራፍሬና ጥራጥሬ ከውጭ ለመቀበል ፈጣን የሆኑትን ያህል የሥጋ ምርጫዎቻቸውን ለማብዛት Aልጣሩም፡፡ የዚህ ምክንያት በባህላችን ላይ የገነነው Oሪታዊነት ይመስለኛል፡፡ ከOሪት በፊት የነበረችው Iትዮጵያ ሰፋ ያለ የሥጋ ምርጫ Eንደነበራት የምናውቀው የሙሴ ድምጽ በማይደርስበት ቦታ ተሸሽገው የኖሩ፣ Eንደ ነገደ ወይጦ ያሉ ጥንታዊ ሕዝቦችን Aመጋገብ ስንመለከት ነው፡፡ ብዙዎቻችን Eንደምናውቀው ሙሴ Eንስሳትን Eርኩስና ቅዱስ ብሎ መድቧል፡፡ Eንደ ሙሴ ምደባ ጥንቸል የሚያመሰኳ Eንስሳ ቢሆንም ሸሆናው ክፍት ስላልሆነ Eርኩስ ነው፡፡ ልንመገበው Aይገባም፡፡ ዘመናይ የEንስሳት ተመራማሪዎች ጥንቸልን ቀርበው ሲመለከቱት ሙሴ Eንደ ተሳሳተ ገባቸው፡፡ ጥንቸል Aያመሰኳም፡፡ ሙሴ በድንጋይ ዘመን የገነነ Aንድ የAይሁድ Eረኛ በመሆኑ ቢሣሣት Aይገርምም፡፡ የሚገርመው የEርሱ I - ሳይንሳዊ የሥጋ ምድባ የAመጋገብ ባህላችንን ለሺህ ዓመታት ያህል መምራቱ ነው፡፡ ሥጋን ስናስብ Aስቀድሞ ወደ ሐሳባችን የሚመጣው፤ ገበሬ ሊሆን “ገ” የቀረው በሬAችን ነው፡፡ Aንዲት ላም Aንድ ጥጃ ለመስጠት 286 ቀን ያላነሰ ጊዜ ታስጠብቀናለች፡፡ Aንዲት ጥንቸል ግን ከባለቤቷ ጋር በተሣረረች በሰላሳ ቀኗ Aንድ ደርዘን ግልገሎች ለEንግሊዙ Aርብቶ Aደር ታበረክታለች፡፡ የጥንቸል ግልገል Eንደ ሰው ልጅ ጡጦ Aጉርሱኝ Aይል፣ የምሳ Eቃዬን ሙሉልኝ Aይል በተወለደ በAሥራ Aራት ቀኑ በግጦሽ ራሱን ይችላል፡፡ በተወለደ ባንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለAቅመ መሶብ ይደርሳል፡፡ ጥቂት ለፍቶ ብዙ ሥጋ ማምረት

የሚፈልግ ሰው ነገሩን ቢያጤነው ጥሩ ነው፡፡ Aሁን ደግሞ ስለለንደን Eርፍና ልናገር፡፡ ለንደን የምር ስልጡን Aገር ናት፡፡ Eንደ ሱልጡን Aገሮች ሁሉ በውስጧ ላሉት ሁሉ ነፃነት Eና Eድል Eንደ ቢጤይቱ ትሰጣለች፡፡ ጳውሎስ ኞኞ ባንድ ወቅት “ነፃነት ማለት የሌላውን ነፃነት ሳይነኩ ነፃ መሆን ነው” ብሎ የፃፈውን በመዲናይቱ ቆይታዬ ተገንዝቤዋለሁ፡፡ Eድል መስጠት የሚለውን ሐረግ የሚያብራራልኝ ገጠመኝ ልጥቀስ፡፡ Aንድ ቀን፣ Eኔና Aንጋፋው ደራሲ ጃርሶ ኩሩቤል ወደ ማEከላዊ ለንደን የሚወስደንን ባቡር Eንጠብቃለን፡፡ በባቡሩ ጣቢያ የሕዝብ የጋራ ንብረት የሆነ ፒያኖ ተቀምጧል፡፡ ችሎታ Aለኝ የሚል ሁሉ መጥቶ ችሎታውን ሊያሳይ ይችላል፡፡ Eኛ በጥበቃ ላይ በነበርንበት ጊዜ Aንዲት ባለወርቃማ ፀጉር ሴትዮ ከዋናው መንገዷ ተዘንጥላ መጣችና ዘንቢሏን Aስቀምጣ፣ ቀሚሷን ሰብሰብ Aድርጋ ከፒያኖው ፊት ለፊት ተቀመጠች፡፡ የኖታ ደብተሮችን ገለጥ ገለጥ Eያደረገች Aንድ ዜማ ተጫወተች፡፡ ስትጨርስ፣ ዘንቢሏን ብድግ Aድርጋ ያቋረጠችውን መንገድ ቀጠለች፡፡ ባቡር ጠባቂው ሁሉ ሞቅ ባለ ጭብጨባ ሸኛት፡፡ Eኔ “Aንድ Aለብሽ” የሚል ዘፈን ስቅም ስላደግሁ ረቂቅ ሙዚቃ የሚመዝን ጆሮ የለኝም፡፡ ጃርሶ ግን Aይኖቹን ጨፍኖ፣ Aንገቱን ወደ ፒያኖው Aቅጣጫ ዘመም Aርጐ ገብስማ ረጅም ጢሙን Eየዳበሰ ሲያዳምጥ ነበር፡፡ ጃርሶ ከደራሲነቱ ያልተናነሰ ፒያኒስት መሆኑን ስለምሰማ፡- “…Eንዴት ነው?...ስል ጠየኩት፡፡ “ግሩም Aድርጋ ትጫወታለች…” Aለ፡፡ Aገሬ ከተመለስሁ በኋላ ላንዱ ተራቢ ጓደኛዬ ይህንን ገጠመኝ Aወጋሁትና “ገንዘብ ቢኖረኝ Aንድ ፒያኖ ገዝቼ መሀል ፒያሳ Aስቀምጠው ነበር፡፡ ችሎታ ያላቸው Eድሉ የሌላቸው ያገሬ ልጆች ይጫወቱበታል” Aልሁት፡፡ “የማይሆን ነገር ነው!” Aለኝ ጓደኛዬ “ምነው?” Aልሁት፡፡ “ጠዋት መሀል ፒያ ሳ ያስቀመጥከውን ፒያኖ ከሠዓት መርካቶ ልታገኘው ትችላለህ!” ***

(ክፍል 3 ይቀጥላል)

የበEውቀቱ ሥዩም ትዝብት ከለንደን መልስ

(ክፍል 2) (ጽጌ Aይናለም ከAዲስ Aበባ Eንዳጠናቀረችው)

Page 26: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

26 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

በታፕስትሪ የሚዘጋጅ

ወርሃዊ መልክት

የሆነ ሰው • ወደ Aሜርካን Aገር በውሸት ማታለል ወይም በጋብቻ

Aምጥቶዎታል? • በAካላዊ፣በወሲባዊ፣ በስነልቦናዊ፣ ወይም በAወንታዊ

ማስፈራሪያ Aድርሶቦታልከዚህ Aገር Eንደሚያስወጣዎ ያስፈራራዎታል?

• የማይገባዎን Eዳ Eንዲከፍሉ ያስገድዶዎታል? • በስራ ቦታዎ ደህንነት Eንዳይሰማዎ Eና ስራ የመልቀቅ ወይም

የማቋረጥ መብትዎን ወይም ነፃነተዎን ነፍጎታል? • Eርስዎን በመጠቀም ገንዘብ ወይም ሌላ ለግሉ ጥቅም

Aውሏል? • በAሜርካን ሐገር ወይም በትውልድ ሐገርዎ ካሉ ዘመድ

ወይም ጓደኛዎ Eንዳይገናኙ Aግድዎታል? • ቃል Eንደተባልዎ ወይም ከሚሰጡት Aገልግሎት ተመጣጣኝ

ክፍያ Aልተከፈልዎትም? • የተለያዩ ማስረጃዎችን ደብቆቦታል? • Aዎን ከሆነ ምላሽዎ ወይም ሌላ ጥያቄ ካለዎት Eንረዳዎታለን

በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉልን? • 866- 317- 3733 ወይም 404-299- 0895

የስራ ባልደረባዎ ወይም የቤተሰብ Aባል • በመደብደብ በመግፋት ፣ በመጮህ ወይም ቁሳቁሶችን በመጠቀም ያሰፈራራዎታል?

• ያለሱ ወይም ያለሱዋ መኖር Eንደማይችሉ ይነግሩዎታል? • ርካሽነት ወይም የበታችነት Eንዲሰማዎት ያደርጎታል? • ከዚህ ሐገር Eንደሚያስባርርዎት ያስፈራራዎታል? • የIሜግሬሽን ወይም የስደተኞች ጉዳይ ጽ/ቤትን E?ርሶን ለመቆጣጠር ይጠቀምቦታል

• በስራዎ ላይ ጣልቃ ለመውሰድ ለማራቅ ያስፈራራዎታል? • ልጆችዎን ከርሶ ለመውሰድ ወይም ለማራቅ ያስፈራራዎታል? • ከቤተሰብዎ ወይም ከጓደኛዎ ይነጥልዎታል? • ከEነዚህ Aንዱ ነገር ከተሰማዎ ብቻዎትን Eዳልሆኑ ይወቁ • Eርዳታ ማግኘት ይችላሉ • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 404- 299- 2185 • ታፔስትሪ ብለው ደውሉ _____________ ታፕስትሪ Iንክ፣ ለትርፍ ያልተቋቋመ በAትላንታ የሚገኝ ድርጅት ነው። ዓላማው የቤት ውስጥ በደል Eንዲቆም ማድረግ ነው። ከዚያም ጋር በተያያዘ ሰዎች ስለ ቤት ውስጥ በደልና ስለ ሌሎችም ተያያዥ ጉዳዮች Eውቀት Eንዲኖራቸው ያስተምራል። ታፕስትሪ ይህንን ለማድረግ የቀጥታ የምክር Aገልግሎትና Aንዳንድ ጊዜም የህግ ምክር የሚያገኙበትን መንግድ ያመቻቻል። በቀጥታ ከሚሰጣቸው Aገልግሎቶች መካከል ተበዳዮች Aስፈላጊ ከሆነ ጊዜያዊ መጠለያ _____________________

በደል ከደረሰብዎት በ 404 299 2185 ይደውሉ! Email: [email protected] Website: www.tapestri.org

PMB 362, 3939 Lavista rd, Suite E Tucker, GA 30084 Tel: 404-299-2185 Fax:770-270-4184

Page 27: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 27

Happy Thanksgiving

Page 28: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

28 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 29: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 29

The Smiths .. The Smiths were unable to conceive children and decided to use a surrogate father to start their family. On the day the proxy father was to arrive, Mr. Smith kissed his wife goodbye and said, 'Well, I'm off now. The man should be here soon.' Half an hour later, just by chance, a door-to-door baby photographer happened to ring the doorbell, hoping to make a sale.. 'Good morning, Ma'am', he said, 'I've come to...' 'Oh, no need to explain,' Mrs. Smith cut in, embarrassed, 'I've been expecting you.' 'Have you really?' said the photographer. 'Well, that's good. Did you know babies are my specialty?' 'Well that's what my husband and I had hoped. Please come in and have a seat'. After a moment she asked, blushing, 'Well, where do we start?' 'Leave everything to me. I usually try two in the bathtub, one on the couch, and perhaps a couple on the bed. And sometimes the living room floor is fun. You can really spread out there.' 'Bathtub, living room floor? No wonder it didn't work out for Harry and me!' 'Well, Ma'am, none of us can guarantee a good one every time. But if we try several different positions and I shoot from six or seven angles, I'm sure you'll be pleased with the results.' 'My, that's a lot!', gasped Mrs. Smith. 'Ma'am, in my line of work a man has to take his time. I'd love to be In and out in five minutes, but I'm sure you'd be disappointed with that.' 'Don't I know it,' said Mrs. Smith quietly. The photographer opened his briefcase and pulled out a portfolio of his baby pictures. 'This was done on the top of a bus,' he said. 'Oh, my God!' Mrs. Smith exclaimed, grasping at her throat. 'And these twins turned out exceptionally well - when you consider their mother was so difficult to work with.' 'She was difficult?' asked Mrs. Smith. 'Yes, I'm afraid so. I finally had to take her to the park to get the job done right. People were crowding around four and five deep to get a good look' 'Four and five deep?' said Mrs. Smith, her eyes wide with amazement. 'Yes', the photographer replied. 'And for more than three hours, too. The mother was constantly squealing and yelling - I could hardly concentrate, and when darkness approached I had to rush my shots. Finally, when the squirrels began nibbling on my equipment, I just had to pack it all in.' Mrs. Smith leaned forward. 'Do you mean they actually chewed on your, uh...equipment?' 'It's true, Ma'am, yes.. Well, if you're ready, I'll set-up my tripod and we can get to work right away.' 'Tripod?' 'Oh yes, Ma'am. I need to use a tripod to rest my Canon on. It's much too big to be held in the hand very long.' Mrs. Smith fainted.

The Newlyweds

A young couple decided to wed. As the big day ap-proached, they grew apprehensive. Each had a problem they had never before shared with anyone, not even each other. The Groom-to-be, overcoming his fear, decided to ask his father for advice. "Father," he said, "I am deeply concerned about the success of my marriage. I love my fiancé, very much, but you see, I have very smelly feet, and I'm afraid that my future wife will be put off by them." "No problem," said dad, "all you have to do is wash your feet as often as possible, and always wear socks, even to bed." Well, to him this seemed a workable solution. The bride-to-be, overcoming her fear, decided to take her problem up her mom. "Mom," she said, "When I wake up in the morning my breath is truly awful." "Honey," her mother consoled, "everyone has bad breath in the morning." "No, you don't understand. My morning breath is so bad, I'm afraid that my new husband will not want to sleep in the same room with me." Her mother said simply, "Try this. In the morning, get straight out of bed, and head for the bathroom and brush your teeth. The key is, not to say a word until you've brushed your teeth. Not a word," her mother affirmed. Well, she thought it was certainly worth a try. The loving couple were finally married in a beautiful ceremony. Not forgetting the advice each had received, he with his perpetual socks and she with her morning silence, they managed quite well. That is, until about six months later. Shortly before dawn, the husband wakes with a start to find that one of his socks had come off. Fearful of the consequences, he frantically searches the bed. This, of course, woke his bride and without thinking, she immediately asks, "What on earth are you doing?" "Oh, no!" he gasped in shock, "You've swallowed my sock!"

Cup Holder Tech Rep: "Yes, it is. How may I help you?" Caller: "The cup holder on my PC is broken and I am within my warranty period. How do I go about getting that fixed?" Tech Rep: "I'm sorry, but did you say a cup holder?" Caller: "Yes, it's attached to the front of my computer." Tech Rep: "Please excuse me if I seem a bit stumped, it's because I am. Did you receive this as part of a promotion, at a trade show? How did you get this cup holder? Does it have any trademark on it?" Caller: "It came with my computer, I don't know anything about a promotion. It just has '4X' on it." At this point the Tech Rep had to mute the caller, because he couldn't stand it. The caller had been using the load drawer of the CD-ROM drive as a cup holder, and snapped it off the drive.

Pet's can be smarter than you think...

A lady was walking past a pet store when a parrot said, ''Hey, lady! You're really ugly!" The lady was furious and continued on her way. On the way home, she passed by the pet store again and the parrot once more said "Hey, lady! You're really ugly!" She was incredibly ticked now, so she went into the store and said that she would sue the store and kill the bird. The store manager apologized profusely and promised he would make sure the parrot didn't say it again. The next day, she deliberately passed by the store to test the parrot. "Hey, lady!" it said. "Yes?" "You know what I think." Ever met such a smart pet?

Page 30: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

30 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 31: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 31

Page 32: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

32 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

“The Idiot” ከሚለው የፊዮዶር ዶስቶየቭስኪ

ድርሰት ተቀንጭቦ የቀረበ)

“ …Aሁን ሁላችሁም በከፍተኛ ጉ ጉ ት ተሞልታች ሁ

Eንደምታዳምጡኝ ይሰማኛል፡፡” ሲል ሊዮን ኒኮላየቪች ንግግሩን ጀመረ፡፡ “ማለቴ የማጫውታችሁ ታሪክ Eንደጠበቃችሁት ሆኖ ሳታገኙት ስትቀሩ በኔ መበሳጨታችሁ Aይቀርም፤ …ቀልዴን Aይደለም፡፡” Aለ በፈገግታ Eየገረመማቸው፡፡ “በጄኔቭ ጐዳናዎች ላይ ልጆች ሲጫወቱ መመልከት የተለመደ ትEይንት ነው፡፡ በAራት Aመት የጄኔቭ ቆይታዬ፣ Eኔም Aብዛኛውን ጊዜዬን ያሳለፍኩት ከልጆች ጓደኞቼ ጋር ነው፡፡ …Eኔ ያረፍኩበት ቤት መንደር ነዋሪ ሕፃናት በAቅራቢያ ባለ ት/ቤት ይማሩ ነበር፡፡ Eኔ በፍፁም Aስተማሪያቸው Aልነበርኩም፡፡ ጁልስ ቲቦት የተባለ መምህር ነበራቸው፡፡ በተለየ መንገድ Aስተምሬያቸው ሊሆን ይችላል፣ ነገር ግን Eንደ Aስተማሪ Eንዲያዩኝ Aልፈልግም፡፡ ከነሱ ጋር ጊዜዬን ከማሳለፍ ውጭ ሌላ ምንም የምሰራው ነገር Aልነበረኝም፡፡ …ለማወቅ የሚያጓጓቸውን ነገር ስነግራቸው Aንድም ነገር ሳልደብቃቸው ነው፡፡ በኋላ ልጆቹ በዙሪያዬ Eየከበቡ ከኔ Aልለይ ስላሉ ወላጆቻቸውና የመንደሩ ሰው በሙሉ Aለመጠን ይበሳጩብኝ ጀመር፡፡ በዚህም ምክንያት የት/ቤቱ ኃላፊ ዋና ጠላት ሆንኩ፡፡

ይገርማል በመላ ጄኔቭ ሰዎች Eንደ ጠላታቸው የቆጠሩኝ በነዚህ ልጆች የተነሳ ነው፡፡ የግል ሃኪሜ ሺንድለር Eንኳ ሳይቀር ጀርባውን Aዙሮብኝ ነበር…፡፡ ነገር ግን ሰዎቹን Eንደዚህ Aለመጠን የረበሻቸውና ያስፈራቸው ነገር ምንድነው? Aዎ ልጆች ሁሉም ነገር ሊነገራቸው ይችላል፡፡ Aንድም ነገር ሳይቀር ሁሉንም ነገር መረዳት ይችላሉ፡፡ Aንድም ሳይቀር ነገር ግን የማይሸፈነው Eውነታ፣ ማለትም ትልልቆቹ ሰዎች፣ Aባቶችና Eናቶች፣ ስለልጆቻቸው የሚያውቁት Eጅግ በጣም ጥቂት መሆኑ ሁልጊዜ ያ ስ ደ ነ ግ ጠ ኛ ል ፡ ፡ ል ጆ ች Eድሜያቸው ገና ነው ወይም ነፍስ Aላወቁም ተብሎ ነገሮችን ከፊታቸው ማሸሽ Eጅግ ሊታዘንለት የሚገባ ያልታደለ Aስተሳሰብ ነው!...ልጆች ሁሉንም ሲረዱ፣ Aባቶቻቸው በEድሜAቸው ምክንያት ምንም Eንደማይገባቸው ሲ ቆ ጥ ሯ ቸ ው በ ፍ ጥ ነ ት ማስተዋላቸውስ! ትልልቅና የበሰሉ ሰዎች Eጅግ Aስቸጋሪ በሚሉዋቸው ጉዳዮች ላይ Eንኳን Aንድ ልጅ በጣም ጥሩ Aማካሪ ሊሆን E ን ደ ሚ ች ል መ ገ ን ዘ ብ ያቅታቸዋል፡፡…በመስኮትህ ላይ Aርፎ በደስታና በሙሉ ልብ የሚመለከትህ Aንድ ትንሽ ወፍ ስታይ ስሜትህን ከፊቱ ልትደብቅ Aትችልም፤ ልታታልለው ብታስብ Eንኳ ውስጥህ በሃፍረት ሲሸማቀቅ ይሰማሃል፡፡ በምድር ላይ ከወፍ የተሻለ ነገር ስላላየሁ፤ ልጆችን ወፎች Eያልኩ Eጠራቸዋለሁ…፡፡ “ነገር ግን Eንደ Eውነታው ከሆነ፣ በAጠቃላይ የምኖርበት መንደር ሰዎች በተለይ በAንድ Aጋጣሚ Eጅግ ተበሳጭተውብኝ Eንደነበር Aስታውሳለሁ፡፡ የመምህሩ ቲቦትም ቅናትና ምቀኝነት ከቁጥጥሩ ውጭ ሆኖ ነበር፡፡ …በመጀመሪያ ህፃናቱ Eርሱ የሚላቸውን Aንድም ሳይሰሙ፣ Eኔ የምነግራቸውን ግን Eንዴት በቀላሉ Eንደሚረዱት ሲያይ ጭንቅላቱን በማነቃነቅ Eጅግ ይገረም ነበር፡፡ ትንሽ ቆይቶ፣ Eኔም ሆንኩ Eሱ ምንም ነገር ልናስተምራቸው Eንደማንችልና ይልቁንም E ነሱ Eኛን (ትልልቆቹን) የሚያስተምሩ Eንደሆኑ በነገርኩት ጊዜ ግን ይስቅብኝ ጀመር፡፡ ህይወቱን ከልጆች ጋር ያሳለፈ ሰው ሆኖ ሳለ፣ ምን Eንደሚያስቀናውና ለልጆቹ የኔን ተራነት የሚያወሱ ታሪኮችን Eንዴት ሊያወራ Eንደቻለ በፍፁም ያልገባኝ ነገር ነው፡፡

ልቦለድ

የ ነ ፍ ስ ቁስለት የሚታከመው በልጆች መንፈስ ነው…፡፡ Aስታውሳለሁ፣ በህይወቱ በAጠቃላይ Eጅግ የተከፋ Aንድ ታካሚ ወደ ሺንድለር ክሊኒክ ይመጣ ነበር፡፡ በምድር ላይ ታይቶ Eማይታወቅ Aስቀያሚ Eጣ ነው፡፡ ወደ ክሊኒክ የመጣውም በሽታው Eንደ Eብደት ተቆጥሮ የባለሙያውን ክትትል ፍለጋ ነው፡፡ Eንደኔ Aስተያየት ግን ታካሚው ፈጽሞ የAEምሮ ችግር Aልነበረበትም፡፡ ነገር ግን በከባድ ውጥረት የሚሰቃይ ሰው ነበር፡፡ …በቃ! የሱ ጉዳይ ይኸው ነው፡፡ በመጨረሻም Eነዚህ ልጆች ለርሱ ምን ማለት Eንደሆኑ ብታውቁ ኖሮ…! ስለዚህ ሰው በሌላ ቀን ሰፋ Aድርጌ Aጫውታችኋለሁ፡፡ Aሁን ግን ሁሉም ነገር Eንዴት Eንደጀመረ ልንገራችሁ፡፡ በመጀመሪያ ልጆቹ Aልወደዱኝም ነበር፡፡ ከሰውነቴ መግዘፍ በላይ ራሴን የማልንከባከብ Eጅግ ግድየለሽ ነበርኩ፡፡ የመልክም መስህብ Eንደሌለኝ Aውቃለሁ፡፡ በገዛ ሀገራቸው መጤ መሆኔም ሌላ የማልክደው ሃቅ ነው፡፡ በመጀመሪያ Eየተጠቋቆሙ ይስቁብኝ ነበር…ማሪን በድብቅ ስስማት ካዩኝ በኋላ ግን ድንጋይ ይወረውሩብኝ ጀመር፡፡ Aንዴ ብቻ ነበር የሳምኳት…ምን ያስቃችኋል Aትሳቁ Eንጂ፡፡” በሚያዳምጡት ከንፈር ላይ የሚመጣውን ፈገግታ ለማየት የመጨረሻዎቹን ዓረፍተ ነገሮች በፍጥነት ነበር የተናገራቸው፡፡ “ጉዳዩ በጭራሽ የፍቅር Aልነበረም፡፡ ምን ያህል ያዘነችና የተከፋች ፍጥረት መሆኗን ብታውቁ ኖሮ፤ ሁላችሁም Eኔ በዚያን ጊዜ Eንደተሰማኝ Aይነት ሃዘን ታዝኑላት ነበር፡፡ ከAሮጊቷ Eናቷ ጋር Eኔ በምኖርበት መንደር ትኖር ነበር፡፡ Eድሳት የሚያስፈልገው Aንድ ትንሽ Aሮጌ ጐጆ ለሁለት ከፍለው፣ በAንደኛው መስኮት በኩል Aሮጊቷ የጫማ ክሮች፣ ትንባሆና ሳሙና

ትነግድ ነበር፡፡ Aሮጊቷ ምንም ጥቅም የሌላት መናኛ ሴት ነበረች፡፡ ለምሳሌ ሁልጊዜ Aንድ ቦታ ቆማ Eንቅስቃሴ ካለማድረጓ የተነሳ Eግሯ Aብጦ ያስቸግራት ነበር፡፡ ማሪ ቀጭንና ደካማ የሃያ Aመት ሴት ልጇ ነች፡፡ በቀን በቀን ከቤት Eቤት Eየዞረች ቤት ለመጥረግና ለመወልወል፣ ግቢ ለማጽዳት Eና ከብት ለማገድ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ስምምነት ካደረገችላቸው ቤተሰቦች ጋር Eየሰራች ምግቧንና ጥቂት ገንዘብ ታገኛለች፡፡ ከEለታት Aንድ ቀን በመንደሩ የሚያልፍ ፈረንሳዊ ነጋዴ Aስኮብልሎ ከወሰዳት በኋላ ራቅ ያለ የማታውቀው ሃገር ላይ ጥሏት ጠፋ፡፡ ልብሷ Eላዩዋ ላይ ተበሳጥሶና የጫማዋ ሶል ተበሳስቶ፣ የምትበ ላውን ከመን ገደኛ Eየለመነች Eንደምንም ቤቷ ደረሰች፡፡ ለAንድ ሳምንት ያህል በEግሯ ተጉዛ፣ በየመንገዱ Eያደረች በመምጣቷ ብርድ መቷት በሃይል ታስል ነበር ፡ ፡ Eግሮቿ በመቧጠጣቸው የተነሳ ቆዳዋ ተገሸላልጦ፣ Eጆቿም በልዘውና Aብጠው ነበር፡፡ ከዚህ በኋላ ግን…በፊት ያልነበረ ውበት ለብሳ የበለጠ ቆንጆ ሆነች፡፡ Aይኖቿ ብቻ…ለስላሳ፣ ደግና ንፁህ ነበሩ፡፡ ከብዙ ጊዜ በፊት…በስራ ላይ Eያለች፣ በድንገት በከፍተኛ ድምጽ መዘመር በመጀመሯ፣ Aብረዋት የነበሩ ሰዎች ምን ያህል Eንደተገረሙና Eንዳውካኩ ልረሳው Aልችልም፡፡ ሁሉም “ማሪ ዘፈነች፡፡ ማሪ ዘመረች” Eያለ ሲተራመስ ወድያውኑ መዝሙሩን Aቋርጣ መናገር Aቆመች፡፡ በነዚያ ጊዜዎች ሰዎች ለርሷ Eጅግ ርህሩህ ነበሩ፡፡ ታማና ተዋርዳ ስትመጣ ግን Aንድም ያዘነላት ሰው Aልነበረም፡፡ ሰዎቹ Eጅግ ጨካኝና Aስከፊ ነበሩ፡፡

(ደራሲ ፊዮዶር ዶስቶቭስኪ)

Page 33: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 33

Page 34: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

34 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 35: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 35

Eህታችን ወለላ ፈለቀ ባለፈው ሴፕቴምበር 2 ቀን ሳይታሰብ በድንገተኛ ሁኔታ ህይወቷ Aልፏል። Aስከሬኗም ወደ ቨርጂኒያ ተሸኝቶ በክብር Eንዲቀበር ተደርጓል። ወለላ ፈለቀ ለረዥም ጊዜ በኖረችበት የAትላንታ ከተማ ተወዳጅና ራሷን ለማሻሻል ዘወትር የምትጥር ነበረች። Aገር ቤት Eያለች፣ ከሊሴ ገብረማርያም ትምህርት ቤት ተመርቃለች። ከዚያም ወደ ፈረንሳይ Aገር በመሄድ ፣ ተጨማሪ የፈረንሳይኛ ቋንቋ፣ የEንግሊዘኛ ቋንቋና የምEራባውያን ሥልጣኔ ጥናት Aድርጋለች። ከዚያም Aሜሪካ በመምጣት በAትላንታ ጆርጂያ ፣ ሳውዘርን ዩኒቨርሲቲ በመግባት በሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪዋን Aግኝታለች። ከበርክሌይ Eና ከዬል ዪኒቨርሲቲዎችም የተለያዩ የIንተርኔት ኮርሶችን ወስዳለች። ከዚያም በኋላ Eዚሁ Aትላንታ በብሄራዊ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፣ በAፍሪካ ጥናት ትምህርትና በፈረንሳይኛ ቋንቋ Aስተማሪነት ለለፉት 15 ዓመታት Aገልግላለች። በኮሚኒቲ ውስጥም ተሳትፎ የነበራት ፣ ሰዎች በራሳቸው መተማመንን Eንዲያዳብሩ የምትረዳ ወጣት ነበረች። ወለላ በ 41 ዓመቷ በሞት ስትለይ የሚያውቋት በሙሉ ከፍተኛ ሃዘን ተሰምቷቸዋል። ነፍሷን በገነት ያኑርልን።

ጓደኞቿ

ምስጋና Eህታችንና ጓደኛችን በሞት በተለየች ጊዜ በተዘጋጁት

የተለያዩ የመታሰቢያ ዝግጅቶች በመሳተፍም ሆነ በተለያየ

መንገድ ሃዘናችሁን ለገለጻችሁት ሁሉ ምስጋናችንን Eናቀርባለን።

የወይዘሪት ወለላ ፈለቀ መታሰቢያ

Page 36: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

36 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 37: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 37

Page 38: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

38 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

ድሮ ድሮ በስልጣኔ ያደጉና የበለፀጉ Aገራት ችግር Eንደሆነ ይታሰብ የነበረው De-pression (ድብርት) ዛሬ ምን በልተን Eናድር ይሆን የሚል ሃሳብ ሰቅዞ የያዛቸው ታዳጊ Aገራትም Aሳሳቢ ችግር ሆኗል፡፡ ችግሩ ከገጠር Aካባቢዎች በባሰ መልኩ በከተማ ውስጥ በሚኖሩ ሰዎች ላይ ጐልቶ ይታያል፡፡ በዚህ ዙሪያ የተደረጉ ጥናቶች Eንደሚ ያመለክቱትም ስልጣኔና ቴክኖሎጂ የሰው ልጅ በድብርት ችግሮች ለመያዙ ዋነኛ ምክንያቶች Eየሆኑ ነው፡፡ የሰው ልጅ ኑሮው ውስብስብ Eየሆነ በሄደና በቴክኖሎጂ ባደገ ቁጥር ለውጥረትና ድብርት ችግሮች የመጋለጡ ሁኔታ Eየጨመረ ይሄዳል፡፡ ከመጠኑ ያላለፈ ጭንቀት ሰውነትን ለማንቃት Eንዲሁም ራስን ለነገሮች ዝግጁ Aድርጐ ለማቆየት Eንደሚረዳ የሚናገሩት በዘርፉ ጥናት ያደረጉ ባለሙያዎች፤ ጭንቀቱ ከግለሰቡ ሁኔታዎችን የመቆጣጠር Aቅም በላይ በሚሆንበት ወቅት ድብርትን በመፍጠር በሽታ ይሆናል ይላሉ፡፡ ድብርት በራሱ በሽታ የመፍጠር ባህርይ ባይኖረውም ለተለያዩ በሽታዎች መከሰት ምቹ ሁኔታዎችን ይፈጥራል፡፡ ድብርት በሰው AEምሮ ላይ በሚፈጠረው ጫናም ሥነልቦናዊ ቀውስ ይከሰታል፡፡ በ2009 በAሜሪካ የሥነ AEምሮ ተመራማሪዎች የተደረጉ ጥናቶች Eንደሚያመለክቱት፤ በድብርት ምክንያት የሚገጥሙን የጤና ችግሮች Eጅግ ውስብስብና በርካታ ናቸው፤ የሰው ልጅ ውጥረትን የመከላከል ብቃቱም ከሰው ሰው የሚለያይ ሲሆን በርካቶች ወደ ሐኪም ዘንድ ለመመላለሳቸው ዋንኛው ምክንያትም ድብርት የሚያሳድርባቸው ሥነ ልቦናዊ ችግር ነው፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ Eየጨመረ የሚሄድና ቀጣይነት ያለው የAEምሮ ድብርት በሰውነታችን ላይ Aላስፈላጊ መሸማቀቅን ሊያስከትል ይችላል፡፡ ለረጅም ጊዜያት በድብርት ባህርያት ውስጥ ተዘፍቀን የምንቆይ ከሆነ ሰውነታችን ከEለት ወደ Eለት የተፈጥሮ የመከላከያ Aቅሙን

ያጣል፡፡ ድብርቱ የማይቀንስ ከሆነና ባለበት ሁኔታ የሚቀጥል ከሆነ ችግሩ Eስከሞት ሊያደርስ የሚችል Aካላዊ ቀውስን ያስከትላል፡፡ በድብርት መንስኤነት የሚከሰተው በሽታ የሰውነታችንን የEለት ተEለት ተግባራት የሚያዛባ ሲሆን ሰውነታችን በAግባቡ ሥራውን Eንዳያከናውን በማድረግ የከፋ የጤና ችግር ሊያስከትል ይችላል፡፡ ችግሩ በተለያዩ ሰዎች ላይ የሚያስከትላቸው የጤና ችግሮች ተመሳሳይ ባለመሆናቸው ምክንያት የህክምና ባለሙያዎች በሽታውን ለማከምና ለማዳን በሚያደርጉት Eንቅስቃሴ ላይ ችግር ሲፈጥር ይስተዋላል፡፡ የድብርት የመጀመሪያ ምልክቶች የምግብ ፍላጐት ማጣት፣ የሆድ ህመምና Eንቅልፍ ማጣት Eንደሆነ የሚያመለክተው ጥናቱ፤ የገፅታ መለዋወጥ፣ የAተነፋፈስ ለውጥ መኖር፣ የድብርትና የመጫጫን ስሜት መፈጠር ለድብርት መከሰት ምልክቶች Eንደሆኑ ይገልፃል፡፡ ይህም የድብርት መገለጫ ባህሪያት የሚንፀባረቁበት የድብርት ችግር መከሰቻ የመጀመሪያው ደረጃ ነው፡፡ ግለሰቡ የተፈ ጠረበትን መቋቋም ከቻለ የጭንቀቱ ደረጃ ወደ ቀጣዩና ውስብስቡ ደረጃ ሳይደርስ በAጭሩ ሊቀጭ ይችላል፡፡ ይህ ሳይሆን ቀርቶ ግለሰቡ ችግሩን ለመቋቋም የሚ ያስችለው Aቅም ካጣና ከተዳከመ Eንዲሁም የጭንቀቱ መጠን Aየጨመረ የሚሄድ ከሆነ ግለሰቡ ሙሉ በሙሉ ወደ ድብርት ወስጥ ይገባል፡፡ ይህም ወደ ቀጣዩና Eጅግ ውስብስብ በመሆኑ Myocardial infection (ሚዩካርድያል Iንፌ ክሽን) ለሚባለውና ለሞት የማጋለጥ Aቅሙ ከፍተኛ ለሆነው የልብ በሽታ ሊያጋልጥ ይችላል፡፡ Eዚህ ደረጃ ላይ የደረሰ የድብርት ችግ ርን ማዳን Eጅግ Aስቸጋሪ ነው፡፡ ጭንቀትን (ውጥረትን) የመከላከል ብቃት ከሰው ሰው የሚለያይ ቢሆንም ችግሩ ከግለሰቡ የመከላከል Aቅም በላይ በሚሆንበት ጊዜ ለበሽታዎች መከሰት መንስኤ ለሆነው ድብርት ማጋለጡ Aይቀሬ ነው፡፡ Aንዳንድ ሰዎች ውጥረት

(ጭንቀት) ሲከሰትባቸው ችግሩን በውስጣቸው መቆጣጠር ሳይችሉ ይቀሩና ስሜታቸውን በፊታቸው ላይ ያሳያሉ፡፡ የምግብ ፍላጐታቸው ይቀንሳል ወይንም ሙሉ በሙሉ ይጠፋል፡፡ የዚህ ችግር ሰለባዎች ለጨጓራ Aልሰር፣ ለልብ ህመምና ለደም ግፊት በሽታዎች የመጋለጣቸው Eድል ከፍተኛ ነው፡፡ በሌላ ወገን የተፈጠረባቸውን የድብርት ችግር በውስጣቸው ተቆጣጥሮ መያዝ የሚችሉና ሲታዩ የተረጋጉ ሰላማዊ ሰዎች የሚመስሉ ድብርታሞች Aሉ፡፡ Eነዚህኛዎቹ ውስጣቸው Eጅግ የተረበሸ ነው፡፡ ሁሉንም ነገር በውስጣቸው Aፍነው ለመያዝ ስለሚፈልጉም ድብርታቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ Eየተባባሰና Eየጨመረ ይሄዳል፡፡ ይህም ውስጣዊ ህመምን ያስከትልባቸዋል፡፡ ውስጣቸው የተረጋጋና ሰላማዊ ባለመሆኑ ምክንያትም ባህሪያቸው ነጭናጫና Aስቸጋሪ

ይሆናል፡፡ ድብርቱ Eየተባባሰና Eየጨመረ ሲሄድም ለከፍተኛ የደም ግፊት ለልብ ህመምና ለAEምሮ ችግር የመጋለጥ Eድላቸው የበለጠ Eየጨመረ ይሄዳል፡፡ የጨጓራ Aልሰር፣ የደም ግፊት፣ የልብ ህመምና የAEምሮ መታወክ በሽታዎች በድብርት መንስኤነት ሊከሰቱ የሚችሉ በሽታዎች ሲሆኑ የሚፈጠሩትም ሰውነታችን ውጥረት ውስጥ በሚሆንበት ጊዜ በሚያመነጨው ያልተመጣጠነ ውስጣዊ ኬሚካል ነው፡፡ ሌላው የድብርት ምክንያት የሚመጣው በሽታ የደም መርጋት ነው፡፡ ይህም ታማሚውን Eስከሞት ሊደርስ ለሚችል Aደጋ

ያጋልጠዋል፡፡ ድብርት Eድሜያቸው በገፋ ሰዎች ላይ የAጥንት መሳሳት ችግር ሊያስከትል ይችላል፡፡ ብዙ ጥናቶች Eንደሚጠቁሙት፤ በድብርት የሚጠቁ ሰዎች በካንሰር የመያዝ Eድላቸው ከፍተኛ ነው፡፡ የጥርስ በሽታ፣ ጉንፋን፣ የሳንባ በሽታ የድብርት ችግር ባለባቸው ሰዎች ላይ በስፋት ይታያሉ፡፡ የሰው ልጅ በተፈጥሮው ሙሉ በሙሉ ከጭንቀት መራቅ ባይችልም ጭንቀቱን መቀነስና መቆጣጠር Eንዲሁም ለሌሎች በሽታዎች መንስኤ Eንዳይሆን መከላከል ይችላል፡፡ ባለሙያዎች Eንደሚናገሩት፤ ጭንቀትን ለመቀነስ የሚረዱ ሁለት የህክምና መንገዶች Aሉ፤ ከEነዚህ መንገዶች የመጀመሪያው Rises medicine የተባለውና በችግሩ ለተያዙ ሰዎች በመድሃኒት መልክ የሚሰጥ ህክምና ነው ፡ ፡ ይህም ጭንቀት ባስከተለባቸው ድብርት መንስኤነት የተፈጠሩ Eንደ ደም ግፊት፣ የልብ ህመምና የጨጓራ Aልሰር የመሳሰሉ በሽታዎችን ለማከም የሚረዱ ሲሆን የችግሩ ሰለባ የሆነው ሰው ከድብርቱ በተጨማሪነት ከሚያሰቃዩት ህመሞች Eፎይታን Eንዲያገኝ ያደርጉታል፡፡ ሌላው Preven-tive Eየተባለ የሚጠራውና የAኗኗር ዘይቤን ሙሉ በሙሉ በመለወጥ የችግሩ ሰለባ ለሆኑ ሰዎች የሚሰጥ (የሚደረግ) ሕክምና ነው፡፡ ይህም ለድብርቱ መነሻ የሆነውን ምክንያት ለይቶ በማወቅና ግለሰቡ ጭንቀቱን ሊቋቋም ያልቻለበትን ምክንያት በመለየት የመቋቋም Aቅሙን ለማሳደግ የሚደረግ ህክምና

ነው፡፡ ይህ Aይነቱ ህክምና ከመድሃኒት ይልቅ የAካል

Eንቅስቃሴ፣ ዮጋ ስፖርት፣ መዝናናትና

AEምሮን ፈታ የሚያደርጉ Eንቅስቃሴዎችን በማድረግ ይከናወናል፡፡ Eንግዲህ ድብርት የሰውነታችንን የEለት ተEለት ተግባራት በማዛባት ለበርካታና Eጅግ Aደገኛ ለሆኑ በሽታዎች መንስኤ ከሆነ፣ ለችግሩ መነሻ ምክንያቶችን ለይቶ በማወቅ ጭንቀትን ማስወገድና ራሳችንን ከድብርት በመከላከል ከበሽታ መጠበቅ ይኖርብናል፡፡ ታሞ ከመማቀቅ Aስቀድሞ መጠንቀቅ Eንዲሉ Aበው፡፡

____ (ምንጭ Aዲስ Aድማስ)

ድብርት

Page 39: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 39

Page 40: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

40 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

$20 በሰAት

Page 41: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 41

Page 42: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

42 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

ኤሪስ ማርች 12 - Aፕሪል 19 በፍቅር ህይወት ውስጥ የAላማ ጽናታቸው ብቻ የተመኙትን Eንዳያጡ ያደርጋቸዋል። ለምንም ነገር ጉዞ ጀምረው ወደሁዋላ ማለትን Aያውቁም። ማፍቀር Eና Aፍቃሪነት የነሱ መለያቸው ነው። ለወደዱት ሁሉንም ነገር በመሆን የሚደርስባቸው የለም። ለፍቅር ህይወታቸው ሲሉ ምንም ነገር ቢሆን ይጡት Eንጂ መስዋትነት መክፈል ይችሉበታል። Eናም በፍቅር ስኬታማ ናቸው።

ታውረስ Aፕሪል 20 - ሜይ 20 ከኛ በላይ ማንም የለም በሚል መንፈስ በመኩራታቸው የተነሳ ግን ምንም የሚያጡት ነገር የለም። Eንዲያውም ልባቸውን Aጠንክረው የሚከተላቸው Eና የሚያፈቅሩዋቸው ላይ በተንቀባረሩ መጠን Eየተፈቀሩ Eየተወደዱ ይሄዳሉ። ታውረሶች ሁልጊዜም ለፍቅር የታደሉ ፍጡሮች Eንደሆኑ ማንም ይመሰክርላቸዋል። የነሱ Aስቸጋሪነት መወደዳቸውን ባወቁ ቁጥር ሁሉ መደረብ ያስደስታቸዋል።

ጄሚኒ ሜይ 21 - ጁን 20 ሃሳባቸው ሁለት ቦታ ቢከፈልም ነገር ግን ሲያፈቅሩ ደፋርም ወደየትም የማያዩ ናቸው። ያፈቀሩት ላይ ምንም Aስቸጋሪ ባህሪይ Eና ተፈጥሮ ቢኖርም መ ለ ስ ብ ለ ው ማ የ ት Aይሆንላቸውም። ካፈቀሩ Aፈቀሩ ነው ምንም Aይነት ያፈቀሩትን የሚጠሉበት ልብ የላቸውም። የዚያኑ ያህል ለፍቅር ታማኞች ሲበዛ ለቃላቸው Eና ለፍቅራቸው ተገዢዎች ናቸው። የሆነው ሆኖ ሴቶቹ ጄሚኒዎች Aምነው ከተከዱ በህይወታቸው ሁሉ ወንዶችን ሲጠራጠሩ የመኖር ጠባይ Aልፎ Aልፎ ይታይባቸዋል።

ካንሰር ጁን 21 - ጁላይ 22 ባፈቀሩት ላይ Eምነት ስላላቸው መቼም መቼም በሞትም ቢሆን የሚያፈቅሩትን Eንደሚነጠቁ ላንድም ሰኮንድ ማሰብ ስለማይፈልጉ የሚያፈቅሩትን ወይንም የሚያፈቅሩዋትን ሲያጡ ሃ ዘ ናቸው ከፍተኛ E ና ለሚያጽናናቸውም ሰው Aስቸጋሪ ነው። Aዲስ ፍቅር ለመመስረት

ይቸገራሉ፣ ቀስ ብለው ሲጀምሩ ግን Eየጋሉ ይሄዳሉ። የዚያኑ ያህል በክፉ Eድል ተፈቃሪያቸውን ሲያጡ ብቻም ሳይሆን በAጉል ክህደት ሲካዱ ለበቀል የሚችላቸው የለም።

ሊዮ

ጁላይ 23 - Oገስት 23 በፍቅር ውስጥ ተደጋግሞ ክህደት ይፈጸምባቸዋል። ቢሆንም ደግመው መልሰው ከማፍቀር ግን ወደሁዋላ ማለት Aያውቁበትም። የፈለገው Aይነት ክህደት ይፈጸምባቸው ከራሳቸው በላይ የሚወዱት Eና የሚወዱዋትን ይጡ Eንጂ ያለፈውን ለመርሳት ባይችሉ Eንኩዋን መርሳት Eየሞከሩ ቀጣይ የፍቅር ህይወት ለመመስረት ይነሳሉ፤ በፍቅር በኩል Aጡም Aገኙም ሊዮዎች ጠንካራዎች ናቸው።

ቪርጎ

Oገስት 24 - ሴፕቴምበር 22 ማቀርቀር ወይም ዝቅ ማለት Aይሆንላቸውም። የጠየቁትን ፍቅር Aንድ ጊዜ ካጡ ወደዚያ መዞር Aይሆንላቸውም። ያፈቀሩዋቸው ለመግደርደር ብለው ሃሳባቸውን የ ፍ ቅ ር ጥ ያ ቄ ያ ቸ ው ን ባይቀበሉዋቸው ያንን የመግደርደር ክፉ ጸባይ ለመቀበል ትግስት የላቸውም። Eንደ Aጋጣሚ ተመልሰው ተግደርዳሪዎቹ የፍቅር ጥያቄውን ገልብጠው ይዘው ቢመጡ ቪርጎዎች ተመልሰው ማፍቀር ቀርቶ ቃል መመለስ Aይፈልጉም።

ሊብራ ሴፕቴምበር 23 - Oክቶበር 22 የፍቅር ውስጥ ጀግኖች…የፍቅር ውስጥ ንግስቶች ናቸው። በተፈጥሮ ሰዎች Aንዴ ወይም ሁለቴ ከዚያ ከከፋ ደግሞ ሶስት ጊዜ ያፈቅራሉ ሊብራዎች ግን Aይፈሩም የፍቅር ውስጥ ጀግናዎች ደፋሮች ናቸው። ሊብራ Aስር ጊዜም ቢሆን ያፈቅራል Eንጂ ያለፍቅር መኖር Aይሆንላቸውም፡፡

ወጣም ወረደ ላፈቀሩት ለሚያፈቅራቸው ሲበዛ ፍቅር ሰጥቶ ፍቅር በመቀበል የሚያምኑ ለታመነላቸው ከEጥፍ በላይ የሚታመኑ ናቸው። በዚያው ልክ ወረት ያጠቃቸዋል።

ስኮርፒዮ Oክቶበር 23 - ኖቬምበር 21 A ሸ ና ፊ ነ ት ን ብ ቻ ይ ፈ ል ጋ ሉ ። መ ረ ታ ት ያንገበግባቸዋል። በማንም Aይደለም በሚያፈቅራቸው ሰው E ን ኩ ዋ ን መ በ ለ ጥ ን Aይፈልጉም።ብዙ ጊዜ ድብቅነትን ያዘወትራሉ ሚስጥራቸው ገሃድ ሲወጣ ግን የሚያፈቅሩትን ትተው መሄድን ይመርጣሉ Eንጂ ሚስጥር በመደበቃቸው Aይርበተበቱም። በዚህ የተነሳ የሚያፈቅሩትን Eንደሚያጡ ቢቃረቡ የሚሰጣቸው ደንታ የለም። ሲበዛ ሃይለኛዎች Eና ግትሮች ናቸው። በነገርዎ ላይ በነሱ መፈቀር ማለት ደግሞ መታደል ነው ለሚያፈቅሩዋቸው ሲጨነቁ ውለው ሲጨነቁ ማደር ተለይተው የሚታወቁበት ጸባያቸው ነው።

ሳጂታሪየስ ኖቬምበር 22 - ዲሴምበር 21 Aልመው ማፍቀር Eና መውደድ ያውቁበታል። የልባቸውን Eና የሃሳባቸውን ፈልገው በማግኘት የሚስተካከላቸው የለም። ደፋሮች ናቸው የሚያፈቅሩዋትን Aድነው ማግኘት ያውቁበታል።ልባቸው ለፍቅር ክፍት ነው ተንኮል Eና ምቀኝነት Aይነካካቸውም። በቅንነታቸው ተለይተው ይታወቃሉ ላፈቀሩት መሆን የሚገባቸውን Eና መክፈል የሚገባቸውን መስዋEትነት ለመክፈል ምንጊዜም ዝግጁ ናቸው። ለፍቅር ከሆነ ማድረግ የሚገባቸውን ነገር ሁሉ ያደርጋሉ በታማኝነታቸው ወደር የላቸውም ከልብ Aፍቃሪዎች ናቸው። በዚህ ማንም Aይስተካከለንም ብለው ያምናሉ።

ካፕሪኮርን ዲሴምበር 22 - ጃንዋሪ 19 ለወደዱት መውጣት መውረድ፤ መልፋት Eና መድከም ያውቁበታል ካፈቀሩ Aፈቀሩ ነው። ክህደት Eና ሸፍጥ ቢፈጸምባቸው Eንኩዋን በጽናት ቆይተው ፍቅራቸውን የ ነ በ ረ በ ት በ መ መ ለ ስ ይታወቃሉ።ካፔዎች ጽናት Aላቸው ታማኝነት ከተባለም Aይታሙም ከሁሉም ከሁሉም በፍቅር ውስጥ Aሸናፊ ሆነው መታየትን ይፈልጋሉ። የበላይነት ምንጊዜም ሊጨብጡት የሚፈልጉት ጉዳይ ነው የሚያፈቅሩት የኔ የሚሉት ሰው ከነሱ ፈቃድ ውጪ ሲወጣ በንዴት ይበግናሉ። ጥቃት ይሰማቸዋል።

Aኩዋሪየስ ጃንዋሪ 20 — ፌብሩዋሪ 18 ባህሪያቸው Aይለይም። Aንድ ነገር ላይ መጽናት ያቅታቸዋል። ወደዚህ ወደዚያ ማለት ይቀናቸዋል። Aንድ ሰው ለማፍቀር ተመላልሰው ወደዚህ ወደዚያ ብለው Aመንተተው ነው ለሱም ቢሆን በየቦታው የጀመሩት ፍቅር ያሳሳቸዋል Eና ለውሳኔ ሲበዛ ይቸገራሉ። Eንደዚያም ሆኖ በህይወት Aጋጣሚ ፍቅር ከጀመሩ በሁዋላ ወደሁዋላቸው መለስ ብለው ማየት ስለሚቀናቸው የፍቅር ህይወታቸው በብዛት Eንከን የሞላበት ሲሆን ይስተዋላል። ወረተኛ ባይሆኑም ወረት ይፈታተናቸዋል።

ፒሰስ ፌብሪዋሪ 19 - ማርች 19 ጥቅም ይለውጣቸዋል። ማንንም በጥቅም ከሆነ መለወጥ Aያስጨንቃቸውም። በውበታቸው በመመካት Aስሩን ማመላለስ ይወዳሉ የተመላለሰው ሁሉ ከነሱ ፍቅር የሚያገኝ Eየመሰለው ደጃቸውን የሚጠናበት Aጋጣሚ ብዙ ነው። Aይጨበጡም፣ ጸባያቸውም ቢሆን Aንድ Aይነት Aይደለም። ፒሰሶች የበዛ በራስ መተማመን ያላቸው ሲሆን በዚያ የተነሳ Eያፈቀሩ ግን ለዚያም ለዚህም ልባቸውን የከፈቱ መስለው ሁሉንም ሲያባብሉ በትክክል የሚያፈቅሩትን የሚያጡበት ገጠመኛቸው ብዙ ነው። ቢሆንም Eነሱ ካሰቡበት ግን የፍቅር ሃብታሞች ናቸው Aይጠቀሙበትም Eንጂ። ማንንም በመሸንገል Eና በማስመሰል Aብረውት ሊኖሩ ይፈልጋሉ Eንጂ Aይታመኑም።

_____________

November 2012 Aስትሮሎጂ Astrology

Page 43: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 43

Page 44: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

44 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 45: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 45

Page 46: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

46 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 47: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 47

Page 48: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

48 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

መሻሻል ያለባቸው ነገሮች

Eንደ ምግብ ቤት Aስተናጋጅነቴ Aንዳንድ በኛ መካከል መሻሻል Aለባቸው የምላቸው ነገሮች Aሉኝና ድንቆች ብታስተናግዱት ደስ ይለኛል። ላለፉት 4 ዓመታት በተለያዩ ከተሞች በዚህ ሥራ ስቆይ የማየው ችግር ተመሳሳይ ነው። Aትላንታም ያለው፣ ዲሲም ያለው፣ ቺካጎም ያለው …. Aበሻ Aንድ ዓይነት መሆኑን ስራዬ Aሳይቶኛል። ስለዚህ መስተካከል Aለብን ብዬ Aምናለሁ። Aንደኛ በስልክ ደውለን ምግብ ስናዝ በተቻለ መጠን የምንፈልገው ነገር ምን Eንደሆነ ትንሽም ቢሆን ሃሳቡ ሊኖረን ይገባል። ያለውን 40 የምግብ ዓይነት የግድ በስልክ A ስ ተ ና ጋ ጆ ች መ ዘ ር ዘ ር የለባቸውም። ሌላው ቀርቶ Eንኳን የፍስክ Eና የጾም ምግብ Eንኳን ለየተው የማይደውሉ Aሉ። የፍ ስኩን ተናግረን ስንጨርስ Eሺ የጾምስ ምን Aላችሁ? ይሉናል። ለነሱም ለኛም ጊዜ የሚቆጥበው ቢያንስ የሚፈልጉት ምን Eንደሆነ ሲያውቁ ነው። ያዘዙት ከሌለ Eሺ ሌላ ምርጫ Eንሰጣቸው ይሆናል። ግን ደውሎ ምን ምን Aላችሁ Eያሉ ሰላሳ ደቂቃ ስልክ ላይ ማቆየት ተገቢ Aይደለም። ሌላው Aቀማመጥ ላይ ነው። ሁሉም ጋር ባይሆንም፣ Aንዳንድ ምግብ ቤቶች ራሳቸው Aስተናጋጆች Eንዲያስቀምጡ የሚፈለግበት Aጋጣሚ Aለ። መግቢያው ላይ “Eስክናስቀምጥዎ Eባክዎ ይጠብቁ” [ፕሊስ ዌት ቱ ቢ ሲትድ] የሚል ጽሁፍ ካለ Aስተናጋጅ መጠበቅ Aለብን። ይህ ሁለት ጥቅም Aለው። Aንድ Aስተናጋጅ ጥሩ ቦታ ወስዶ ሊያስቀምጥ ይችላል፣ ሁለት ደግሞ ያስቀመጠው Aስተናጋጅ ያንን ደምበኛ በሚገባና በፍጥነት ያስተናግዳል። ያ ሳይሆን ቀርቶ ራሳችን ገብተን ስንቀመጥ ግን ማን Eንዳስቀመጠን Aስተናጋጆች ስለማያውቁ የሚያስተናግደን ሰው ይጠፋል። በዚህ ላይ ደግሞ Aራት ሰው የሚይዝ ጠረጴዛ ላይ Aንድ ሰው ብቻ በመቀመጥ ምግብ ቤቱንም Eንዳናጣብብ ይረዳል። Aንዳንድ ጊዜ ይህን ለማስረዳት ስንሞክር “ፈረንጅ ቢሆን Eንዲህ

Aታደርጉም” የሚል ትችት ይገጥመናል። ለኛ ግን ከፈረንጅ የበለጠ ያገራችን ሰው ነው ጉርሻም የሚሰጠን፣ ይህ ይታወቅልን። በመጨረሻም ፣ ሰው ነንና ልንሳሳት Eንችላለን፣ ያላዘዛችሁት ሊመጣ፣ ከሚጠበቀው በላይ ሊዘገይ፣ ሳትታዘዙ ልትረሱም ትችላላችሁ። ያ ትክክል Aይደለም። የኛ ጥፋት ስለሚሆን በቤቱ ደምብ መሰረት Eናርመዋለን። ነገር ግን ልክ ሆን ብለን ያደረግነው ይመስል፣ ሌላው ደምበኛ Eስኪሰማ ድረስ ጮክ ብሎ ቤቱንም Aስተናጋጆቹንም መተቸትና ማንጓጠጥ ተገቢ Aይመስለንም። የኛን ችግር ለኛው ንገሩን። በተረፈ ግን መጪው ጊዜ ታንክስጊቪንግ (የምስጋና ቀን) ነውና Eኛ Aስተናጋጆች ለደምበኞቻችን ሁሉ ከፍ ያለ ምስጋናችን ይድረሳችሁ። (ከAስተናጋጆች መካከል)

ተሳስታችኋል የሁልጊዜ የድንቅ Aንባቢ ነኝ፣ ባለፈው ወር የወጣውን የAበሻ መዝናኛዎች ያልተነገረ ታሪክ Aነበብኩት። ታሪኩ ለማስተማር የተጻፈ በመሆኑ Aስማማበታለሁ። ነገር ግን Aንዳንድ ቃላት Aጠቃቀሞች ላይ ችግር Aይቻለሁ። Eኔና ጓደኞቼ ለመዝናናት ስንወጣ ጠርሙስ ከሚያወርዱት መካከል ነን። ለመዝናናት ስለምንወጣ፣ ገንዘብ Eስካለን ድረስ መዝናናቱን Eናውቅበታለን። ቁጥ ቁጥ Aንወድም። ነገር ግን ያ ታሪክ የተጠቀሰበት ቦታ ላይ ስለ ገንዘቡ ምንጭ የተጠቀሰው ተገቢ Aይደለም። በተረፈ ግን ከዚህ ስህተት ውጭ ለምትሰሩት ሥራ Aድናቆት Aለኝ። (ሳሚ ከዳውንታውን Aትላንታ)

Aከራከረን Aምስት ጓደኛሞች Aንድ ጓደኛችን ቤት ሺሻ Eያጨስን ነበር ድንቅን ያነበብነው። ስለምሽት መዝናኛ ቤቶች የተጻፈው በተለይ በጣም Aከራከረን። ከመካከላችን ሁለቱ ራሳቸውን ጽሁፉ ውስጥ በመክተት “ይህ Eኛን ለመንካት የተጻፈ ነው” ብለው በጣም ተናደዱ። መጨረሻ ላይ የተስማማንበት ነገር ግን የተጻፈው በድርጊታቸው የሌላውን መብት

ስለሚነኩ Eና ከገደቡ ስለሚያልፉ፣ Eንዲሁም Aጉልና የማይገባ ነገር ለሚያደርጉት ራሳቸው Eንዲያዩበት Eንጂ፣ ራሳቸውን ጠብቀው፣ የሌላውን መብት ሳይጋፉ ስለሚዝናኑ ሰዎች Aይደለም በሚለው ነው። መጥፎ ነገር የማያደርጉ ከሆነ Eኔን ለመንካት ነው ብለው የሚያስቡ ካሉ ተሳስተዋል Eንላለን። በኛ ባህል ነገሮችን መሸፋፈን Eንጂ ገላልጦ መነጋገር Aልተለመደም። (ሃብታሙ Eና ሰርጉዓለም ከክላርክስተን ጆርጂያ)

የጨሰ ነው በሉኛ Eኔ ብዙም Aልወጣም - በተለይ ማታ ላይ። ድንቅ መጽሄት ያለፈውን ወር ካነበብኩ በኋላ ግን ላይፍ Aምልጦኛል ብዬ Aሰብኩ። ማታ ማታ ያ ሁሉ ፈን መኖሩን Aላውቅም ነበር። Aንዳንዶቻችን ሥራ ቤተስብ ምናምን ስንል ራሳችንን Eየጎዳን ነው - Eኛ ከሌለን ደግሞ ያገር ቤቱም ቤተስብ ሊኖር Aይችልም። በሥራ ሰAት Eንደምንሰራ ሁሉ በትርፍ ሰAትም መዝናናት ይኖርብናል። Eነዚህ የጨሱትን የAበሻ የምሽት መዝናኛዎች ወጥቼ ማየት Aለብኝ። (በረከት - ከታከር ጆርጃ)

ምን Aገባችሁ? ባለፈው ወር የወጣው ድንቅ መጽሄት ላይ ስለ ምሽት የAበሻ ቤቶች የተጻፈውን Aየነው። ነገሩ ትክክል ነው፣ ወይም Aይደለም የሚል ክርክር ውስጥ Aንገባም። ግን Eንደፈለግን ወጥተን ብንዝናና፣ ብንጨፍር፣ ብንሰክር፣ ካስፈለገም ሰክረን ስንነዳ ብንያዝ፣ ከፈለግነው ጋር ብናድር የፈለገ ቢሆን Eናንተን ማን መካሪ Aደረጋችሁ? Aያገባችሁም። (ያሚ Eና ጓደኞቿ—ከAትላንታ)

ያጋጠመኝ Aለ መዝናናት Aሪፍ ነው፣ ባለፈው ወር የወጣው ጽሁፍ መዝናናትን ይደግፋል፣ ነገር ግን ነጻ ሆነን Eንዝናና Eንጂ የሌላውን መብት Aንንካ ፣ ከቻልንም ራሳችንን Aጉል ነገር ውስጥ Eንዳንገባ (ለምሳሌ ስክረን መኪና ባንነዳ) ጥሩ ነው Eያለ

Eንደመስታወት ራሳችንን ያሳየን ጽሁፍ ነው፣ ለኔ ተመችቶኛል፣ Eንዲያውም ያልተጠቀሰው Aንድ ነገር Aለ፣ Eኔ ብቻ ሳልሆን ብዙ ጓደኞቼ በተለያየ ጊዜ Aጋጥሟቸዋል። Aንዳንድ ጎረምሶች ሌሊት ላይ “ራይድ ስጡን፣ ስለሰከርን መንዳት Aንችልም” Eያሉ፣ ራይድ ሲሰጣቸው ደግሞ ቤቴ ጠፋብኝ Aልወርድም Eያሉ የሚያስቸግሩ Aሉ። መቼም ያገር ልጅ ሆነው መንገድ ላይ ጥለናቸው Aንሄድ። ግን ብልጥነት ይሁን ሌላ Aይታወቅም። በማታለል ሌላ Aድቫንቴጅ ለመምታት መሞከር ተገቢ Aይደለም። (ናኒ—ታከር ጆርጂያ)

ቢደገምም ያው ነው ባለፈው ወር፣ በAዲሱ ዓመት ያሰብነውን ካላደረግን፣ ያቀድነውን ካልፈጸምን Aዲሱ ዓመት ቢደገም ይሻልል የሚል ጽሁፍ Aነበብኩ። ለኔ ግን Aንድ ነገር ለማድረግ የግድ Aዲስ ዓመትን የሚጠብቅ ሰው ካለ፣ ዓመቱ ቢደገምም ለውጥ የለውምና መፍትሄው ቆራጥ ውሳኔ ነው Eንጂ Aዲስ ዓመት Aይደለም Eላለሁ። (ጸጋ ዘAብ Aብርሃም)

በEጅ ያለ ወርቅ ለAንድ ወር ያህል Aንድ ራቅ ያለ የAሜሪካ ከተማ ሄጄ ነበር፣ ሁልጊዜ Eንደማደርገው ገና Eንደገባሁ ያበሻ ቤት መፈለግና ማስፈለግ ጀመርኩ። Eዚያ Aገር ድንቅ መጽሄት የለ፣ ምን የለ - ብድግ Aድርጌ የማይበት ነገር Aጣሁ። ሳጣራ ያበሻ መጽሄት ፣ ያበሻ ሬዲዮ ምናምን የለም። በስንት ፍለጋ ሁለት የAበሻ ምግብ ቤቶች Aድራሻ ተሰጠኝ። ምን ዋጋ Aለው? ለካ Aትላንታ ተሞላቅቄያለሁ። መቼም ያገሬ ነገር ሆኖብኝ ሄድኩኝ Eንጂ፣ Eንጀራው ከAነባበሮ Aይለይ፣ ጥብሱ ጥብስ Aይባል ..፣ ክትፎው ጣም የለው .. መስተንግዶ ዜሮ .. ተዉኝ .. የAትላንታ ምግብ ቤቶች ማሩኝ ብያለሁ። ለካ ካሉበት ሲርቁ ነው የራስ የሚናፍቀው? ያቺ Aንድ ወር Aልቃ ተመለስኩ Eላችኋለሁ። (ሰለሞን - ከዲኬተር)

Page 49: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 49

Page 50: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

50 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 51: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 51

Aፍሪካ Eግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) 1949 ዓ.ም. ከመሠረቱት Aራት Aገሮች ግንባር ቀደምትነት የምትጠቀሰው የመጀመርያዎቹን ሦስት Aሠርት በበላይነት የመራችው Iትዮጵያ ናት፡፡ በምክትል ፕሬዚዳንትነትና በፕሬዚዳንትነት 30 ዓመት የመሩት የኮንፌዴሬሽኑ መሐንዲስ የነበሩት

ነፍስ ኄር ይድነቃቸው ተሰማ ይጠቀሳሉ፡፡ በEርሳቸው ዘመን Iትዮጵያ ያገኘችው ከፍተኛው ውጤት በ1954 ዓ.ም. በመዲናዋ ያዘጋጀችው ሦስተኛውን የAፍሪካ ዋንጫ በነመንግሥቱ ወርቁ መቀዳጀቷ ነው፡፡ በሁለተኛው Aፍሪካ ዋንጫ ሁለተኛ ከመውጣቷ ሌላ Aዲስ Aበባ በተዘጋጀው የAራተኛነትን ደጃ Aግኝታ ነበር፡፡ በወቅቱም ባሳየችው የAጨዋወት ጥበብና ክሂል ‹‹የAፍሪካ ብራዚል›› ተሰኝታም ነበር፡፡ Eስከ ሰባተኛው የAፍሪካ ዋንጫ ከስምንቱ ቡድኖች Aንዱ ሆናም ነበር፡፡ በ4ኛውና በ6ኛው ዋንጫ 10ኛውን የAፍሪካ ዋንጫ Aዲስ Aበባ ላይ በ1968 ዓ.ም. ካስተናገደች በኋላ የAፍሪካ ዋንጫን የፍጻሜ ዙር ተካፋይ ለመሆን የበቃችው በ1974 ዓ.ም. ሊቢያ በተዘጋጀው 13ኛው የAፍሪካ ዋንጫ ላይ በመንግሥቱ ወርቁ Aሠልጣኝነት ዘመን ነበር፡፡ ዘንድሮ Aገራችን ከ31 ዓመት

የEንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በግዥና ሽያጭ

ወሬዎች Eንደተወጠረ ነው። በዚህ ወር ብቻ

የሚከተሉት ወሬዎች ተሰምተዋል።

- የቼሊሲው Aሽሊ ኮል፣ ቼልሲን ሊለቅ ነው። ምክንያቱ ደግሞ ቼልሲ ከAንድ ዓመት በላይ ኮንትራት Aልፈርምልህም ስላለው ነው። Eንደሱ ከሆነ Aፍንጫችሁን ላሱ፣ ከዚህ ሲዝን በኋላ ይበቃኛል ብሏል። ማንችስተር ዩናይትድ Eና ሪድ ማድሪድ Eንደሚፈልጉት ከዚህ በፊት ፍንጭ ሰጥተዋል። በAዲሱ የቼልሲ ክለብ ህግ ፣ Eድሜው 30 Eና ከዚያ በላይ የሆነው ተጫዋች ከAንድ ዓመት በላይ ኮንትራት Aይፈረምለትም። ዜናው የሜል Oንላይን ነው። - የማንችስተር ሲቲ ሃላፊዎች ስለ ባላቶሊ Eየተናገሩ ነው፡ በዚህ ወር በAደባባይ “ባላቶሊ ጥሩ ምሳሌ የሚሆን ተጫዋች Aይደለም” ሲሉ ቅሬታቸውን ተናግረዋል። የሲቲ ቡድን ሃላፊ ብራያን ማርውድ “ባላቶሊ ትንሽ ችግር Aለበት” ብለዋል። በ 24 ሚሊዮን ፓውንድ ከIንተር ሚላን ከ 2 ዓመት በፊት ተገዝቶ ከመጣ ጀሞሮ ጸባይ የለሽ ሆኗል። ሃላፊው Eንዲህ ይላሉ ..”በቅርቡ ማንችስተር ሲቲ ክለብ በጣም ትልቅ የ ኳስ ካምፕ ይገነባል፣ በዚያ ካምፕ ህጻናትን

በኋላ በደቡብ Aፍሪካ ለሚደረገው የAፍሪካ ዋንጫ Aልፋለች። በመጨረሻው ጨዋታ ሱዳንን በደርሶ መልስ Aሸንፋ ማለፏን ብዙዎቻችሁ የሰማችሁት በመሆኑ ዝርዝር ውስጥ Aንገባም። የAፍሪካ ዋንጫ በመጪው ጃንዋሪ 19/2013 ይጀመራል። በዚሁ መሰረት Iትዮጵያ በምድብ 3 ከናይጄሪያ፣ ከቡርኪና ፋሶ Eና ከዛምቢያ ጋር ተደልድላለች። የመጀመሪያ ግጥሚያዋ ካለፈው ዓመት የAፍሪካ ዋንጫ Aሸናፊ ዛምቢያ ጋር ይሆናል። ይህ በEንዲህ Eንዳለ ሉሲ የተሰኘው የሴቶች Eግር ኳስ ቡድናችን ፣ በIኳቶሪያል ጊኒ ለሚደረገው የAፍሪካ ዋንጫ Aልፎ Eነሆ ፣ ለህትመት Aልደረሰልንም Eንጂ ውድድሩ ተጀምሯል። ለቡድኖቻችን መልካም Eድል Eንመኛለን። ______________________

Eናሰለጥናለን፣ በዚህ ሥራ ደግሞ Aሁን ያሉት ተጫዋቾች ጥሩ ሞዴል መሆን Aለባቸው። ባላቶሊ ግን ለዚይ የሚመጥን Aይመስለኝም .. በርግጥ ሌሎች ጥሩ ጥሩ ተጫዋቾች Aሉን፣ ፓብሎ ፣ቪንሰንት ኮምፓኒን፣ ጆ ሃርትን ተመልከቱ፣ ጋሬት ቤሪንም Eንድሁ ተመልከቱ፣ ጆ ሌስኮት .. Eነዚህ ሁሉ ጥሩ ልጆች ናቸው .. ባላቶሊ ራሱን ማሻሻል Aለበት” ሲሉ ተናገረዋል። ባላቶሊ ኮንትራቱ ሲያልቅ መታደሱ Aጠራጣሪ ሆኗል። - የማንችስተር ዩናይትዱ Aማካይ ተጫዋች የ25 ዓመቱ ናኒ ፣ ኤሲ ሚላን ሳይገባ Eንደማይቀር ጋዜጦች Aውርተዋል። ናኒ ፣ በመጪው ሰመር ከማንችስተር ጋር ኮንትራቱን ይጨርሳል፣ ያን ጊዜ በ12 ሚሊዮን ፓውንድ ስምምነት ኤሲ ሚላን ሊወስደው Eንደሚችል ፍንጭ ታይቷል። - የ24 ዓመቱ የባርሴሎና ተጫዋች ሰርጊዮ ቢስኩት ማንችስተር ሲቲ ሊገባ ይሆን? የሲቲው ማንቼኒ.፣ የሚቀጥለው የተጫዋች ግዢ ወቅት ቁጥር Aንድ ፍላጎቴ ሰርጊዮን ማምጣት ነው ሲሉ ሰሞኑን ተናግረዋል። - የማንችስተር ዩናይትዱ ካፒቴን ኒማንዣ ቪዲክ ሃይለኛ ገንዘብ ከAንድ የራሺያ ክለብ Eንቁልልጭ Eየተባለ ነው። የራሺያው ሃብታም ክለብ Aንዚ ማካችካላ ፣ ቪዲክ

ወደ ገጽ 61 ዞሯል

በኃይሌ ኳሴ

የደቡብ Aፍሪካው ትኬት ተቆረጠ

ድልድሉም ታወቀ

Page 52: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

52 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 53: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 53

(በዳዊት ከበደ) ማርች 25 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በAትላንታ ከተማ Aንድ Aሳዛኝ ሁኔታ ተፈጠረ። በከተማው ህዝብ

ዘንድ ታዋቂ የነበረ የንግድ ሰው ህይወቱ Aለፈ። ነገሩን በጣም Aሳዛኝ የሚያደርገው ደግሞ፤ ይህ Iትዮጵያዊ በሰዎች መገደሉ ነበር። ከAሰቃቂው Aገዳደል በስተጀርባ፤ “Aቶ ተድላ ለማ ማን ገደለው?” የሚለው ጥያቄ የቤተሰቡ፣ በ A ት ላ ን ታ የ ሚ ገ ኙ Iትዮጵያዊያንና የAትላንታ ፖሊስ ጥያቄ ነበር። Aቶ ተድላ ለማ የራሱ የንግድ ተቋም የነበረው፤ በAንድ ወቅት ደርሶበት በነበረ Aደጋ ምክንያት በወቅቱ የAካል ጉዳተኛ

ሆኖም ነበር፡ ገዳዮቹ ግን… ይህን ወጣት Eቤቱ ገብተው፤ ከደበደቡ በኋላ ንብረቱን ዘርፈውና ህይወቱን Aጥፍተው ነበር የተሰወሩት። ፖሊሶች Eንዳጣሩት ከሆነ፤ የሟች መስኮት ከውጭ ተሰብሮ በምድር ቤት በኩል Eንደገቡ ተረጋገጠ። የግድያው Aሰቃቂነት Eንዳለ ሆኖ፤ “የተድላ ለማ ገዳዮች Eነማናቸው?” የሚለው ጥያቄ በብዙዎች ዘንድ የሚያነጋግር ሆነ። የAትላንታ ቴሌቪዥን Eና ጋዜጦች ግድያውን በተመለከተ፤ የዜና ሽፋን ሰጡ። በወቅቱ በAትላንታ የሚገኙት ሬዲዮ ጣቢያዎች ይህንን Aሳዛኝ ዜና ለህዝብ ጆሮ Aደረሱት። “ Eናም የጉኔት ፖሊስ ምርምሩን በማጠናከር ገዳዮቹን ማደኑን ቀጠለበት። ፖሊስ ምርመራውን ሲቀጥል፤ ወንጀለኞቹ ከዚህ በፊት Eዚሁ ቤት መጥተው የስርቆት ወንጀል ፈጽመው ነበር። ከግድያው ሰባት ወራት በፊት በምሽት Eዚሁ ቤት ድረስ መጥተው፤ በጦር መሳሪያ Aስገዳጅነት 50ሺህ ዶላር በጥሬው ከተድላ ለማ Eና ከወንድሙ ሲራክ ላይ ዘረፋ ፈጽመው ነበር። በዚያ ዘረፋ ወቅት Aንደኛው ወንጀለኛ ስልክ ደውሎ፤ ውጪው ሰላም መሆኑን ሲያረጋግጥ ወንድማማቾቹ ሰምተዋል። ይህም የሚያመለክተው Aካባቢውን የሚያውቅ ሰው ውጪ Eንደነበር ነው። ከዚህ ዘረፋ

በኋላ… ሰባት ወራትን ቆጥረው በማርች ወር 2008 ዓ.ም. በተድላ ለማ ላይ ግድያውን የፈጸሙት Eነዚያው ዘራፊዎች ሊሆኑ Eንደሚችሉ ፖሊሶች Aመኑበት። ፖሊስ Eነዚህንና ሌሎችንም መላ ምቶችን በመያዝ ወደኋላ ተመልሶ Aንድ ጉዳይ ማጣራት ጀመረ። ከሰባት ወራት በፊት በተድላ Eና በወንድሙ ላይ ዝርፊያ ከፈጸሙት ወንጀለኞች መካከል Aንደኛው፤ ውጪ ለሚገኝ ሰው ስልክ መደወሉ ይታወሳል። ስለዚህ በዚያን ቀን ስልክ ሲደወል፤ በቅርብ ያለው የስልክ ታወር የስልክ ጥሪዎችን ተቀብሎ ነበር ማለት ነው። ከነዚህ የስልክ ልውውጦች መካከል ደግሞ “የስልክ ታወሮቹ የነማንን የስልክ ልውውጥ Aስተናግደዋል?” በሚለው ጥያቄ ላይ ፖሊስ ትኩረት ሰጥቶ መከታተል ጀመረ። ሰኞ ጁላይ 14 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በሎሬንዞ የሚመራው የፖሊስ ቡድን ወደ ሁለት ተጠርጣሪዎች ቤት ለመሄድ ቀጠሮ ያዘ። ከግድያው በፊት በተደረገው የመጀመሪያ ዝርፊያ ወቅት ስልኩን የተቀበለችው ሴት ማንነት ታወቀ። በወቅቱ የ25 Aመት ልጅ ነበረች። ሎርና ዘመዱ AርAያ ትባላላች። በመቀጠል ወደዋናው የወንጀሉ መሪ ኩዊንሲ ቤት ሄዱ። በወቅቱ Aትላንታ ጆርናል ጋዜጣ (Atlanta Journal constitution Thurs-day, July 17, 2008 edition) Eንደጠቀሰው ከሆነ፤ ሎርና ዘመዱ

Eና ኩዊንሲ ፍቅረኛሞች ናቸው። በፊት ለፊት ገጹም ላይ “Couple faces murder charge” ሲል ነበር ዜናውን ያበሰረው። Eናም ሰኞ ጠዋት ወደ ኩዊንሲ መኖሪያ ቤት የሄደው የፖሊስ ቡድን፤ ግለሰቡን በመኖሪያ ቤቱ ሲያገኘው… ወንጀሉን ከፈጸመበት መሳሪያ ጋር ነበር። ፖሊስ ከዚህ በኋላ ጊዜ Aላጠፋም። ኩዊንሲ ማሴልን Aስሮ ተጨማሪ ምርመራ ቤቱ ውስጥ ማካሄድ ጀመረ። ከነዚህ መረጃዎች መካከል፤ 50 ሺውን ዶላር በዘረፉበት ወቅት፤ ዶላሩን Aፍስሠው የተነሱት ፎቶ Aንደኛው ነበር። ከዚህ ሁሉ በላይ ግን Aንድ ሌላ መረጃ በኩዊንሲ ቤት ውስጥ ተገኘ። የሟቹ የተድላ ለማ መታወቂያ ካርድ! ሆኖም ሌላም የሚቀር ነገር Aለ። ሌሎች ተባባሪ ወንጀለኞችን Eንዲመሩ ማድረግ ነበረበት። Eናም ወንጀለኞቹ በEስር ቤት ሆነው ተጨማሪ ክትትል ቀጠለ። በዚህ መሰረት ከኩዊንሲ Eና ከሎረና ዘመዱ በተጨማሪ ማርሻ ብሩክስ፣ ዴማርከስ ክራውፎርድ፣ ራሞኔ ፈርጉሰን Aንድ በAንድ Eየተያዙ ለፍርድ ቀረቡ። በኩዊንሲ Eና በሌሎቹም ላይ የEድሜ ልክ Eስራት ተፈረደባቸው። ባለፈው Oክቶበር 19 ደግሞ የ መ ጨ ረ ሻ ዋ ተጠርጣሪ፤ ሎርና ዘውዱ AርAያ ውሳኔ ተሰጠ። በዚህም መሰረት የ 20 ዓመት Eስር Eና የ 20 ዓመት የኮሚኒቲ ሥራ Eንደተፈረደ ባት በሥፍራው የነበረው የሟች ወንድም ሱራፌል ለማ ገልጾልናል። የተድላ ለማ ግድያ ጉዳይም በዚሁ ተጠናቀቀ።

ተጨማሪ ዜናዎች በገጽ 66

ሶስት Iትዮጵያውያን በAንድ ሳምንት ውስጥ ህይወታቸው Aለፈ

Aትላንታ፦ ሶስት ወጣት Iትዮጵያውያን በ5 ቀን ውስጥ ህይወታቸው Aልፏል። ወጣት ቴዎድሮስ ገዛኸኝ Aንዱ ነው፣ ቴዎድሮስ ገዛኸኝ Eዚህ Aትላንታ 8 ዓመት ኖሯል፣ ባለፈው Oክቶበር 7 ማታ በሚኖርበት ቤት ሳለ ነው ህይወቱ Aልፎ የተገኘው። Aስከሬኑ የፍታት ጸሎት ከተደረገለት በኋላ ወደ Aገር ቤት መላኩ ታውቋል።

በሌላ በኩል ወጣት Aክሊሉ ዘውዱም ህይወቱ ያለፈው በዚሁ Oክቶበር ወር ነው። ወጣት Aክሊሉ በAትላንታ ከተማ ላልፉት 6 ዓመታት ኖሯል። የ27 ዓመት ወጣት ሲሆን፣ ላለፉት ሁለት ወራትም በታክሲ ሥራ ላይ ተሰማርቶ ነበር። ባለፈው Oክቶበር 8 ሌሊት ፣ Eንደ ፖሊስ መረጃ፣ የራሱን

ህይወት Aጥፍቷል። Aክሊሉ በህይወት Eያለ ተጫዋችና ፣ በኑሮውም ችግር ያለበት Aልነበረም፣ Eናም ለቤተስቡም ሆነ ለሚያውቁት ሁሉ ራሱን ማጥፋቱ Eንቆቅልሽ ሆኖባቸዋል። Aስከሬኑ የመታሰቢያ ሥነ ሥርዓት ከተደረገለት በኋላ ወደ Aገር ቤት ተሸኝቷል። ቤተሰቦቹ ለመላው Iትዮጵያዊና የIትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር ምስጋናችንን Aቅርቡልን ብለዋል። Aቶ ተስፋዬ Aባይ ሌላው ህይወቱ ያለፈ Iትዮጵያዊ ነው። Eዚህ Aትላንታ ከተማ በተለይ ትሪፕል ኤ በሚባለው የፓርኪንግ ኩባንያ ለበርካታ Aመታት Oፕሬሽን ማኔጀር ሆኖ Aገልግሏል። በዚህ በAትላንታም ከ30 ዓመታት በላይ ኖሯል። ተስፋዬ ያረፈው ለረዥም ጊዜ በህክምና ሲረዳ ከቆየ በኋላ ባለፈው Oክቶበር 11 ነው። የቀብሩ ስነ ሥርዓት Eዚህ Aትላንታ ፖንስ ዲ ሊዮን ላይ በሚገኘው ሜልውድ ቀብር ቦታ ተከናውኗል። ድንቅ መጽሔት ህይወታቸው ላለፈው በሙሉ ነፍስ ይማር ሲል ለቤተሰብም መጽናናትን በመመኘት ነው።

የተድላ ለማ ገዳዮች በሙሉ ተፈረደባቸው “Aሁን ፍትህ Aገኘን!” ሱራፌል ለማ

Page 54: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

54 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

ለጥሩ ዋጋና መስተንግዶ፣ ለAሊ ይደውሉ

ፓርዲስ ትራቭል

Page 55: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 55

Page 56: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

56 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 57: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 57

Dear Merhawit, I met this girl on Facebook and we talked for six

months before we met in person for the first time. She is nice and

sweet, but when I finally met her, she was below my expectation on her

looks. I don’t know what happen because she looks great on her

Facebook pictures. Any-ways, now I am tied with YILUGNTA and I

don’t want to make her feel bad. However, I am not interested in con-tinuing with her…how

can I stop? (SJ, Atlanta)

SJ, there are a few questions you need to ask your-self before you go through with my advice today. How much have you gotten attached to this girl? Do you believe that it is worth breaking what you have based on her looks? How differ-ent would your life be if you didn’t get a chance to talk to her after you end this relationship? And mainly, are you sure you won’t regret your decision once you end it and walk away? These questions will give you the strength to go through with your decision about continuing or ending the connection.

The best part of a friendship or relationship is what is on the inside of the individual. Your affection for her should not just be based on her looks. However, no matter how much we deny it as human beings looks is the first part of a

person that draws us closer and gives us the mystery feeling of finding out the rest. Unless you were approaching her as a friend from the beginning, I am sure there are at least one or two pictures you have seen on her Face book that attracted you to her in the first place. If she had somebody else’s pictures, then that would be a legitimate rea-son for you to say you are not attracted to her now. Neverthe-less, you are bound to your own opinions of what you consider is attractive or not, so here is what you need to do. Since the decision is all yours, you just have to make sure you make the right one that you believe in.

Yilungta is not the way to build neither a relation-ship nor a friendship. It is possi-ble for an individual to figure out your true feeling by looking directly into your eyes. There-fore, if you decide to build a relationship out of this match, you might as well be prepared to live in regret and misery. You will never get over the fact that you just stayed with her because you felt too bad about breaking her heart while it was easy to heal. You will never be satisfied and happy about your love life for however long it lasts. If looks are important to you and she didn’t meet your expectations, it is not a good idea to build a relationship based on the chances that you might be attracted to her some-day in the future. Building a false hope will only disappoint you more and make you regret the day you decided to continue the relationship because of yilungta. A six month relation-ship, especially over the internet is very easy to break off. The

chances of both parties having such a deep feeling to have heartbreak is very low. This is the best time to end the relation-ship if that is what you feel like is the right thing to do.

There is not much to say to end this relationship since it never dived too deep. Your honesty would be pre-ferred but chances are lying would probably be a better way to end this relationship. Obvi-ously, I don’t believe you should tell her she is not attrac-tive enough for you, but you could tell her that the relation-ship in general is not what you are ready for at this point in your life. That phrase can be translated into different ways when heard by a second person. Since you have clicked on a conversation level, it will not give her the impression that you are breaking it off based on her looks. She will just have the impression in her system that the relationship might be either too well-built or unsettling for you to handle. That is not nec-essarily a bad thing. You are giving her a positive feeling and still being mature enough not to offend her in any way. By doing that, you end the relationship

getting what you want and not hurting anybody’s feelings in the process. Further more break-ing it off now, the wound would not be too big to heal and both of you will be back to normal in no time.

I hope that your case will be a lesson to folks out there that base their whole knowledge of a person based on an internet site and build this make-believe world that is unre-alistic for life. Social networks help you meet people but I don’t think relationships should be built off them easily on short-term basis. It would have been a very beneficial idea if you had decided to meet this girl earlier on during your acquaintance. If you had done that, it would have been easier for you to end it while it was still fresh and not have a single feeling or yilungta to hold you still. I hope it works out for you and good luck with your decision SJ. _________________.

Merhawit is a Colum-nist in Dinq magazine and she is an advisor in relation ship and love.

READY, GET, SET, SHARE (By Merhawit)

Do you have any question on relationship? Send it to [email protected]

Page 58: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

58 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

ለፍቅር ከተመኙት ሰው ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ሲገናኙ ስለ ራስዎ ጥሩ ግንዛቤ ለመፍጠር ይፈልጋሉ? በመጀመሪያ ቀን የምናደርጋቸው ድርጊቶች በፍቅር ግንኙነታችን ላይ ጥሩ ወይም መጥፎ መልEክት ያስተላልፋሉ፡፡ የፍቅር ግንኙነቱ ቢቀጥልም ባይቀጥልም በEለቱ ደስተኛና

የተረጋጋ ሰው ሆኖ መቅረብ Aስፈላጊ ነው፡፡ ምክንያቱም በመጀመሪያው ቀን ስለራስዎ የተሳሳተ መረጃ ሊሰጡ Aይገባም፡፡ ስለዚህም በመጀመሪያ የፍቅር ቀን ማድረግ የሚገቡና የማይገቡ ነገሮችን ለይተው ይረዱ፡፡

ማድረግ የሚገቡ 1.ዓይን ለዓይን መተያየት ካፈቀሩት ሰው ጋር ሲዝናኑ ዓይን ለዓይን Eየተያዩ ማውራት ጠቃሚነው፡፡ ምክንያቱም ለንግግሩ ትኩረት ሰጥተውና በመመሰጥ Eንደሚከታተሉት ግንዛቤ ከመፍጠሩም በተጨማሪ የተፈላጊነት ስሜት Eንዲሰማው ያደርጋል፡፡

2. Aድናቆትን ይስጡ በግልዎ ካፈቀሩት ሰው ላይ የተመለከቱትና ያደነቁትን ነገር ከመግለፅ ወደኋላ Aይበሉ፡፡ ስለ ፀጉር፣ልብስ፣ፈገግታ ወይም ሌላ ነገር ሊሆን ይችላል Aድናቆትን መስጠት ያስፈልጋል፡፡ ይህ ደግሞ ወደ ገጽ 63 ይዞራል

ምን ያህል ጊዜ ሰጥተው ፍቅረኛዎን በAትኩሮት Eንደተመለከቱት ከመግለፁም በላይ ፍቅረኛዎ ተጨንቀው ያደረጉትን ዝግጅት ከግምት Eንዳስገቡት ያመለክታል፡፡

3.ፍቅረኛዎ በተናገሩት ቀልድ ይሳቁ

ፍቅረኛዎ የተናገሩት ቀልድ ቢያስቅም ባያስቅም ፈገግታን መለገስ ጨዋነት ነው፡ በቀልዶቹ መሳቅ ፍቅረኛዎ Aብራችሁ ያላችሁበት ጊዜያት Aስደሳች Eንዲሆን ያደረጉትን ጥረትና Aድናቆትዎን የሚያሳዩበት ነው፡፡ ነገር ግን ሳቅዎ በግዳጅ ወይም ለይስሙላ የተደረገ Eንዳይመስል ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል፡፡

4.ጥሩ ጊዜ Eንዳሳለፉ ይግለፁ ከፍቅረኛዎ ጋር ያሳለፉት ጊዜ Aስደሳች Eንደነበረ ቤትዎ Eንደገቡ በስልክ ይግለፁ፡፡ ይህም በመሐል ሊፈጠር የሚችል Aለመግባባትን ወይም Aለ መረዳዳትን ከማወስገዱ በተጨማሪ ጭንቀትን ያስወግዳል፡፡ ከዚህም በላይ ፍቅረኛዎን ዳግሞ ለማግኘት ምን ያህል ዝግጁ መሆንዎን ያሳያል፡፡

በመጀመሪያ የፍቅር ቀን

(First Date) ማድረግ የሚገቡና የማይገቡ ነገሮች

Page 59: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 59

የማንበብ ፍላጎታችን ለምን ቀነሰ?

(በከበደ ኃይሌ) የቀድሞ ቅኝ ገዢዎችና Aሰሪ ከበርቴዎች Eነሱ ብቻ የተማሩ ሰዎች ሆነው Eንዲታዩና Eንዲከበሩ፤ ሠራተኞቻቸው የመብት ማስከበር ጥያቄ Eንዳያነሱ፤ የAሰሪዎችን ሙያ Eንዳይቀስሙ የማንበብና የመጻፍ ችሎታ ያላቸውን ግለሰቦች በሠራተኛነት Aይቀጥሩም ነበር፡፡ የተቀጠሩትም ሠራተኞች መጽህፍ በEጃቸው ላይ ከተገኘ ወይም ሲያነቡ ከታዩ ችግር ውስጥ ትገባላችሁ Eየተባለ ይነገራቸው ስለነበር ተምሮ Eንዳልተማረ ሰው ሆነው መታየት የህዝቡ የወቅቱ መታወቂያቸው Eንደነበር በሥርዓቱ ውስጥ ያለፉ Aገሮች በታሪክ መዝግበውታል፡፡ የAሁኑ ጊዜ በጸረ-ንባብ የተከበበው ህብረተሰብ ከላይ ጊዜው ያለፈበት ሥርዓት የሚደርስበትና ማንበብ ነውር ነው የተባለ ይመስል የማንበቢያ ጊዜ የለኝም Eያለ የነበረውን የማንበብ ባህል ልምዱ ያለቅጥ Eያወረደው መታየቱ ለተመልካቹም ሆነ ለሰሚው ግራ የሚያጋባ ጉዳይ ሆኗል፡፡ ይሁን Eንጂ ይህንን Aቋም ይዞ የሚከተለው ህብረተሰብ ያለውን ትርፍ ጊዜ የሚያሳልፈውና የሚዝናናው ቴሌቪዠን በመመልከት፤ በEንትርኔት የሚተላለፉት ቁንጽል ጽሁፎችን በማንበብ መጽሐፍና ወቅታዊ ጽሑፋ-ጽሁፎችን ማንበብ ጊዜው ያለፈበት ነገር Aድርጎ ቆጥሮታል፡፡ በIኮኖሚ ያደገውን Aገር ህብረተሰብ ስንመለከት መጽሐፍ የሚያነበብ ፍቅር ያደረበት ዜጋ ስለሆነ ያለውን ትርፍ ጊዜ ላለማጥፋት ሲል በሕዝብ ማመላለሻ ውስጥ Eንኳን Eያነበበ ሲጓዝ ይታያል፡፡መጽሐፍ፤ጋዜጣና መጽሄት ከEጁ የማይለየውና በማንበብ Eውቀት የሚገበይበት Aንዱ መንገድና ሁነኛ መሣሪያ ሆኖ ስላገኘውና ጥቅሙን ጠንቅቆ ሰለተረዳ የማንበብ ልምዱን ሥራዬ ብሎ ተያይዞታል፡፡ ምክንቱም የሰው ልጅ ትምህርት የሚገበየው ትምህርት ቤት በመሄድ ብቻ ያለመሆኑን ላልተማረው ህብረተሰብ ለማሳወቅና ለማነቃቃት፤ትምህርትን ለማስፋፋትና በAንጻሩም መሃይምነትን ለማጥፋት፤ ለደራሲዎች ሞራል ለመስጠት፤የጻሐፊዎችን ቁጥር

ለመጨምር፤ የAታሚ ደርጅቶችን ህልውና ለማራዘም፤ለታዳጊው ወጣት ምሳሌ ሆኖ ለመታየት ጭምር ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ደራሲዎችና Aታሚዎች ለህዝብ ግልጋሎት ያሳተሙትን ጽሁፎች ለAንባቢያን ለማሳወቅ ጥረት ሲያደርጉ ህብረተሰቡ ደግሞ በሥፍራው ላይ ተገኝቶ ባይገዛም Eንኳን በማጀብ የደራሰዎችን፤ የጽሁፍ Aታሚዎችንና የፕሮግራም Aዘጋጆችን ሞራል ለመካብና ለመጣጥፎች ክብር ለመስጠት ሲረባረብ ይታል፡፡ በIትዮጵያውን ህብረተሰብ ውስጥ ለመጽህፍና ለጸሐፊዎች Eውቅና የሚሰጠው ሰው Eጅግ ጥቂት በመሆኑ Aንዳንድ ግለሰቦች መጽሐፍና መጣጥፎችን Eንዲገዙ ሲጠየቁ የደራሲውን ወይም የAዘጋጆችን ሞራል ለመጠበቅና ለማበረታታት ነው Eንጂ Aላነብበውም Eያሉ ይገዛሉ፡፡ ይህ የሚያመለክተው ለመጽሕፍት ደራሲዎችም ሆነ በየወቅቱ ጽሁፍ Eያዘጋጁ ለሕዝብ ለሚያቀርቡ ግለሰቦች የተሰጠው ትኩረት መቀዝቀዙን Aስተዋጸዎ ያደረጉት ምክንቶች Eንዳሉ ነው፡፡ ከEነኝህም መካከል ጥቂቱ የጊዜ Eጥረት፤የኑሮ ውጥረት፤የሥራ ብዛት፤የማንበብ ፍላጎት ማነስና ላልጠቀምበት ለምን ለመጽሐፍ ግዢ ገንዘብ Aወጣለሁ የሚሉት ናቸው፡፡ ይሁንና በEውነት ህብረተሰቡ ጊዜ Aጥቶ ነው Eንዳይባል ትርፍ ጊዜውን Aልባሌ ቦታ ሲያውለው ይታያል፡፡ የገንዘብ ችግር ስለገጠመው ነው Eንዳይባል በነጻ የሚሠራጩትን መጽሄቶች Eንኳን የሚያነብ ህብረተሰብ ቁጥር ውስን ነው፡፡ ታዲያ የኛ ሰው የማንበብ ዝንባሌ የለውም Eየተባለ የሚነገረውን ዘልማድ ማባባስና ጸረ-ንባብ Aቋማችን የሚታረመው መቼ ይሆን? መጽሐፍ የብሄራዊ ሃብት ስለሆነ የAንድ Aገር ህዝብ የማንበብና የመጸፍ መብት ኖሮት ስለሃገሩ ታሪክና ሰለዓለም ወቅታዊ ሁኔታ Eያነበበ መረዳት የውዴታ ግዴታው ስለሆነ የAገር Aስተዳዳሪዎች መሃይሙን በራዲዮና በቴሌቪዥን ዜናውን በAጭሩ Eንዲያውቅ ማድረግ የብሔራዊ ግዴታቸው ነው፡፡ይሁን Eንጂ በጽሑፍ የሚሠራጩት ጽሁፎች Aንብቦ Eንደሚረዳው ህብረተሰብ ያህል Eውቀቱን Aይዳብርም፡፡ የማንበብና የመጸፍ ችሎታ ያለው ህብረተሰብ ደግሞ ከመጣጥፎች ስለጉዳዩ ይበልጥ Eንዲረዳ ይገፋፋሉ፡፡ ካለበለዚያ ህዝቡ ለትምህርት ዋጋ Aይሰጠውም፤ ጸሐፊ ከሌለ የAገርና የህዝብ ታሪክ Aይኖርም፤ Aገር ያለ ዝክረ-ታሪክ የAገርነት ምስክር Aይኖራትም፡፡ ግለሰቦች መጽሐፍ የሚያነብቡት ለመዝናናት፤AEምሮውን Eያሰራ ከጨንቀትና ከድብርት በሸታ ለመራቅ፤ ታሪክን ለመረዳት፤ጥናት ለማካሄድና Aንድ ነገር ለማከናውን ሲሆን፤ Eውቀትም ሆነ ጥቅም የሚገኘበት ማንኛውንም ነገር ለማግኘት በትEግስት ካላላፉ Eቅድን ለመጎናጸፍ ያለመቻሉ ስለሚታወቅ ትምህርት ቤቶች ስለመጽሐፍ ጥቅም ለተማሪዎቻቸው ለማስጨበጥ በመርሃ ግብር ውስጥ

Eንዲታቀፍ ተደርጓል፡፡ በዚህ ምክንያት Aስተማሪዎች ተማሪዎቻቸውን ወደ መጽሕፍት ቤትና የመጽሃፍ ሸያጭና ትርEይንት በሚካሄድባቸው ስፍራ Eየወሰዱ የሚያሰጎብኟቸው፤ የቤት ሥራቸውን መጽህፍ Eያነበቡ Eንዲሰሩ የሚገፏፏቸው ዓለም ካለመጽሃፍ ህልውና Eንደማይኖራት፤ የደራሲዎች የመጻፍ ጥበባቸውን ለማስገንዘብ፤ ደራሲዎችን ለማነቃቃት፤ ለመጽሐፍትና በወረቀት ላይ ለሚሰፍሩ ጽሁፎች ዋጋ ለማስጠት፤ Eውቀታቸው Eንዲዳብር ስለሚረዳ፤ ለመጽሕፍትና ለወቅታዊ መረጃ Aሰራጮች Eውቅና Eንዲሰጡና የማንበብ ፍቅር Eንዲያድርባቸው ወይም በAEምሮAቸው Eንዲቀረጽ ለማድርግ ነው፡፡ ነገር ግን Aብዛኛው ወጣቱ ትውልድ መጽሐፍትን ካለመሰልቸት Eያነበበ ፈተና Aልፎ ተመረቆ ከት/ቤት ከወጣ በኋላ በቴክኖሎጂው ላይ ከማተኮር በቀር በAሁኑ ጊዜ መጽሕፍትና መጣጥፎች ሲያነብብ Aይታይም፡፡ይህ ደግሞ በትምህርት ቤት የቀሰመውን Eውቀት ያዳክመዋል፡፡ ከትምህርት ቤት የሚቀስመው Eውቀት ውስን ሆኖ ይቀራል፡፡የላቀ Eውቀት Eንዲኖረው Aይረዳም፤ ብሎም የተማረውን Eየረሳው Eንዲሄዱ ስለሚያደርግ መጽሐፍት፤መጽሄቶችንና ጋዜጦችን የማንበብ ልምድ ልጆቻቸው Eንዲያዳብሩ ወላጆች ቀደምት ሚና መጫወት ይኖርባቸዋል፡፡ የቴክኖሎጂ መስፋፋት መጽሐፍን ይተካዋል ወይም መጽሐፍ Eያነበብኩኝ የማጠፋውን ጊዜ በAጭሩ ከEንተርኔት Aገኘዋለሁ Eያሉ የሚያስቡ ግለሰቦች ካሉ Eራስን Eንደመደለል ነው፡፡በEነዚህ Aማካይነት የሚተላለፉ መረጃዎች ትክክለኛነታቸው ከብዙ Aቅጣጫ ምንጫቸው ካልተረጋጋጠ በቀር በEንተርኔት Aማካይነት በሚያገኙት መረጃ ላይ ተመክቶ Aገልግሎት ላይ ማዋል ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡ በEርግጥ በEንተርኔት ላይ የሚወጡ ጽሁፎችን በማንበብ ጠቃሚ መረጃዎች Aይገኙበትም ማለት ሳይሆን Aንባቢያን የሚያነብቡትን መምረጥ ይኖርባቸዋል ለማለት ነው፡፡ ከAነበቡም በኋላ ከጽሁፍ ምን ቀሰምኩኝ፡ምንስ Aዲስ ነገር Aገኘሁበት፡ ለEውቀቴ ምን Aሰተዋጽዎ Aደረገልኝ፤ለማህበራዊ ኑሮ፤ለሃይማኖትና ለፖለቲካ ጉዳይ ጠቃሚነቱስ Eስከምን ድረሰ ነው፤ ሌላው ወገን Eንዲያነብበው ምክር ልሰጥ ይገባልን ብሎ Eራስን መገምገም ያስፈልጋል፡፡ ይህ Eንዳለ ሆኖ በወረቀት ላይ Eየታተሙ በሚወጡ ጽሁፎች Aማካይነት የሚገኙትን ምንጮች የሚተካ ነገር የለም፡፡ ይህም በመሆኑ የመጸሐፋ ጥቅምና ተፈላጊነት Eስካሁን Eንደተጠበቀ ነው፡፡ምክንያቱም ከኮምፕይተር ተቀድተው ለAንባቢያን የሚቀርቡት Aንዳንድ (I-ቡክና ሌሎች ጽሁፋ-ጽሑፎች) ከቦታ ጥበት፤ወጪን ለመቀነስና ጊዜን ለመቆጥብ ሲባል የመጸሐፍት፤የመጽሄቶችንና የጋዜጠኞችን ያህል ሙሉ መረጃዎችን Aቅፈው Eንዲወጡ ስለማይደረጉ ነው፡፡ ቀደም ሲል የማንበብ ፍላጎቱና ልምድ

ያዳበረ Iትዮጵያውያን Aንባቢ ህብረተሰብ በመሆኑ ከዓለም ዙሪያ ብዛት ያለው መጽሃፍ ወደ Aገር ውስጥ ይገባ ነበር፡፡ Aሁን ግን በIትዮጰወያውያን Eየተጻፉ ከውጭ ወደ Aገር ውስጥ የሚገቡና በAገር ውስጥ Eየታተሙ ለሕዝብ የሚቀርቡ መጽሐፍቶችና ጽሁፋ-ጽሁፎች ብዛት ቁጥር ጨምሮ ሲታይ የAንባቢዎች ቁጥር በEጅጉ ቀንሶ የሚታይበት ምክንያት የመግዛት Aቅም ስላነሳው ነው፡፡ይህም ሆኖ የማንበብ ፍቅር ያደረበት ህብረተስብ የEለቱን ጋዜጦችና መጽሔቶች በጋራ Eየተከራየ በEየAደባባዩ ተሰብስቦ ሲያነብብ ይታያል፡፡ በትምህርት የገፋውም ሆነ ያልገፋው የማንበብ ችሎታ ያዳበረ ህብረተሰብ ሁሉ መጽህፋ ማንበብ Eንደሚገባ ህብረተሰቡን መገፋፋትና ለወጣቱ ትውልድ ምሳሌ ሆኖ መታየት ይኖርበታል Eንጂ Eንደ Aሁኑ ጊዜ ተዳክሞ መታየቱ ምክንያቱ ምን ይሆን? ዘመን Aመጣሸ ቴክኖሎጂና መሃይምነት ዓለምን መጸህፍ Aልባ ሊያድርጋት ይችላልን? ሕብረተሰቡ የመጽሐፍ ማንበብ ልምድ Eንዲኖረው ምን መደረግ ይኖርበታል? ሊሚሉት ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ሁላችንም መጣር ይኖርብል፡፡ Aንባቢያን ህብረተሰብ በበዛበት Aገር፤ በወረቀትና በኤሌክትሮኒክስ Aማካይነት ተዘጋጅተው የሚቀርቡ ጽሑፎች Eንደልብ በሚገኙበትና ብዙ ምርጫ ባለበት Aካባቢ የመኖር Eድል Aግኝተን ስንኖር የተጣበበ ጊዜያችንን በAግባቡ በመጠቀም መጻሕፍት፤ ጋዜጣና መጽሄቶችን በማንበብ የEውቀት Aድማሳችንን በማስፋትና Eራሳችንን ከAካባቢው ሰው ጋር Aሰተካከሎ መገኘት Aለብን Eንጂ Eድሉን ባለመጠቀም ኋላ ቀር ህብተሰብ ሆነን መታየት ያለብን Aይመስለኝም፡፡ቁንጽል በሆኑ የዜና ምንጮች ላይ ሳንወሰን ለማንበብ ፍላጎት ባለን ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ጽሁፎችን Eያማረጡ መመልከቱ ጠቃሚነቱ Aያነጋግርም፡፡ስለሆነም መጽሐፍት፤በጥናት Eየተደገፉ የሚወጡትን መጽሄቶችና በየቀኑ Eየታተሙ ለሕዝብ የሚቀርቡትን ጋዜጦች ከማንበብ Aነሰም በዛ ጠቃሚ ሃሳብና Eውቀት ሰለሚገኝበት የማንበብ ባህልን ለማዳበር ያለንን ውስን ጊዜ በመጠቀም ከትምህርት ደረጃችን ጋር የሚመጠኑ ጽሁፎችን በመምረጥ ከማንበብ መቆጥብ Aይኖርብንም፡፡ ደራሲውን በ([email protected]) ድኀረ-ገጽ መድረስ ይቻላል፡፡

_______________

Page 60: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

60 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 61: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 61

በሚቀጥለው ዓመት ኮንትራቱ

ሲያልቅ Eኛጋ ከመጣ በሳምንት 250ሺ ፓውንድ E ን ከ ፍ ለ ዋ ለ ን ብሏል። ይህ የራሺያ ቡድን ለቪዲክ ብቻ ሳይሆን ለቀድሞው የባርሴሎና Eና የ I ን ተ ር ሚ ላ ን Aጥቂ ሳሙኤል ኤቶም ከዚያ በላይ

Eከፍላለሁ ሲል Eኔጋ ኑ ማለቱን ቀጥሏል። - በያዝነው ሲዝን ኮንትራቱን የሚጨርሰው የፉልሃሙ የመሃል Aማካይ ተጫዋች ብሪድ ሃንግላንድ የተሻለ Eድል ሊገጥመው Eንደሚችል ተገምቷል። የ31 ዓመቱ ብሪድ ኮንትራቱን ካልቀጠለ ማንችስተር ዩናይትድ ሊወስደው Eንደሚችል ፍንጭ ተሰጥቶታል። ይህ የሚሆነው በመጪው ጃንዋሪ ነው። ሲደርስ Eናየዋለን። - የAርሰናሉ Aጥቂ ቲዎ ዋልኮት ከAሰልጣኙ ከAርሰን ዊንገር ጋር በጠረጴዛ ዙሪያ ሊቀመጥ ነው። ይህ የሚሆነው የAርሰናል ኮንትራቱ በቅርቡ ሲጠናቀቅ ፣ በAዲስ ውል 75ሺ ፓውንድ (90ሺ ዶላር Aካባቢ) በሳምንት Eንዲከፈለው በመጠየቁ ነው። Aርሰን ዊንገር ተጫዋቹን Eንደሚያደንቁት ገል ጸው “ልንሰጠው የገባንለት የገንዘብ መጠን ምንም Eንኳን ሌሎቹ ተፎካካሪዎቻችን ቃል ከገቡት ቢያንስም፣ ከኛ ጋር ይቆያል ብለን Eናምናለን። Eናም ከጃንዋሪ በፊት Aዲስ ኮንትራት ከኛ ጋር መፈረም Aለበት፣ካልሆነ ግን Aሳልፈን ልንሰጠው Eንችላለን” ነው ያሉት። ጁቬንቱስ፣ ሊቨርፑል፣ ቼልሲ Eና ሲቲ ሊወስዱት

ድማቆብቆባቸው ይ ታ ወ ቃ ል ። ዜናውን ያወራው ዘ ሚረር ጋዜጣ ነው፡ - የቼሊሲዎቹ

የ34 ዓመቱ ፍራንክ ላምፓርድ Eና የ31 ዓመቱ Aሽሊ ኮል ረጅም ኮንትራት Eንደማይፈረምላቸው ተነገረ። ቼልሲ ለሁለቱም ተጫዋቾች ለመፈረም የተዘጋጀው ለAንድ ዓመት ብቻ ነው። ከAንድ

ዓመት በኋላ ውላቸው ያልቃል . ያን ጊዜ ሌላ ክለብ ሊወስዳቸው ይችላል .. ወይም Eንደሁኔታው ቼልሲ መልሶ ሊያስፈርማቸው ይችላል ሲል ዘ ሰን Aውርቷል። - የAርሰናሉ ማናጀር Aርሰን ዊንገር 62 ዓመታቸው ነው። በመጪው 2014 ከAርሰናል ክለብ ጋር ያላቸው ውል ያበቃል። ከዚያ

ወዲያ መቀጠላቸው Aነጋገሪ ነው። ታዲያ ዴይሊ ስታር ጋዜጣ Eንዳወራው Eሳቸውን ለመተካት የቀድሞው የባርሴሎና Aሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተጠቁሟል። ጋርዲዮላ ከባርሴሎና ለቅቆ ለAንድ ዓመት ያህል ረፍት ላይ መቆየቱ ይታወሳል። ብዙዎች ለAርሰናል ጋርዲዮላ ይስማማዋል ባይ ናቸው .. Eርስዎ የAርሰናል ደጋፊስ ምን ይላሉ? - Aሰልጣኝ Aርሴን ዊንገር 35 ሚሊዮን ፓውንድ ሰሞኑን ተሰጥቷቸዋል። የተሰጣቸው ሊወስዱት Aይደለም፣ ይልቁኑ በዚህ ገንዘብ በመጪው ጃንዋሪ ተጫዋች ግዙበት ተብለው Eንጂ! Eናም የAትሌቲኮ ማድሪዱን Aንድሪያን ሎፔዝ Eንዲሁም የAትሌቲክ ቢልባዎ ተጫዋች የሆነው ፈርናንዶ ሊዮሬንቲ ለመግዛት ሳይጠቀሙበት Eንደማይቀር ፍንጭ ሰጥተዋል። - ነጭናጫው ባላቶሊ ባለፈው Oክቶበር 24 ቀን ጉድ ተሰርቷል። Eዚያው Eንግሊዝ ውስጥ Aሜሪካዊቷ Aቀንቃኝ ኒኪ ሚናዥ የሙዚቃ ዝግጅት ነበራት። Aድናቂዋ Eንደሆነ የሚናገረው ባላቶሊ ከሌሎች የማንችስተር ሲቲ ተጫዋቾች ጋር ኮንሰርቷን ለማየት ሄ ዶ ነ በ ር ።

ከኮንሰርቱ በኋላ ሊያገኛትና Aብሮ ፎቶ ሊነሱ ፕሮግራም Eንዲያዝለት ጠይቆ ነበር። ዝግጅቱ ሲያልቅ ግን ኒኪ ሚናጅ ደክሞኛል Aልችልም ብላ Aይኗንም ሳያይ ሄዳለች። የሄደችው ግን ወደ ቤቷ Aልነበረም፣ የዶሮ Aሮስቶ ለመብላት ፕሮግራም ወደ ያዘችበት ቦታ Eንጂ።

ስፖርት ...... ..ከገጽ 51 የዞረ

Page 62: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

62 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 63: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 63

ማድረግ የማይገቡ

ነገሮች 1.ስልክ በተደጋጋሚ ማውራት ለፍቅር ካሰቡት ሰው ጋር Eየተዝናኑ ስልክ ማናገር ወይም መልEክቶችን Eየደጋገሙ ማንበብን የመሰለ Aስቀያሚ ነገር የለም፡፡ ይህ ድርጊት በግንኙነቱ Eንደተደበሩና ፍላጎት Eንደሌልዎት የሚያይ ነው፡፡ በሌላ ጎኑ Aብርዎት ያለው ሰው ያለመፈለግ ስሜትና ንዴት ያድርበታል፡፡ ስለዚህም የሞባይል መልEክቶችንም ሆነ የስልክ ጥሪዎችን ፕሮግራምዎን ሲጨርሱ ይመልሱ፡፡ ነገር ግን Aስቸኳይ ነገር ከገጠምዎ ንግግርዎን Aጠር Aድርገወ ይመልሱ፡፡ Aልያም ጥብቅ ጉዳይ ላይ Eንዳሉና መልሰው Eንደሚደውሉ ገልፀው ስልኩን ይዝጉ፡፡

2.ማርፈድ በፍቅር ቀጠሮ ማርፈድ በሌሎች ጉዳዮች ከማርፈድ የተለየ ትርጉም Aለው፡፡ ለፍቅር ላሰቡት ሰው ጊዜና ክብር Aለመስጠትን ያሳያል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ድርጊትዎ Eምነት የማይጣልብዎ መሆንዎን ያሳያል፡፡ ስለዚህም ለሰዓት ያልዎትን ክብር ባለማርፈድ ይግለፁ፡፡ ይህ ደግሞ Eያንዳንዱ ሰው የሚያደንቀው ባሕርይ ነው፡፡

3.ተቀራርቦ ማውራት ሲያወሩ ለፍቅር ያሰቡት ሰውን በጣም ተጠግተው ምቾት Aይንሱት፡፡ ሰዎች ነፃነታቸውን ይፈልጋሉ፡፡ በጣም ተቀራርቦ ማውራት የሌላውን ሰው ስሜትና ማንነት ለመገንዘብ Aዳጋች

ያደርገዋል፡፡

4.ቁጡና ፊት ለፊት ተናጋሪነት በፍቅር ማሽኮርመምና በቁጣ መካከል ከፍተኛ ልዩነት Aለ፡፡ Eንዲሁም ስላፈቀሩት ሰው ማንነት ለማወቅ ጥያቄ መጠየቅና ፊት ለፊት በመናገር መካከልም ከፍተኛ ልዩነት Aለ፡፡ የወደዱትን ሰው ፍቅርዎን ለመግለፅ ከፈለጉ

በማሽኮርመም ደስታ ሊያገኙ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን በንግግርዎም ሆነ በድርጊትዎ ከመጠን ያለፈ ገለፃ Aያድርጉ፡፡ ምክንያቱም ሌላው ወገን ምን ሊሰማው Eንደሚችል Aያውቁም፡፡ ይህን ያል የገፋ ግንኙነትን Aያስቡ ይሆናል፡፡ የፍቅር ጨዋታውን ቀላልና ገደብ ያለው ያድርጉት፡፡ ስለ ስራ Aዘውትረው ስለሚያደርጉት ተግባርና መሰል ጥያቄዎችን በቀጥታ ያቅርቡ፡፡ ለምሳሌ ዓመታዊ ገቢያቸው ምን ያህል Eንደሆነ፣የጋብቻ Eቅዳቸውና የመሳሰሉ ጥያቄዎችን በቀጥታ Aይጠይቁ፡፡ ይህ የመጀመሪያ ቀን ግንኙነት በመሆኑ ያለ ጊዜው የፈጠኑ ጥያቄዎች ጥሩ መልEክት Eንደማያስተላልፉ Aይዘንጉ፡፡ ____________ (ምንጭ፦ ፋሽን መፅሔት Aምስተኛ Aመት ቁጥር 59)

በመጀመሪያ የፍቅር ቀን... ከገጽ 58 የዞረ

Page 64: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

64 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 65: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 65

2161 Lavista rd. Atlanta, GA

Page 66: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

66 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

ተጨማሪ ዜና ገጽ 71

Iትዮጵያዊው ታክሲ ሾፌር ድብደባ ደረሰበት

ካሊፎርኒያ፦ ባለፈው Oክቶበር 22 ቀን ነው። Iትዮጵያዊቅ ታክሲ ሾፌር ሌሊት ላይ ሾፌሩ ሁለት ሰዎችን ይጭናል። ትንሽ Eንደሄዱና ታክሲው መብራት ይዞት ሲቆም ከኋላ የነበረው Aንዱ በሽጉጥ ሰደፍ ጭንቅላቱን ሲመታው፣ ሁለተኛው ተጠርጣሪ ደግሞ ፊቱን ይመታዋል። ትግል ሲጀምሩም በሩ ይከፈትና ሾፌሩ መሬት ይወድቃል፣ Eነሱም Eሱን ጥለው ታክሲውን ይዘው ሊያመልጡ ችለዋል: የሳንዲያጎ ፖሊስ ዘራፊዎቹን Eየፈለኩ ነው የትም Aያመልጡም ነው ያለው። ____________________

ህንዳዊው Aዛውንት ዛሬም ልጅ ወለዱ … ህንድ፦ ይህ ዜና በ Eድሜ መግፋት ምክንያት ልጅ መወለድ Aቃተን ለሚሉት ተስፋ ሰጭ ዜና ነው።

ከሁለት ዓመት በፊት በ 94 ዓመታቸው ሚስታቸውን Aስወልደው Aለምን ጉድ ያሰኙት ህንዳዊው Aዛውንት ማጃጂ ራግሃቭ .. ዛሬ ከ 2ዓመት በኋላ በ96 ዓመታቸው ሁለተኛ ልጅ በመድገም የሰሞኑ የዜና ርEስ ሆነዋል። ባለፈው

Oክቶበር 16 ቀን የተወለደው ሁለተኛ ልጃቸው፣ የ 52 ዓመት Eድሜ ካላት ሚስታቸው ነው። Aቶ ራግሃቭ፣ በዚህ Eድሜ ልጅ በማግኘታቸው የዓለም ሽማግሌው Aባት ተሰኝተዋል። ሥጋና Aልኮል መጠጥ በህይወቴ ቀምሼ Aላውቅም የሚሉት ራግሃቭ፣ Eድሜ ልካቸውን ሳያገቡ ቆይተው፣ የምወዳትን Aገኘሁ ያሉት የዛሬ 12 ዓመት የ 82 ዓመት Aዛውንት ሳሉ ነው። ከዚያ ወዲህ Eነሆ ሁለተኛ ልጅ .. Eሳቸው ግን ገና ምን ታይቶ .. Eቀጥላለሁ ነው ያሉት።

______________________

ኤርትራዊቷ ተገደለች ቶሮንቶ፦ ንግስቲ መሃሪ ስምረት የተባለች ኤርትራዊት በምትኖርበት ቶሮንቶ ካናዳ ከሥራ ወጥታ ወደ ቤቷ በመሄድ ላይ ሳለች፣ ከኋላዋ ሲከተላት በነበረ ሰው በAስቃቂ ሁኔታ በስለት ተወግታ መሞቷ ተነግሯል። ይህ የሆነው ባለፈው Oክቶበር 25 ቀን ነው። ንግስቲ ወደ ካናዳ የመጣችው ከ 2 ዓመት በፊት ሲሆን፣ Eዚያው የትውልድ Aገሯ የቀሩትን Aራት ልጆቿን ለማምጣት ሌት ተቀን በመስራት ላይ ነበረች ሲል ዜናው ይገልጻል። የ 55 ዓመት ሴት የሆነችው ስምረት ሌሊት Aዳር ከምትሰራበት ቦታ ወጥታ ባቡር ለመያዝ በመሄድ ላይ ሳለች ነው የተገደለችው። የወ/ሮ ንግስት Aሟሟት በከተማው ያሉ ኤርትራዊያን Eና Iትዮጵያውያንን ማስደንገጡን ዘ ስታር የተሰኘው የዜና Aውታር ጠቅሷል።

ከወደ Aገር ቤት Aንዳንድ ወሬዎች

ባለፈው የOክቶበር ወር በAንዱ ቀን Aንድ የኮልፌ ቀራኒዮ ሰፈር፣ የኮንዶሚኒየም ቤት ነዋሪ የሆነ ሰው ፣ የሚስቱን ከቤት መውጣት ተከትሎ ውሽማውን መኝታ ቤቱ ያስገባል። ብዙም

ከገጽ 53 የቀጠለ

Page 67: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 67

In Business

Page 68: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

68 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 69: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 69

የ Aሜሪካ ፕሬዚዳንቶችን የምርጫ ቅስቀሳ ስመለከት፣ በየከተማው Eየዞሩ፣ ዳቦ ቤትና ኬክ

ቤት Eየገቡ፣ ሰዉን ሲያናግሩ ስመለከት፣ በየመንገዱ የቅስቀሳ Aውቶቡሳቸውን Eያቆሙ፣ መንገደኛውን ሲጨብጡና Aቅፈው ፎቶ ሲነሱ ስመለከት የያንዳንዱን የAሜሪካ መራጭ ህዝብ ሃይልና ጉልበት መረዳታቸውን Eገነዘባለሁ። የስልጣን ቁልፉ ያለው በያንዳንዱ ሰው Eጅ ላይ Eንደሆነም Eገነዘባለሁ። Eናም Aሜሪካንን የሚያህል ሃያልና የዓለም መሪ Aገር ፕሬዚዳንት Eጣ ፈንታ፣ የAሜሪካ ፓስፖርት በተቀበልነው በኔና በርስዎ የሚወሰን መሆኑን Eገነዘባለሁ። Eናም Aንድ የሆን ነገሬ ከፍ ሲል ይታወቀኛል። የAንድ ሰው ሃይል ቀላል Aይደለም። Aንድ ሳይባል፣ ሁለት፣ ሁለት ሳይባል ሃምሳ Eና መቶ Aይባልምና Eነዚህ የምርጫ ተፎካካሪዎች ለያንዳንዷ ሰው ትኩረት መስጠታቸው Aይገርምም። ግን ስንቶቻችን Eጃችን ላይ ያልተጠቀምንበት ቁልፍ Eንዳለ Eናውቃለን? Eንደ Aሜሪካ ባለ Aገር ስንኖር፣ ከዋናው የAሜሪካ Aጀንዳ ወጥተን ወደ ራሳችን ማህበረሰብ Eንኳን ብንመጣ፣ Eጃችን ላይ ትልቅ “ሰረገላ ቁልፍ” Eንዳለ ልንረዳ ይገባል። Eጃችን ላይ ፍቅር የመመስረት፣ Aንድነት የማምጣት፣ መረዳዳትን የመፍጠር፣ ልዩነትን የማጥፋት፣ ሃብትን የማፍራት፣ Eድገትን የመገንባት ቁልፍ Aለ። መጀመሪያ መኖሩን

Eንመን- ከዚያ Eንጠቀምበት። ሃይላችንን ሳናውቅ ስንቀር ግን ምንም ማድረግ የማንችል ደካሞች የሆንን ያህል ይሰማናል። ለልማቱም ለጥፋቱም ተጠያቂው Eኛ ሳንሆን ሌላው Aድርገንም መቁጠር Eንጀምራለን። የኛን ስራ ሳንሰራ፣ ሌላው ባለመስራቱ ጣታችንን Eንጠቁማለን። የኮሚኒቲ ማህበር በAንድ ከተማ ውስጥ ሊያድግ፣ ሊመነድግ፣ የተቸገረን ሊረዳ፣ ሥራ ያጣን ሊያስቀጥር፣ የተጣላን ሊያስታርቅ፣ የIትዮጵያዊነት Eሴትን ሊያሳድግ ይችላል Eጅግ ጠንካራ፣ የገንዘብና የሰው ሃይል Eጥረት የሌለበት የኮሚኒቲ ማህበር ሊኖረን ይችላል - ቀላል ነው። ያንን ማድረግ የምትችሉት ግን Eናንተ ናችሁ። … Eናንተ ናችሁ - ሃላፊነቱን ወስዳችሁ፣ የኔ ጉዳይ ነው ብላችሁ፣ ገለልተኛ ሳትሆኑ በመሳተፍ ኮሚኒቲ ማህበርን ከላይ የተጠቀሰውን የሚያሟላ ማድረግ የምትችሉት። መንፈሳዊ ማህበራት ሊያድጉ፣ የተሰጣቸውን መንፈሳዊ ሃላፊነት በብቃት ሊወጡ፣ ሁሉም ሰው የሚጠይቀውን Aንድነት በማምጣት Aብረው ሊታዩ፣ በዓላትን Aብረው ሊያከብሩ፣ መወጋገዙን ትተው የAንድነትና የፍቅር ምሳሌ ሊሆኑ ይ ች ላ ሉ - ቁ ል ፉ ን ከተጠቀማችሁበት ይህ ዓመት የሚፈጅ ነገርም Aይደለም። ያንን ለማድረግ ወሳኙ Eናንተ ናችሁ። … Eናንተ ናችሁ - ሃላፊነቱን ወስዳችሁ፣ የAባልነት ሃይላችሁን

ተጠቅማችሁ፣ ጊዜያችሁን Eና ገንዘባችሁን ሰጥታችሁ፣ በነገሩ ኮስተር ብላችሁና ግፊት ፈጥራችሁ.. የምትፈልጉትን ፍቅርና Aንድነት ማምጣት የምትችሉት። ንግድ ቤቶቻን ሊስፋፉ ይችላሉ። ባለን ቁጥር ብቻ Aሁን ያሉን ምግብ ቤቶች፣ የምሽት መዝናኛ ቤቶች፣ ጋራዦችና ጸጉር ቤቶች፣ ሂሳብ ስራና መድን ድርጅቶች ወዘተ . የሥራ መጥፋት ሳያሳስባችው፣ የገበያ መቀዝቀዝ Eንቅፋት ሳይሆንባቸው፣ Eነሱም ባግባቡ ሥራቸውን Eየሰሩ ፣ ሙያው Aድጎ፣ ንግድ ቤታቸው ተስፋፍቶ፣ በወረፋ የሚጎበኙ ጠንካራና ትልቅ የገንዘብ Aቅም ያላቸው ለኮሚኒቲያችንም ዋልታና ማገር Eንዲሆኑ ለማድረግ ወሳኙ Eናንተ ናችሁ። … Eናንተ ናችሁ - ጥፋት ካለባቸው Eያረማችሁ፣ በAገልግሎታቸው Eየተጠቀማችሁ፣ ከነሱ ሳትርቁ፣ በራሳችሁ Aገር ባለሙያ በመኩራት፣ መኪናችሁን በነሱ Eያሰራችሁ፣ ማታ የምትዝናኑም በክ-ሄድ ከመሄድ በ ራ ሳ ች ሁ መ ዝ ና ኛ ዎ ች Eየተጠቀማችሁ፣ ለጸጉር ሥራ ቻይና ቤት ከመሄድ የራሳችሁ ጋር የመሄድ ቁርጥ Aቋም ወስዳችሁ፣ ይህ ነገር የኛ ነው ብላችሁ ስታምኑ ነው፣ Eነሱንም ለመለወጥና ለማሳደግ የምትችሉት። Iትዮጵያ በታሪኳ ትልቅ Aገር ናት። ብዙ ያልተነገሩ ድንቅ ታሪኮች Aሏት። የላሊበላ Aገር፣ የሙሴ ጽላት Aገር፣ የክርስቶስ Eውነተኛ መስቀል Aገር፣ የቢላል Aገር፣ የ13 ወር Aገር ናት። በውጭ Aገር የሚገባትን ያህል ትኩረት ግን Aላገኘችም። Iትዮጵያን ከፍ የሚያደርግ በዓል ስናዘጋጅ Eንኳን ተጋባዦች ፈ ረ ንጆች ቀ ር ቶ E ኛ Iትዮጵያውያኑም Aንመጣም። Aሜሪካኖች Eንዴት ትንሿን ነገር Aጋነው የAሜሪካ ታሪክ Eንደሚያደርጉት Eናውቃለን።

ውጭ Aገር ላለነው ለኛ ለIትዮጵያውያኖች ከታሪካችን ጋር በተያያዘ ለደቡብ Aፍሪካውያን ወይም ለሄይቲ ሰዎች የሚሰጠውን ያህል Eንኳን ትኩረት Aልተሰጠንም። Aገራችንን የምንወድ ከሆነና በርግጥ Iትዮጵያዊነታችን የሚሽነቁጠን ከሆነ የAገራችንን ስም ከፍ ማድረግ ይገባናል፣ ለዚያ ደግሞ ወሳኙ Eናንተ ናችሁ። … Eናንተ ናችሁ - ስለAገራችሁ በደንብ Aውቃችሁ፣ የIትዮጵያውን ስም በበጎ ለሚያስጠራ ነገር በመሰለፍ፣ በIትዮጵያ ስም በዓል ሲዘጋጅ ነቅሎ በመምጣት፣ ታሪክን ለማያውቁት በማሳወቅ፣ የውጭ ሰዎች ስለIትዮጵያ Eንዲያውቁ በማድረግ፣ የራስን በመናቅና ከሌላው ጋር በመሞዳሞድ ሳይሆን የራስን Aክብሮ በማስከበር ነው Iትዮጵያዊነታችንን ከፍ ማድረግ የምንችለው። ያንን ለማድረግ ደግሞ ቁልፉ Eናንተው ናችሁ። በEለት ለት ወሬያችን ፣ በEለት ለት ጨዋታችን የምንመኛቸው ብዙ ነ ገ ሮ ች A ሉ ። E ን ደ Iትዮጵያዊነታችን ብዙ ነገሮች Eንዲኖሩን Eንፈልጋለን። Eንዲህ ቢሆን፣ Eንዲያ ቢሆን፣ ስለ Eድሮች፣ ስለ ማህበራት፣ ስለራሳችን ቤተስብ፣ ስለኑሮ፣ ስለንግድ ፣ Iትዮጵያውያኖች Eንዲህ ብናደርግ፣ Eንዲህ ባናደርግ ወዘተ . Eያለን Eያነሳን የምንጥላቸው ብዙ ነገሮች Aሉ። Eንደ ገለልተኛ ካየናቸው Eነዚያ ነገሮች ሊሆኑ የማይችሉ የማይገፉ ተራሮች ፣የማይጨበጡ ደመኖች - የማንደርስባቸው ሰማዮች ናቸው። Eንደራሳችን የግል ጉዳይ ካየናቸው፣ ሃላፊነቱ የራሳችን መሆኑን ካወቅን፣ Eያንዳንዳችን Eጃችን ላይ Eነዚህን ነገሮች የምንቀይርበት ቁልፍ Eንዳለን ካወቅን፣ .. ምኞት መሆናቸው ቀርቶ፣ የምንጋልብባቸው ሜዳዎች፣ የምንዋ ኝ ባ ቸው ውሃዎች ፣ የምንቦርቅባቸው መስኮች ይሆናሉ። በኮሚኒቲያችን ውስጥ ብዙ Eንዲሆኑ የምንፈልጋቸው ነገሮች Aሉ - ብዙ ምኞቶች Aሉ። ያንን ማድረግ ደግሞ ቀላል ነው - መፍትሄውም Eናንተ ራሳችሁ ናችሁ። Aንተ Aንባቢው - Aንቺ Aንባቢዋ .. Eናንተ ናችሁ። ሃይላችሁን Eወቁበት።

በቴዎድሮስ ኃይሌ [email protected]

በዚህ ዓምድ በ ዕለት ተለት የኑሮ ውጣ ውረድ የሚያጋጥሙንን ነገሮች በማንሳት እየተወቃቀስን እንማማራለን። የማህበራዊ ኑሯችን አካል የሆኑ የተለያዩ ጉዳዮች ይነሳሉ። የዚህ ዓምድ ጽሁፍ የጸሃፊው የግል አቋም መሆኑ ይታወቅ።

Eናንተ ናችሁ

Page 70: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

70 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 71: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 71

ሳይቆይ ታዲያ ሚስት Eቃ ረስታ ኖሮ ተመልሳ ትመጣለች። የደንገጠው ባል ውሽማውን በመስኮት

Eንድታመልጥ ገፋፍቶ ይለቃታል። በድንጋጤ የረሳው ነገር፣ የሚኖረው ሶስተኛ ፎቅ ላይ መሆኑን ነበር፣ ውሽማ ከሶስተኛ ፎቅ ወድቃ በመጎዳታ ሆስፒታል ተወስዳለች።

_____________________

የሁለቱ ሲኖዶሶች Eርቅ Eየተፋጠነ ነው በAገር ቤቱ ቅዱስ ሲኖዶስ Eና ውጭ Aገር ባለው ቅዱስ ሲኖዶስ መካከል Eርቅ ለመፍጠር የሚደረገው ጥረት መልካም ሁኔታ ላይ መድረሱ ተነገረ። ከ 20 ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በሁለቱ ሲኖዶሶች መሪዎች መካከል የስልክ ውይይት ተደርጓል። ከIትዮጵያ Aቃቤ መንበር Aቡነ ናትናኤል፣ ከAሜሪካ ደግሞ ፓት ር ያ ር ክ Aቡ ነ መርቆርዮስ ናቸው ውይይቱን ያደረጉት። ደጀ ሰላም የተባለው ድረ ገጽ Eንደገለጸው “ውይይታቸው መግባባት የሰፈነበት የነበረ ሲሆን፣ Aቡነ ናትናኤል ለብጹE ወቅዱስ Aቡነ መርቆርዮስ Aገር ቤት Eንዲመጡ ግብዣ Aቅርበውላቸዋል። ሆኖም ግብዣውን ለጊዜው ባይቀበሉም፣ ምኞታቸው ለቤተ ክርስቲያኗ Aንድነት ሲባል ፣ የፕትርክናውን መንበር Eንደያዙ፣ Aስተዳደሩን ግን ለቋሚ ሲኖዶስ ሰጥተው መኖር Eንደሆነ ጠቅሰዋል ብሏል። በርካታ የቤተክርስቲያኒቷ ምEመናን ፣ ለሁለት የተከፈለችውን ቤተክርስቲያን Aንድ ለማድረግ Aጋጣሚው Aሁን ነው በማለት ጸሎት ላይ መሆናቸው ተነግሯል።

_____________________

የሽንኩርት ወፍጮ ቤት በIትዮጵያ ሽንኩርት መክተፊያ ማሽን በIትዮጵያ ሥራ ጀምሯል። የሽንኩርት ወፍጮ ቤት ማለት ይቻላል። Aሸናፊ በቀለ የሚባል የመካኒካል Iንጂነሪንግ ተማሪና የካዛንቺስ Aካባቢ ነዋሪ ነው ማሽኖቹን የሰራው። Aሁን ድግስ ያለበት ሁሉ Eና ባለ ምግብ ቤቶች Eሱ ግቢ Eየመጡ ማስፈጨት ጀምረዋል። የድሮው ድካም ቀረ ማለት ነው? ማሽኑ በደቂቃ ውስጥ Eስከ 17 ኪሎ ሽንኩርት ይፈጫል .፣ ሽንኩርት ለማስፈጨት የሚከፈለው በኪሎ 1 ብር ነው። …..

_______________

ሰው ሰራሽ ዳሌ በAገር ቤት ገበያው ደርቷል ቀጠን ቀጠን ያሉ ሴቶች በAገር ቤት Aነስ ብለው ዳሌያቸው ሞላ ያሉ በዝተው Aጋጥሟችኋል? የብዙዎቹ የተፈጥሮ ቢሆንም፣ የጥቂቆቹ ግን ሚስጥሩ ይህ ነው። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ትልቁ ገበያ ሰው ሰራሽ ዳሌ ወይም ሰው ሰራሽ መቀመጫ ሆኗል። ሻጮቹ ፌክ Aስ ይሉታል፡ ዳሌያቸው Aነስ ያለባቸው፣ መቀመጫችን ትንሽ ብለው ስጋት የያዛቸው ሴቶች Eነዚህን ሱቆች Eንደሚያዘወተሩ ሰምተናል። በፒያሳ፣ በመርካቶ፣ በቦሌና በሃያ ሁለት ማዞሪያ Aካባቢ Eነዚህ የቁንጅና መጠበቂያ ሱቆች (ቢውቲ ሰፕላይ) ሱቆች Eነዚህን ሰው ሰራሽ ዳሌዎች ለመሸጥ ተዘጋጅተው ይጠብቃሉ። ሻጮቹ Eንደሚናገሩት በቀን ከ 10-20 የውሸት ዳሌና የውሸት ቂጥ ይሸጣሉ .. ፣ ዋጋውም ከ 150 -200 ብር ነው። Aጠቃቀሙን ሲናገሩም ፣ ሁለት ዓይነት Aለ ይጅላሉ፣ Aንዱ Eንደ ፓንት ወይም Eንደ ቁምጣ ሱሪ የተዘጋጀ ሲሆን፣ Eሱን ከውስጥ ያጠልቁና በላዩ ላይ ታይት ወይም ጂንስ ወይም ሌላ ጥብቅ የሚል ሱሪ ይደርቡበታል። ሌላውም ደግሞ ሰውነት ላይ የሚለጠፍና ማታ ማታ ሊነሳ የሚችል ነው። Eነዚህ የውሸት ዳሌና መቀመጫዎች የሚሰሩት ከስፖንጅና ከጨርቅ ነው።

_________________________________________-

ከገጽ 66....

Page 72: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

72 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 73: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 73

ወደ ግብጽ Eየተጓዝኩ ነው፡፡ በIትዮጵያ Aየር መንገድ፡፡ Aውሮፕላኑ ውስጥ መጨረሻ የደረስኩት Eኔ ነኝ፡፡ ትኬቱን ከAየር መንገድ የትኬት ቢሮ ስወስድ ያልነገሩኝ ነገር በኋላ ተከሰተ፡፡ የቢጫ ወባ የክትባት ካርድ መያዝ ነበረባችሁ ተባልን፡፡ ምናለ ይህንን መረጃ ትኬት ስንወስድ ቢነግሩን ኖሮ፡፡ Eኔ Eድሜ ለባለቤቴ በAርባ Aምስት ደቂቃ ከቤት Aመጣችልኝ፡፡ ዘማሪ ዲያቆን Eንግዳ ወርቅ ቀረ፡፡ ብጹE Aቡነ ያሬድ ግን ከባድ ጥያቄ ጠየቁ፡፡ «ለመሆኑ ዓባይ ከIትዮጵያ ወደ ግብጽ የሚሄደው በየትኛው የክትባት ካርዱ ነው?» Eየተጣደፍኩ በAየር መንገዱ ሠራተኞች ርዳታ Aውሮፕላኑ ጋ ደረስኩ፡፡ የመጨረሻው ተሳፋሪ Eኔ ነበርኩ፡፡ ቦታዬን ስይዝ ሁለት ወጣቶች ከAንድ ከቆመ ሌላ ወጣት ጋር ያወሩ ነበር፡፡ የበረራ Aስተናጋጇ መናገር ስትጀምር የቆመው ልጅ ወደ ወንበሩ ተመለሰ፡፡ ያን ጊዜ ሁለቱ ተቀማጮች ማውራት ጀመሩ፡፡ «ይገርማል Eኔኮ ይሄ ልጅ Eንደዚህ መሆኑን Aላውቅም ነበር» Aለው Aንዱ፡፡ «Eንዴት?» ሌላኛው መለሰ፡፡ «Eሳት የላሰ Aይደል Eንዴ» «Aመንከው» «ምን ብዬ Eጠራጠረዋለሁ» «Aታውቀውም ማለት ነው» «Eንዴት ችግር Aለ» «በጣም Eንጂ» «ሊዋሽ ይችላል» «Eርሱን ስትሰማኮ ቫቱን Eየቀነስክ

ካልሆነ ችግር ነው፡፡ Aንዳንድ ጊዜ Eንዲያውም ቫቱ ከAሥራ Aምስት ፐርሰንት ሊበልጥ ይችላል» ያኛው ሳቀ፤ Eኔም Eንዳይታወቅብኝ Aድርጌ ሳቅኩ፡፡ ከዚያም የቱ የቱ ውሸት መሆኑን ይተነትንለት ገባ፡፡ ይኼ የቫት ነገርኮ ልጁ ጋ ብቻ Aይደለም ያለው፡፡ Aንዳንድ ሰውም ጋ Aንዳንድ መሥሪያ ቤትም ጋ፣ Aንዳንድ ባለሥልጣንም ጋ፣ Aንዳንድ ሚዲያም ጋ ይገኛል፡፡ Aንዳንድ ሰው ስለ ራሱም ሆነ ስለ ሌላው የሚያወራውን ነገር ለማመን ከፍተኛው ችግርኮ ቫቱን ከዋናው ክፍያ መለየቱ ነው፡፡ Aንዳንዱ ዋጋውን Aሥር ብር Aድጎ ቫቱን ሃምሳ ፐርሰንት ሊያደርገው ይችላል፡፡ ለምሳሌ የራሱን መልAክነት ሲነግራችሁ Eናንተ ክንፉን፣ የብርሃን ክበቡን፣ ቅድስናውን፣ ሰማያዊነቱን፣ ሰይፉን፣ Aውጥታችሁ ማየት መቻል Aለባችሁ፡፡ Eነዚህ ሁሉ የተጨመሩ ቫቶች ናቸው፡፡ የሰውን ጭራቅነት የሚያወራውንም ቢሆን የረዘመ ጥፍሩን፣ የገጠጠ ጥርሱን፣ የተዘረጋ ምላሱን፣ የተቀረደደ Aፉን፣ የጎደጎደ ዓይኑን፣ የጨለመ ገጹን Eያወጣችሁ የተነገራችሁን ሰው ማሰብ ካልቻላችሁ በቀር ቫቱን መክፈል ከባድ ይሆንባችኋል፡፡ Aንዳንዱ ስለሚስቱ ወይንም Aንዳንዷ ስለ ባልዋ የሚያወሩትን ስንሰማ Aፍ ያስከፍታሉኮ፡፡ በዓለም ላይ የማይገኝ፣ በEውቅ የተሠራ፣ ከመልAክ ዝቅ ከሰው ከፍ ያለ፣ ከAፉ ደግ Eንጂ ክፉ የማይወጣ፣ ቢለጉሙት ፈረስ ቢጭኑት Aህያ፣ ዓይኑ ፍቅር፣ Aንደበቱ ትኅትና፣ Eጁ ደግነት፣ Eግሩ ችሮታ፣

ትከሻው ጋሻ፣ ጆሮው ምሕረት፣ ሆዱ ትEግሥት የሆነ Aንድ ባል Eዚያ ቤት Eንዳለ ወይንም የሆነች Aንዲት ሚስት Eዚያ ቤት Eንዳለች የሚነገረን ግን Eውነት ይሆን? Eኔ የምፈራው ለኛ ቫት ተጨምሮ Eየተሸጠልን Eንዳይሆን ነው፡፡ በAደባባይ Aብዝተው ስለ ትዳር Aጋሮቻቸው የሚያወሩ ተጋሪዎች ግን ለብቻቸውም ለሚስቶቻቸው ወይንም ለባሎቻቸው Eንዲያ ይሏቸዋል፡፡ ወይስ የቤት ቀጋ የውጭ Aልጋ የሚባለው ዓይነት ነው፡፡ Eኔ ከባለ ትዳሮች በላይ መከራ Eያሳየን ያለው የሀገራችን ማስታወቂያ ይመስለኛል፡፡ ቫቱ በዛብንኮ፡፡ ሳሙናው ገና ከሱቅ ሲመጣ ነው ቆሻሻው ቤቱን ጥሎ የሚጠፋው፡፡ Oሞው ስሙ Eንደ ድግምት ሲጠራበት የልብሱ ቆሻሻ Eንደ ሰይጣን ለቀቅኩ ይላል፡፡ ዱቄቱ ከቫይታሚን ኤ Eስከ ዜድ ማኅበር መሥርተው ተቀምጠውበታል፡፡ ፊልሙ የግራሚ Aዋርድ ያመለጠው በስሕተት ዘግይቶ ስለተመዘገበ ነው፡፡ ሕንፃው በውስጡ መንግሥተ ሰማያት Eና ገነት Aሉ፡፡ ጫማው Eንደ ታክሲ ቀጣና ሳይጠብቅ የፈለጉበት ቦታ ይዞ የሚሄድ ነው፡፡ ማበጠርያው Eንኳን ፀጉር ያላቸው የሌላቸውም ቢያበጥሩበት ያሳምራቸዋል፡፡ ቅባቱ Aንድ ጊዜ ከተቀቡት ከሞቱ በኋላ Eንኳን Aይለቅም፡፡ ለጋ ቅቤው የቅበላ Eለት ቢበሉት ጾሙን Aሳልፎ ከፋሲካ ያደርሳል፡፡ ቆርቆሮው ፀሐይ Eና ዝናብ ሲወርድ የመልስ ምት ሰጥቶ ወደ ነበሩበት ወደ ገጽ 78 ዞሯል

በዳንኤል ክብረት www.danielkibret.com

ይመልሳቸዋል፡፡ ኮሌጁ ገና ወንበሩ ላይ ሲቀመጡ ለሊቅነት Aምስት ደቂቃ ይቀራችኋል፡፡ የምግብ ማሠልጠኛው Eዚያ ሲገቡ Eንኳን በEጅዎ በEግርዎ የሠሩት ምግብ Eጅ ያስቆረጥምልዎታል፡፡ ጥርስ ቤቱ ሌላ ጥርስ የሚተክልላችሁ ከነ ፈገግታው ነው፣ Eንዴት ነው ግን ሻቱ Aልበዛም? የማስታወቂያ ድርጅቶች ለመንግሥት የሚከፍሉትን ቫት መልሰው ማስታወቂያው ላይ ይጨምሩታል Eንዴ? ቸገረንኮ፡፡ ሚዲያውስ በዚያም በዚህም በኩል ሆኖኮ Aንዱ የኩሸት ሌላው የጥላሸት ቫት Eየጨመረ ማመን Eንዳንችል Aደረገንኮ፡፡ Aንዱ Iትዮጵያ Aድጋለች፣ ተመንድጋለች፣ ሄዳለች፣ በርራለች፣ ችግር ደኅና ሰንብት ብላለች፣ ይሄንንም Eገሌ Eና Eገሌ የተባሉ ዓለም Aቀፍ ድርጅቶች መስክረውላታል ይለናል፡፡ በEድገቱ ዋጋ ላይ የኩሸት ቫት ይጨምራል፡፡ Aንዳንዴም ቫቱ ከዋጋው ሊበልጥ ይችላል፡፡ ሌላው ደግሞ ይነሣና Iትዮጵያ ሞታለች፤ ወደ ኋላ በመንቀራፈፍ ላይ ናት፣ ከዓለም መጨረሻ ሆናለች፤ ረሃብተኛው በዝቷል፣ ሕዝቡ ኑሮ ሰልችቶታል፣ ዴሞክራሲ በቢሮክራሲ ተተክቷል፤ ይህንንም Eገሌ Eና Eገሌ የተባሉ ዓለም Aቀፍ ድርጅቶች መስክረዋል Eያለ የጥላሸት ቫት ጨምሮበት ያቀርብልናል፡፡ ቸገረንኮ፡፡ Aንዳንዴ ቫቱ ከዋጋው ይበልጥና መለየት ተሣነን፡፡ ኧረ Eባካችሁ ቫቱን Aንሡልን ካልሆነም ቀንሱልን፡፡

Page 74: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

74 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

ቤትዎ ምን Aለ? What do you have In your home? ማንኛውም የቤት Eቃ Eና የማይጠቀሙበት ቁሳቁስ ካለ Eዚህ ገጽ ላይ በነጻ Eናወጣልዎታለን። የሚፈልጉ ሰዎች ደውለውልዎ መጥተው ከቤትዎ ይወስዳሉ። ምን Aሎት? ከሚጣል ወይም

ዝም ብሎ ከሚቀመጥ ወገኖችዎ ይጠቀሙበት ....

(404) 929 0000) ወይም [email protected]

_____________

ሥራ ፈላጊ ካለ Aላባማ በሚገኝ ቺክን ፋክትሪ ሄዶ መስራት የሚፈልግ (የምትፈልግ) ካለ Eናስቀጥራለን። ከደሞዛችሁ ላይ የሚታሰብ የመኖሪያና የመጓጓዣ ሁኔታ ይዘጋጃል።

ለምህረት ይደውሉ. 619 681 4928

________________

ልጅ የሚጠብቁልን Eንፈልጋለን

• ከኛ ጋር Eየኖረ ልጅ የሚጠብቅልን Eንፈልጋለን፣ ሰፈራችን ካብ ካውንቲ

ነው። (678) 437 2507 ይደውሉ

______________

Aሮጊት Eናት የሚጠብቁልን Eንፈልጋለን

• የህንድ ቤተሰብ ነን፣ ከኛ ጋር Eየኖሩ Aሮጊት

የሚጠብቁልን Eንፈልጋለን ። Eንግሊዘኛ የሚናገሩ

መሆን Aለባቸው ስልክ (404) 819 7247

_________ ክፍት የሥራ ቦታ Aሜሪካን ኤይር ላይንስ በዚህ የኖቬምበር ወር 1500 የበረራ Aስተናጋጆች ይቀጥራል። ዌብ ሳይታቸው ላይ በመሄድ ተጨማሪ መረጃ ያግኙ። www.aa.com

________ Eዚህ Aትላንታ ካቶሊክ ቻሪቲስ የተባለ በጎ Aድራጎት ድርጅት የማህበራዊ ጉዳይ ሰራተኛ (ሶሻል ወርከር) መቅጠር ይፈልጋል፣ www.catholiccharitiesatlanta.org በመሄድ ተጨማሪ መረጃ Aግኙ። ማመልከቻ የሚላከው በIሜይል ነው።

Eንኩ በነጻ • የልጅና የAዋቂ ልብሶች

• የምግብ ቤት Aዳዲስ ወንበሮችና ጠረጴዛ

• Aነስተኛ ቲቪ

• የጠረጴዛ (የድሮ) ኮምፒውተር የሚፈልግ በ 404 397 7899 ይደውልልኝ።

_________________

የሚሸጥ Aዲስ ሶፋ የተሟላ .. ሌላ ስለገዛሁ

ይህኛውን በ $100 መሸጥ Eፈልጋለሁ። ስልክ 404 397 7899

__________

የሚከራይ መኖሪያ

የሚከራይ ቤት* 3 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መኝታ ቤት፣ ጣውላ ወለል፣ 2 መኪና ማቆሚያ፣ ማጠቢያና ማድረቂያ Eንዲሁ ፍሪጅ Aለ፣ ሰፈሩ ዲኬተር ኮቪንግተን ሃይዌይ Aካባቢ ፣ ዋጋ 899/በወር

(404) 290 9459 ___________

የሚከራይ ታውን ሃውስ* 2 መኝታ ቤት

2 1/2 መታጠቢያ ቤት Aሪፍ ጓሮ ያለው—ለባስ የሚመች

$699/በወር ጂሚ ካርተር Aካባቢ (404) 936 9170

__________________ የሚከራይ ቤት *

3 መኝታ ቤት፣ 2 ሙሉ መታጠቢያ፣ የተሟላ ቤዝመንት፣ ከምበርላንድ ሞል

Aካባቢ፣ $850/በወር (770) 634 0048 ____________

ቤዝመንት የሚከራይ * የራሱ መኝታ ቤት፣ የራሱ መታጠቢያ፣

የራሱ ኪችን፣ የራሱ መግቢያና መውጫ ያለው ፣ ኬብል ያለው $450

(ከነዩቲሊቲው) Iንዲያን ትሬል Aካባቢ (206) 453 9996

______________ የሚከራይ ቤት *

1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ፣ ሴት ነው የምንፈልገው፣ ሰፈሩ ጉኔት ነው፣ የተሟላ Eቃ ያለው፣ ኬብልና Iንተርኔትም ያለው $399/በወር

(770) 638 0150 __________________

የሚከራይ ቤት 2 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መታጠቢያ፣ ትልቅ ጓሮ ያለው፣ በቂ ማቆሚያ፣ ታከር Aካባቢ $999/ በወር ስልክ 404 957 2306 _____________

የሚከራይ ኮንዶ* 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ፣ ለባስ የሚመች፣ መዋኛና ፊትነስ ያለው፣ ኬብልና ውሃ ነጻ / ታከር Aካባቢ

(404) 396 5846 __________________

የሚከራይ ክፍል፦ 1 መኝታ ቤት ፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ማጠቢያና ማድረቂያ፣ Iንተርኔትና ኬብል ያለው፣

Aልፋሬታ Aካባቢ ፣ ስልክ (770) 757 4745

____________________

የሚከራይ ቤት፡-* 3 መኝታ ቤት፣ 2 መታጠቢያ፣ ላውንደሪ ሩም፣ ኬብል፣ Aላርም

Aለው፣ 85ላይ ኤግዚት 101 ፣ ዋጋ $375/ለAንድ ክፍል ከነ ዩቲሊቲው

ስቶን ማውንቴን Aካባቢ) (404) 788 5047 ______________ የሚከራይ ቤት*

3 መኝታ ቤት፣ 2 ሙሉ መታጠቢያ፣ ፋሚሊ ክፍል፣ ቢሮ፣ Aዲስ ቀለምና ምንጣፍ፣ ለAውቶቡስ ይመቻል $950/በወር (ሴኩሪቲ ዲፖዚት $600 ይጠየቃል፣) ሰፈሩ ስቶን ማውንቴን ነው።

(770) 315 9170 _______________

*የሚከራይ ቤት፡ 3 መኝታ ቤት፣ 2 2/2 መታጠቢያ ቤት፣ ክላርክስተን Aካባቢ፣ ዋጋ

$700 (770) 572 4569

_________________ *የሚከራይ ክፍል፣ .

. ሲክስ ፍላግ Aካባቢ፣ Aዲስ ቤት፣ $400 (ከነ ዩቲሊቲው) ፣ በ770 906 4759 ወይም

በ404 914 2477 ይደውሉ _______________ *የሚከራይ ክፍል፣

ታውን ሃውስ፣ 2 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መታጠቢያ ቤት፣ ምግብ

ክፍል፣ ሳሎንና Eቃ ማስቀመጫ ያለው፣ $850 (ውሃን ጨምሮ)፣ 770 310 0049 ይደውሉ።

_______________ *የሚከራይ ቤት፣

1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ልብስ ማጠቢያና ማድረቂያ

ያለው፣ ለAውቶቡስና ባቡር የሚመች፣

$350 (ከነዩቲሊቲው) 678 698 6242 ይደውሉ __________________

*ቤዝመንት፦ የራሱ መግቢያና መውጫ ያለው፣

2 መኝታ ቤት፣ ሳሎን፣ ማብሰያ፣ መታጠቢያ፣ ኬብል ፣ Iንተርኔት፣ Aላርም ያ፣ ቴኒስ ሜዳና መዋኛ ያለው፣ ጉኔት ፕሌስ Aካባቢ

$699/በወር፣ 770 686 3093/ 615 589 5311

____________________

ኮንዶ* 1 መኝታ —1 መታጠቢያ ፣ ትርፍ ክፍል፣ ንጹህ ሰፈሩ ጉኔት ነው፣ $400 / room

(770) 374 3170 _________________

ኮንዶ* 2 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ክላርክስተን (ፋርመርስ Aካባቢ) $599/በወር ለቤን ይደውሉ

(404) 307 8026 ________________

የሚከራይ ቤት፦ * 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት - 599/በወር ኖርዝ ሌክ

ሞል(404) 314 9742 _____________________

*ኮንዶ የሚከራይ፦ 2 መኝታ ቤት፣ 1.5

መታጠቢያ፣ ሁሉም ነገር Aዲስ፣ Aውቶቡስ ያለው፣ ክላርክስተን ለፋርመርስና ለሌሎችም ቦታዎች

ቅርብ፣ በወር $650 (770) 846 4236 _____________________

* የሚከራይ ቤት ፦ 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ሃይ ዌይ 316 [ሪቨርሳይድ

ፓርክዌይ Aካባቢ) $399 ከነዩቲሊቲው

770 662 7292 ይደውሉ ________________

____________ ____________

Page 75: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 75

በሰዓቱ ያላቸው Aማራጭ በመሆኑ Eኔን ደግፈው መሄድም የEነሱ Eዳ ሆነ፡፡ የወሰዱን ወደ ቀይ መስቀል ጊቢ ነው፡፡ ሰራተኞቹ Aናስገባም ስላሉ ከጊቢ ውጭ ተደረደርን፡፡ ደግፈው የያዙኝ ልጆች ሙጥኝ ብዬ የያዝኳት ቦርሳዬን Aንተርሰው Aስተኙኝ፡፡ ራሴን ያወኩት ከስንት ሰዓት በኋላ Eንደሆነ ባላውቅም ቀዝቃዛ የጠርሙስ ጭማቂ ሲያጠጡኝ ነው፡፡ የሰጡኝን ሩዝ ለመብላት ጉሮሮዬ የጠበበ ሁሉ መሰለኝ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ መተንፈስ Aቅቶኛል፡፡ ቦርሳዬን ለማዳን ስታገል የተጎነጨሁት የባህር ውሀ ጥሩ ስሜት Aልሰጠኝም፡፡ Eንደ Aሳ ሆዴ ውስጥ

ይዋኛል፡፡ ግልገሎቹ Aሶች ገብተው ይሆን Eንዴ? Aቅም Aጣሁ፡፡ ድካም ተሰማኝ፡፡ ለ42 ሰዓት ስንጓዝ ለሰከንድ Eንቅልፍ በAይኔ Aልዞረም፡፡ ሜዳው ላይ ጋደም Eንዳልኩ Eንቅልፍ ወሰደኝ፡፡ ለምን ያህል ሰዓት Eንደተኛሁ ባላውቅም፡፡ ወታደሮቹ Aንስተው መኪና ላይ ሊጭኑኝ ሲታገሉ ነቃሁ፡፡ የቀይ መስቀል ሰዎች ትላልቅ የጭነት መኪና Aምጥተው Eየጫኑ ማይፋ የሚባለው የሶማሊያዊያን መጠለያ ካምፕ Eየወሰዱ ነው፡ ፡ የመጨረሻው መኪና ላይ የመጨረሻው ተጫኝ ነኝ፡፡ ለምን ያህል ሰዓት፣ በምን Aይነት ሁኔታ Eንደተጓዝን ምንም Aይነት ትዝታ የለኝም፡፡ ‹‹ማይፋ›› የሚባለው ካምፕ ስንደርስ መጨላለሙን Aውቃለሁ፡፡ ከዛ በኋላ ራሴን ያገኘሁት ህክምና ጣቢያ ውስጥ ጉልኮስ ተሰክቶልኝ ነው፡፡ Aጠገቤ Aንድ ጉንጩን በጫት ወጥቆ የማር ስልቻ ያስመሰለ ሰው ቆሟል፡፡ ‹‹ጋዜጠኛ ነኝ ነው ያልከው? ማስረጃ Aለህ?›› Aለኝ ጥርት ባለ Aማርኛ ‹‹Aሀ ቀባጥሬያለሁ ማለት ነው?›› Aልኩ በውስጤ፡፡ ‹‹Aዎ››

‹‹ግሉኮሱን ጨርስና Aናግረኝ›› ከEሺ ሌላ ምን Eላለሁ?የተሰካልኝን ጉሉኮስ ስጨርስ ላናግረው ብሄድ ራትህን ብላና ተመለስ ብሎ የሰጠኝን ካርድ ነገር ይዤ ምግብ ወደ ሚታደልበት ቦታ ሄድኩ፡፡ሩዝ፣ ወጥ፣ዳቦ Eና ሻይ ተሰጠኝ፡፡ ምግብ የምመርጥበት ሁኔታ Aልነበረም፡፡ ቢኖር ኖሮ ሲያዩት የሚያስጠላ፣ በውሃ የተለወሰ ቀይ ጭቃ ስለሚመስል Aልነካውም ነበር፡፡ ሩዙ ከድንች፣ ከዱባ Eና ባሚያ ወጥ ጋር ፅዳት በሌለው ሁኔታ ተደባልቆ የተጨማለቀ ነው፡፡ የሚፈልግ ገላውን ይታጠብ Aሉ፡፡ ይሄ መታደል ነው፡፡ ሮጨ

መጀመሪያ ተሰለፍኩኝ፡፡ የዓለም ሁሉ ቆሻሻ Eላዬ ላይ የተከመረ የመሰለኝ ገና ጀልባ ላይ ስንወጣ ነው፡፡ ታጥቤ ሰወጣ ያ Aናገረኝ ያለኝ ሰው ጋር ሄድኩኝ፡፡ መፍትሄም የለው ጉራውን ሊነዛ ነው የጠራኝ፡፡ ይልቅ Eሱ ራሱን ክቦ ክቦ ጣራ ሊያስነካ ሲጣጣር ያ- ሁለት Eግሩን Aሞት በሰው ታዝሎ የሚሄደውን ልጅን Aስታወስኩት፡፡ ወጣሁና መፈለግ ጀመርኩ፡። Aየሁት የሚል ግን Aጣሁ፡፡ የተኙትንም Eየቀሰቀስኩ Aየሁ፡፡ Eንዲያውም ለምን ቀሰቀስከን በሚል ከሁለት ልጆች ጋር ተጣላሁ፡፡ በመጨረሻም ጅብሪልን Aግኝቼው Aገዘኝ፡፡ ግን ልጁ የለም፡፡ ጅብሪል ግን Eስካሁንም የመን ነው ያለው፡፡ ከጅብሪል ጋር Aጠገብ ለAጠገብ Aንጥፈን ተኛን፡፡ Eንቅልፍ ግን ከEኔ ዘንድ መጠጋትን Aልመረጠም፡፡ በልመና ሲጠጋኝም ባህሩ ላይ ከሞት ጋር ትግል ሲያደርጉ ያኋቸው ሰዎች የጣር ጩኸት፣ Eግሩን የሚያመው ልጅ Aድነኝ Eያለኝ ብቅ ጥልቅ ሲል ይታየኝ ጀመር፡፡ ጩኸቴን በረጅሙ ለቀኩትና ተነሳሁ፡፡ Aብዛኛዎቹ ነቁ ረበሽከን ብለውም ወቀሱኝ፡፡ የEኔን መረበሽ ማን ይረዳልኝ? በተከታታይ ለ13 ቀናት

ባለፈው ወር Eትም ..... ‹‹ በምን ቋንቋ..ሬሳውን ስናይ ሁላችንም ተላቀስን፡፡ የሞቱት ለሁሉም ዘመድ ናቸው? ሲሉ መጠየቃቸውን Aስተርጓሚዎች ነገሩን፡፡ የሁላችን ማልቀስ ግራ Aጋብቷቸዋል፡፡ Aሰልፈው ሊወስዱን ሲሉ ቋንቋ የሚያውቁት Eንቅበር ሲሉ ለመኗቸው፡፡ ይፈቅዱልን ይሆን?..... ብለን ነበር ያቆምነው ...

ፈቀዱልን። የሁላችንም ድካም ወደ ብርታት የተቀየረ ይመስላል፡፡ በEጅ Aሸዋውን መጫር ተጀመረ፡፡ሌሎች መቆፈሪያ የሚሆን ነገር ፍለጋ በየAቅጣጫው ባከኑ፡፡ በተገኘው ነገር ሁሉ የተቻለውን ያህል ተ ቆ ፈ ረ ፡ ፡ A ቤ ት ያ ለ ርብ ርብ ! . . ትብብር . . ወ ደውጭ ማልቀስ የማይሆንልኝ Eኔ Eንኳን Aሁን Aሁን በሁሉ Eያዘንኩ ነው መሰለኝ ተሳካልኝ፡፡ ይህ ያላሳዘነ፣ ይህ ያላስለቀሰ ምን ያስለቅሳል? ተንከራተን መጨረሻችን ይህ መሆኑ ነው ይበልጥ ያስለቀሰኝ፡፡ ተረባርበን ቀበርን፡፡ Aቤት!! ደግሞ ለመቅበር Aፈጣጠናችን!!!!!... ቀባሪ ስለሆንን ቀብር Eንወዳለን ልበል? ከመረዳዳት ይልቅ፣ ታሞ ከመጠያየቅ ይልቅ፣ በደህና ቀን Aብሮ ከመብላት ይልቅ ሲሞት ለመቅበር Aንደኛ ነን፡፡ ቦታው በቀብር በመሞላቱ ነው መሰለኝ Aጥንት ሁሉ Eናገኝ ነበር፡፡ በነገራችን ላይ ቀይ መስቀልም ሆነ Aይ O ኤም ባወጡት መግለጫ ላይ በየዓመቱ ከ2ሺ ሰው በላይ Eዚህ ባህር ላይ Eንደሚሞት ገልፀዋል፡፡ Eንደገና Aሰለፉንና ጉዞ ተጀመረ፡፡ ሰውነቴ Aልታዘዝ Aለኝ፡፡ Eግሬን መሬት ለመሬት Eያንፏቀኩ ለመሄድ ሞከርኩ፡፡ ብዙም መጓዝ Aልሆነልኝም፡፡ ምን Eንደሆንኩ Aላውቅም ተዝለፍልፌ ወደኩ፡፡ ልጆቹ Eንደነገሩኝ ከሆነ ስወድቅ ድንጋዩ ልቤ ላይ መቶኛል፡፡ ለዛሬው የልብ ህመሜ መነሻ ይሁን Aይሁን ግን የማውቀው የለም፡፡

በግሩም ተክለሃይማኖት—ከየመን Eንቅልፍ በAይኔ መዞር Aልቻለም፡፡ ገና ጋደም ስል ይታዩኛል፡፡ መተኛት Aልችልም፡፡ ለካ በመሀል Eንቅልፍ ማጣት ጭንቅላቴን ቀየር Aድርጎታል፡፡ ፎቶ ተነስቼ ወደ ሀገሬ Aልመለስም ብዬ ስለበጠበጥኩ ቅጣት ተብሎ ፀሀይ መሞቂያ ጣራ የሌለው ግቢ ነገር ውስጥ ነበር የታሰርኩት፡፡ ምን ያህል ቀን ራሴን Eንዳላወኩ Aላውቅም፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ Eያለሁ Eስረኛ የሚጠይቁ ቤተክርስቲያን Aገልግሎት የሚሰጡ የተዋህዶ ልጆች ተረባረቡልኝ፡፡ በዚህን ወቅት ከጎኔ ሳትለይ በማስታመምም ሆን የፈለኩትን ሁሉ በማሟላት ሸዋዬ የምትባል ልጅ Aሁንም በዛው ቤተክርስቲያን ውስጥ ዘማሪ ሆና የምታገለግል የምረሳት Aይደለችም፡፡ Eንቅልፍ ማጣት ራሴን ካሳተኝ በሁለተኛው ይሁን በሶስተኛው ቀን ዝናብ Eየዘነበ ነበር ይመስለኛል፡፡ በባዶ Eግሬ ግቢው ውስጥ Eዞራለሁ፡፡ ተዝለፍልፌ ወደኩ፡፡ ማን ያስታመኝ? Aንድ ህንዳዊ Eና ሸምሰዲን የሚባል የድሬደዋ ልጅ ከነሚስቱ ነበሩ፡፡ ሊያስታምሙኝ Aልፈቀዱም፡፡ ለሽንት መነሳት ሁሉ Aቃጠኝ፡፡ ለቁርስ Eና ለEራት ሻይ የሚሰጡት በፉል ቆርቆሮ /ጣሳ/ ስለሆነ Eሱ ላይ Eሸናለሁ፡፡

Eስረኛ ጠያቂዎች መጡ፡፡ የሽምሰዲን ሚስት ለመጡት ጠ ያ ቂ ዎ ች መ ታ መ ሜ ን Eንድትነግርልኝ ለመንኳት፡፡ ነገረቻቸው፡፡ ፖሊሶቹን ለምነው ጉርሻም ሰጥተው ገብተው Aዩኝ፡፡ ትግርኛ ትንሽ..ትንሽ ስለምችል የሚያወሩትን Eሰማለሁ፡፡ ይሄማ Aጥንቱ ነው የቀረው ነፍስ የለውም ምኑን Eንደክማለን Aለች Aንደኛዋ፡፡ ሌላኛዋ Eኛ Eንሞክር ማዳንም መግደልም የEሱ ነው ባይ ናት፡፡ ውስጤ Aነባ ውስጤ ብቻ ሳይሆን Aይኔም Aንዠቀዠቀው፡፡ ተስማምተው Eንዲያሳክሙኝ ፈለኩ፡፡ ምን ያደርጋል…… Aፌ መናገር Aልቻለም . በዓይኔ ብቻ ብዙ ተናገርኩ ... ከዚያስ?

....... ..... (ክፍል 11 ይቀጥላል) __________________

ክፍል 10

“ ….. የሰጡኝን ሩዝ ለመብላት ጉሮሮዬ የጠበበ ሁሉ መሰለኝ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ መተንፈስ Aቅቶኛል፡፡...”

Page 76: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

76 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 77: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 77

Page 78: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

78 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

1

ጥያቄ Aለኝ (ይህ ዓምድ መታሰቢያነቱ ለጳውሎስ ኞኞ ይሁን)

(Aዘጋጅ— ዞብል ዘ ጨርቆስ) ___________________________

? ለምንድነው ሽበቶች ሁልጊዜ ከጥቁሩ ጸጉር ቀድመው የሚረዝሙት? (ጎረምሳው—ከAትላንታ) = የሚመጡት ዘግይተው ስለሆነ ጊዜውን ለማካካስ ይሆን? ? የቴዲ Aፍሮ ኮንሰርት መምጣቱ Eንዴት ደስ Aለኝ መሰላችሁ … ቴዲ Aፍሮ ካልሆነ በቀር መውጣት የማትፈልግ Aንዲት ቺክ Aለች .. Aሁንስ Aታመልጠኝም .. ምርጥ ምርጥ ቃላቶች ማጥናት ጀምሬያለሁ … (የካዛንቺሱ ጭስ ልጅ ከዲኬተር) = ይቅናህ። ያ ቀን ካመለጠህ ሌላ ዓመት መጠበቅህ ነው። ? Aሜሪካን Aገር ልጅ ማሳደግ ከባድ መሆኑን ያወቅሁት፣ የEህቴን ልጅ ለAንድ ቀን ቤቢ ሲት ካደረግኩ በኋላ ነው፣ Aይገርምም? …. (ሳምሪ—ከቻታው መንታው Aፓርትመንት) = ነው Eንዴ? Aንቺ በAንድ ቀን Eንዲህ ካልሽ ሁለትና ሶስት ወልደው ያሳደጉት ምን ይበሉ? ? Aንድ ሺሻ ቤት የጠበስኳትን ልጅ ፣ Aሁን ለጋብቻ ጠይቄያት ተስማማን ብላችሁ ምን ትላላችሁ? (በለጠ—ሚድታውን) = Eንኳን ደስ Aላችሁ Eንላለን። የትም ተጣበሱ፣ ዋናው ነገር ለጋብቻ መብቃቱ ነው። ? በAንድ ወር ጊዜ 9 ሰው Aትላንታ ውስጥ መሞቱ ምን ይባላል? የሚቀጥለው ሰው Eኔ Eሆን Eንዴ? (ሽፈራው ከዚሁ) = Aይዞህ .. ሰው ታሞ Eንጂ ፈርቶ Aይሞትም። ጤንነትህን ጠብቅ፣ ራስህን ጠብቅ .. የቀረውን ለ Eግዜር ተወው። ? ዞብል .. ስለ ጨርቆስ ልጆች የተነገሩ ቀልዶች ብልክልህ ታወጣዋለህ? ወይስ ደብዳቤዬን የቅርጫት Eራት ታደርገዋለህ? (ከሽሮሜዳ ልጆች Aንዱ) = Eዚህ Aምድ ላይ ጥያቄ Eንጂ ቀልድ Aይወጣምና ፣ ብትልከውም ወደ ቅርጫት Eንደምጥለው ካሁኑ Eነግርሃለሁ። በጨርቆስ ልጆች ስለመቀለዱ ግን .. ከኔ በላይ በራሱ ሰፈር የሚቀልድ የለምና ግድ የለኝም። በራስ መሳቅ Eድሜ ይጨምራል። = ፌስ ቡክ ላይ በጣም ውብ ሆና የተዋወኳት ልጅ ፣ በAካል ሳገኛት “Eማማ” ሆነችብኝ - የፒያሳ ልጅ ሆኜ Eንዲህ መሸወዴ Aያናድድም? (ዮናታን ሃብታሙ—ከሃይላንድ Aፓርትመንት) = የተሸወድከው ፌስ ቡክ ላይ የምታየውን ሁሉ በማመንህ ነው። Aንዳንዶች በፌስ ቡክ የተዋወቁትን በAካል ከማግኘታቸው በፊት Eስቲ በሳይካፒ Eናውራ ማለት ጀምረዋል .. ምናልባት ሌላ መፍትሄ ይሆን? ? Eነዚህ ሴቶቻችን Eምብርታቸውን Eያሳዩ የሚሄዱት፣ Aሁን መኪናችን ቢጋጭ ምን ይጠቀማሉ? (ግጭት ፈሪው - ከካብ ካውንቲ) = የመኪና መሪ ላይ ከሆንክ መንገድ Eንጂ Eምብርት Eንድታይ ማን ፈቀደልህ?

__________________

Aንዳንዱ ባለ ሥልጣን በAንድ የሕዝቡ ችግር ጉዳይ ተጠይቆ ሚዲያ ላይ ሲቀርብ ችግር የሚባል Eንደሌለ፤ ከሕዝቡ የግንዛቤ ችግር ብቻ የመጣ Eንደሆነ፤ መሥሪያ ቤቱ ራሱን በAዲስ የAሠራር ለውጥ Eየመራ መሆኑን፤ Aሁን ነገሮች ሁሉ በደቂቃ Eንደሚ ያልቁ፤ ደንበኞችን ቀይ ምንጣፍ Aንጥፈው Eንደሚቀበሉ መግለጫ ይሰጣል፡፡ Eውነት ነው ብለን ስንሄድ ግን መግለጫው ቫት የተጨመረበት መሆኑን Eናያለን፡፡ ምናለ ግን ሲሆን ዋጋው ብቻ ቢቀርብ፣ Eርሱም ካልተቻለ Eንደ ሆቴል ዋጋው Eና ቫቱ ተለይቶ ቢነገረን፡፡ መግለጫው ብቻ Aይደለምኮ በየ ቢሮው በር ላይ የተለጠፉ ቢል ቦርዶች Aሉ፡፡ ራEይ፣ ተልEኮ፣ ዓላማ ይላሉ፡፡ ዝቅ ብለው ይህንን ከፈለጉ Eዚህ ይሂዱ፣ ይህንን ለመጨረስ ይህንን ያህል ደቂቃ ይላሉ፡፡ ዝርዝሩን ስታዩት ርካሽ ነው፡፡ Eየበረራችሁ Eዚያ ቢሮ ስትደርሱ ግን ጸሐፊዋ የለችም፣ መስኮቱ ተዘግቷል፣ በሌላኛው መስኮት ይጠቀሙ፣ ለሻሂ ወጥተዋል፣ ሲስተም Aይሠራም፣ ኮምፒውተር ተበላሽቷል፣ የሚል ቫት ይጨመርትበታል፡፡ ያን ጊዜ ዋጋው Aናት ላይ ይወጣል፡፡ ይሄ የቫት ነገርኮ ቤት Aከራዮችም ጋ Aለ፡፡ ቤቱ Aራት መኝታ ቤት፣ የተሟላ ኪችን፣ ሻወር ቤት፣ ፈረስ የሚያስጋልብ ሳሎን፣ ሰርቢስ፣ Aለው ተባሉና ልትከራዩ ትሄዳላችሁ፡፡ ሳሎኑን ገና ስታዩት Eንኳን ፈረስ ሊያስጋልብ Aይጥ ከጉድጓዷ ስትወጣ ተቃራኒው ግድግዳ ግንባሯን ይገጫታል፡፡ ምኝታ ቤቶቹ ጭንቅላታችሁን ብቻ ቤት ውስጥ Aድርጋችሁ ሌላውን Aካላችሁን ውጭ Eንድታሳድሩ ይመክሯችኋል፡፡ ባኞ ቤቱ ውስጥ ያለው ሻወር ሦስት ቀዳዳዎች ያሉት «ውኃ ወላዋይ» Eያለ የሚዘፍን ተረበኛ ነው፡፡ ኪችን የቱ ነው? ስትሉ ቀደምት ተከራዮች ምጣድ ይጥዱበት የነበረ በጭቃ የተሠራ ማድቤት ታያላችሁ፡፡ Aንዳንዱን ግድግዳ ከተደገፋችሁት ጎረቤት ቤት ውስጥ ልትገኙ ትችላላችሁና መጠንቀቅ Aለባችሁ፡፡ ቫቱ ይሄ ብቻ መሰላችሁ፡፡ ከሦስት ሰዓት በኋላ ማምሸት፣ ከጠዋቱ Aሥራ ሁለት ሰዓት ቀድሞ መውጣት፣ በኤሌክትሪክ ምግብ ማብሰል፣ የቤት ሠራተኛ መቅጠር፣ ውኃ ከAምስት ጠብታ በላይ

.....(ከገጽ 73 የዞረ)

ማፍሰስ፣ Eንግዳ ማብዛት፣ የሴት ጓደኛ ይዞ መምጣት፣ ክልክል መሆኑ ይነገራችኋል፡፡ ይኼ ዓይነት ቫት ከርቸሌም የለ ትላላችሁ፡፡ ግን በዚህ Aያበቃም፡፡ ባለቤቶቹን ስትገቡ Eንዴት ዋላችሁ፣ ስትወጡ ደኅና ዋሉ ማለት፤ ልቅሶ ሲሆን መድረስ፣ ሠርግ ሲሆን ማገዝ፣ ሲታመሙ ተክዞ መጠየቅ፣ ቡና ሲሆን Aፍልቶ መጥራት፣ ካልሆነም ሲጠሩ ከቱባ ወሬ ጋር መገኘት፣ የቤቱን ልጆች በፍቅር ማጫወት፣ በቤት ውስጥ Eቃ ቢሰብሩ Eንኳን መሳቅ፣ ፊልድ ከወጡ ከሰል፣ ቡና፣ ቅቤ፣ ማር ካልተገኘም Eንጨት ጭኖ መምጣት የሚባሉ ቫቶች በኪራዩ ላይ ቆይተው ይጨመራሉ፡፡ Aሁን የሟች Aጭር የሕይወት ታሪክ ሲነበብ ከዋጋው ቫቱ Aይበልጥም፡፡ መጀመርያ Aጭሩን በማስረዘም ቫት ያስከፍሉናል፡፡ ከዚያም ሲወለድ በራEይ ታይቶ፣ ሲያድግ በክብካቤ፣ ሲማር Aንደኛ Eየወጣ፣ ሲሠራ Eየተመሰገነ፣ ሲታመም Eየተጠየቀ መሆኑን ይተርኩታል፡፡ መቼም ሲሞት ደግ፣ ሩኅሩኅ፣ ለሰው Aዛኝ፣ የተራበ የሚያበላ፣ የተጠማ የሚያጠጣ፣ ለሰው ችግር ደራሽ፣ Aገሩን ወዳድ የማይሆን የለም፡፡ ታድያ Eዚህ ላይ ቫት መጨመሩን Aትርሱ፡፡ Aሁን Aሁንማ «ከውጭ ሀገር ከAሜሪካ፣ ከAውሮፓ፣ ከAውስትራልያ፣ ከቻይና፣ ከሩቅ ምሥራቅ ደውላችሁ ያጽናናችሁንን ሁሉ Eናመሰግናለን» የሚል Aዲስ ቫት ደግሞ መጥቷል፡፡ Eኔ ግን ቫቱን ቀንሼ Aዲስ Aበባ Aሜሪካን ግቢ፣ ፈረንሳይ ሰፈር፣ Eንግሊዝ ኤምባሲ Aካባቢ፣ የAውስትራልያ ጣውላ መሸጫ፣ የቻይና ሬስቶራንት ሠራተኞች፣ Aጽናንተዋቸው ይሆናል ብዬ ዋጋውን ብቻ ከፍዬ Eወጣለሁ፡፡ ቫት በዛ፡፡ ቢቻል ይቅር፣ ባይቻል ይቀነስልን፡፡ ይሄ Aንዳንድ ሱቆች ስትሄዱ «በቫት ነው ወይስ ያለ ቫት» ብለው የሚጠይቋችሁ ነገር ለንግዱ ጥሩ ባይሆንም ለሌሎች ነገሮች ግን ቢሠራበት ምናለ፡፡ Aገር ውስጥ ገቢስ ቢሆን ማንም Eየተነሣ ቫት Eየጨመረ ሲያስከፍለን ዝም ይላል Eንዴ? ግን ኧረ Eነዚህ Aካላት የሚጨምሩት ቫት መጨረሻ የት ነው የሚገባው? Eርሱን ያዙልኝ፡፡

ከናስር ከተማ፣ ካይሮ ግብጽ

Page 79: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 79

Page 80: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

80 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Urine Your body is 60% water. This water needs to be flushed out and replaced all of the time. In your body, the excretory system helps to keep salts and urea from building up to dangerous levels. The kidneys are two bean shaped organs that pro-duce urine by removing tox-ins from your blood.

This waste then trickles down the ureters - thin tubes that con-

nect the kidneys to

the bladder. Your bladder is a container for your urine that holds it there until you are ready to go to the bathroom. When you are ready to get rid of this waste, your body relaxes a small muscle and the urine travels down the urethra - another small tube - and out of your body. Drinking lots of water will help this sys-tem of your body to stay healthy and to work prop-erly. The kidneys of a healthy adult can process fifteen liters of water a day. __________________

carbon dioxide Breathing is the job of the lungs. We take air into our body when we inhale. But air is made of a variety of gases. We need oxygen, but we can not use the other gases in our air. Dust and pollutants are also a part of the air we breathe. Our nose and throat help to filter out some of these particles so that they never make it to our lungs.

are taken to all your cells throughout your body. This feeds your cells the food they need. This was the same food you ate sev-eral hours earlier. The left over solid parts of the food move into the large intestine. These solid parts of your food are the parts that you have no use for and are passed from your body when you go to the bathroom. The scientific word for this mat-ter is called excrement or feces. You probably call it poop. The entire trip from mouth to rectum can take about 24 hours in the aver-age person. ______________________

Earwax Our ear canal is a tunnel to the outside world. Dirt and grime can get into this pas-sage. So our bodies have a way to capture this un-wanted material. Earwax does the trick. It is a sticky p r o d u c t called ceru-men that is created by a gland just inside the ear. C e r u m e n keeps the skin of the ear canal moist and prevents infections. Sometimes this earwax leaves the body. This helps remove the unwanted dirt and germs. Never stick your finger or other objects inside your ear.

Our cells make carbon diox-ide as a waste product from our bodies. When we b r e a t h e , that carbon d i o x i d e and water vapor are r e m o v e d by the lungs which we ex-hale back into the atmos-phere. ______________________

Excrement When we eat, our body be-gins to digest the food matter in our mouth. First we grind the food with our teeth, and then our saliva helps to dis-solve certain parts of our food. When we swallow, the food moves into our stomach where additional chemicals are added and the food is turned into a sort of liquid like a milk shake called chyme (pronounced kime). This liquid passes into the small intestine where the body adds special juices to digest fats and neutralize some of the acids that were created in the stom-ach. In the small intes-tine, a spe-cial hair-like l i n i n g known as villi absorb the liquid parts. Those liquid parts pass directly into the blood and

Leave it alone and let your body do its own work. It is possible to push the wax further into the canal, injure your eardrum, or scratch the ear canal.

__________________

Gas Millions of tiny little bacte-ria live in your intestine. They are there to help your body break down the food and allow you to get the most benefit from your food. But the unfortunate part of these helpful little guys is that they create a sometimes smelly by-product when they work. They are perfect gas m a k e r s . This gas, also called flatus, can escape out o f t h e mouth in a burp. Some burps sneak out in a tiny little hiccup. Other times a burp can ex-plode without warning. Be sure to cover your mouth whenever a burp tries to escape. When the gas moves its way through the intestine and escapes from the bot-tom, it can be known as flatulence or a fart. That can also be quiet or loud. It is usually the smellier of the two ways to escape the body because it has stayed inside your digestive system work-ing and building up for a longer period of time. If you feel one of those coming on, excuse yourself to the rest-room where you can handle it in privacy. No one even needs to know... well, except you. Sorry, head for fresh air next!!

(. .. Sweat, tears, nasal discharge, Vomit, Pus .. Are also included on body waste . .. Detail on .... Next month.. )

Page 81: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 81

Page 82: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

82 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Aሁን Aሁን የፍቅር ግንኙነት ለብዙዎች የስኬት ጉዳዮች ከሚባሉት ውስጥ Aንዱ Eንደሆነ ብዙዎች ሲስማሙበት ሌሎች ደግሞ ተከትሎ የሚመጣውን ትዳርን Eንደሚፈሩት Aድርገው ሲናገሩ ይስተዋላሉ። በግልጽ የማይናገሩም፣ በተግባር ሲሸሹት ይታያል። የፍቅር ግንኙነት Eንደዚሁ ዝም ተብሎ Eንደማይመሰረት ብዙዎች ይስማሙበታል። Eንደ ዘመኑ ፌስ ቡክ፣ ትዊተር፣ ሊንክድ Iን፣ ስካይፒ …. በመሳሰለው ቅርርቦሽ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለፍቅር ግንኙነት ከዚያም Aለፍ ሲል ወደ ትዳር የማቅናቱ ነገር Eየተደጋጋመ ነው። በተለይ በተለይ ፌስ ቡክ Aንዳንድ ሴቶች በሚለጥፉዋቸው የፎቶ ምስሎቻቸው Aማካኝነት ወጣት ወንዶችንም ሆነ ጎልማሳዎችን በማማለል ወደ የፍቅር ግንኙነት ከዚያም ወደትዳር ለመምጣት Aይነተኛ መንገድ Eየሆነላቸው ሲሆን ይህንን ሁኔታ የሚቃወሙ ደግሞ “ሰው Eንዴት በAካል ማንነቱን…ምንነቱን በቅርብ ሳይነጋገር ሳይተዋወቅ Eንዴት ክቡር ወደሆነው ጋብቻ ሊያመራ ይችላል?” የሚል ጠንካራ ጥያቄ ያቀርባሉ። የሆነው ሆኖ ግን በዚህ መልኩ Aድማስ ሳይገድባቸው ትዳር መስርተው ትልቅ ቦታ የደረሱ ቀላል Aይደሉም። በሌላ በኩልም በችኮላ Eና በውበት መስህብ Aማካኝነት በድረገጽ ግንኙነት ፍቅር ተጠንስሶ በቶሎ ደግሞ የተቋረጠ ግንኙነት ትንሽ የሚባልም Aይደለም። ድሮ ድሮ የብEር ጉዋደኝነት ግንኙነት pen pal ለበርካታ ዜጎች የትዳር ግንኙነት Aማራጭ መንገድ ሆኖ ቆይቶዋል። ምንም Eንኳን Aሁን ደብዳቤ በመላላክ የትዳር ተጣማጅ የመፈለጉ ነገር Eየቀረ ቢመጣም፣ ለፌስ ቡክና ለIንተርኔት Aጣማጅ ድርጅቶች ቦታውን መልቀቁ ይታያል። ይህንን ስል ታዲያ Aንድ ታሪክ ለAንባቢያን ማስታወስ Eፈልጋለሁ። ሰውየው የመንግስታቱን ጦር ተቀላቅሎ በ1990 የኩዌት Iራቅን ጦርነት ወታደራዊ ግዴታውን ለመወጣት ወደገልፍ ዘምቷል።

Eናም በኩዌት ሲቆይ ሁልጊዜም Aንድ ነገር ያሳስበው ነበር Eና ያንን ፍላጎቱን Eውን ለማድረግ ሙሉ ስሙን፣ የትዳር ፍላጎቱን፤ ጠቅሶ በወረቀት ላይ ከትቦ በAንዲት ጠርሙስ Aሽጎ ገልፍ ባህር ላይ ይወረውረዋል። ያቺ ጠርሙስ ታዲያ የገልፍ ባህርን ስታቋርጥ ቆይታ በሁዋላም ወደ ህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ ደርሳ በAንድ Aጋጣሚ ከቤተሰቦችዋ ጋር በባህሩ ዳርቻ የምትዝናና ወጣት Iዥያዊት Eጅ ትገባለች። Eሷም ልክ Eንደ Aሜሪካዊው ሰው የትዳር ጉጉት ነበራት። ከጠርሙሱ ውስጥ ያንን Aድራሻ Aውጥታ Aገላብጣ ትመለከተዋለች፣ Aድራሻ መሆኑን ስትገነዘብ ጸሃፊውን ማግኘት ፈልጋ መልስ ላከች። ተሳካና ለዓመታት ሲጻጻፉ ቆይተው ይገናኛሉ። ሲገናኙ በEድሜው የገፋ ቢሆንም፣ Eርስዋ ሙስሊም Eርሱ ክርስቲያን ቢሆኑም ሁለቱም የጓጉለት ትዳር Eንደዚሁ Aልቀረም። Eንዲያውም Eንደተገናኙ ጊዜ ሳያጠፉ በፍቅር Aብረው መኖር ጀመሩ። ምናልባትም Eነዚህ ሰዎች ሲፈጠሩ ይህ ነገር በህይወቴ ውስጥ ይገጥመኛል ብለው ላያስቡ ይችላሉ። ለዚህ ነው Aንዳንድ ጊዜ ለትዳር የሚሆነኝ … ለትዳር የምትሆነኝ ብሎ Aስቦ ሲነሳ ሰው ነገሩ ላይሰምር የሚችለው በማለት Aንዳንዶች Eንደምክንያት የሚያነሱት። Eዚህ Aሜሪካ ትዳር መመስረት ለብዙዎች ፈተና ነው። ወንዱ ሴቷን ይፈራል። ሴቷም በተፈጥሮ በሃበሻነታችን ካለው ይትበሃል Aኩዋያ ወንዱን መጠየቅ ስላልተለመደ ከወንዱ Eስኪመጣ ብትወደው… ብታፈቅረው Eንኩዋን መጠየቅ ብዙ የሚታሰብ Aልሆን Eያለ ብዙዎች ይቸገራሉ። Aንዳንዶች Eንዲሁ በመኪና በማድረስ (ራይድ መስጠት) ለተቃራኒ ጾታ ግንኙነት መጠንሰሻ Aድርገው ያዩታል። ብዙ ጊዜ ሲሳካም ይታያል። ብዙዎችም ለሚቀርብላቸው ከፍቅር ጋር የተያያዘ ጥያቄ ቀጥተኛና ትክክለኛ መልስ ስለማይሰጡ፣ ነገሩን ውስብስብ ያደርጉታል። Aቢ /ስሙ የተቀየረ/ Eድሜው Aርባ Aራት Eንደሆነ ይናገራል። Aሜሪካ ከመጣ ድፍን ሃያ Aመቱ ሆኖታል። የትዳር ነገር ለሱ Aልተሳካም፣ “በርካታ ሴቶች Aሉ፣

ነገር ግን ቀላል የማይባል ገንዘብ ሃብት Eና ንብረት Aፍርቻለሁ…Eድሜዬ ከጉልምስናው ዘመን ሊያመልጠኝ ጥቂት ቀርቶኛል ስለዚህ የምትመጣው ሴት ሁሉ የምታየው የምሰጣትን ፍቅር Eና Aክብሮት Eንዲሁም የትዳር Aጋር በመሆን Aብረን ወልደን ከብደን ለመኖር የማደርገውን ጥረት Eና ፍላጎት ሳይሆን ያለኝን ንብረት በማየት ነው በዚህ Aይነት ሁኔታ የተመሰረተ ትዳር ደግሞ የትም Aይደርስም፣ ታዲያ የትኛዋን ሴት ነው Aምኜ ላገባ የምችለው?” በማለት ነው ጥያቄን በጥያቄ የሚመልሰው። ለሱ ራሱ የፈጠረው ችግርና ጥርጣሬ ለወደፊት የትዳር ጥምረት Eንቅፋት ሆኖበታል። Aያይዞም ለጊዜው መንገድ ላይ Aንዲት ያገር ልጅ ካየ “ላድርስሽ” ብሎ በዚያው መተዋወቅና ፍቅር መጀመር Aማራጭ Aድርጎ ይዞታል። ሴቶች ግን ይህንን ራይድ ስጥቶ ስልክ መቀበል Eንደ ግዴታ መቆጠሩ ያናድዳል ባይ ናቸው። Aንዳንድ ሴቶች ወንዶቹ ለጊዜያዊ ስሜት Eንጂ ለዘለቄታ ፍቅር መፈለግ Aቁመዋል ሲሉ ያማርራሉ። ወንዶቹ ደግሞ “Eዚያ” ለመድረስ፣ “ከዚህ” መጀመር Aስፈላጊ ነው ይላሉ። Aንዳንድ ያነጋገርኳቸው ወንዶች “ሴቶቹ በጥንቃቄ የሚደረግ ወሲብ (በኮንዶም) Eንዲቀር ይፈልጋሉ፣ በተለይ ለጥቂት ወራት Aብሮ ከተቆየ፣ ምክንያቱም ልጅ የመውለድ ፍላጎት ስላላቸው ነው፣ Aንዳንዶቹም ልጅ መውለድ ወንዱን የመያዣ ዘዴ Aድርገውም ያስባሉ” ሲሉ ይናገራሉ። Aያይዘውም “ልጅ ከመጣ Eስከ 18 ዓመት ድረስ መርዳት ግዴታ ነው፣ ያ ደግሞ ለወንዶች Eንደጦር ያስፈራል፣ በዚህ የተነሳ በንጹህ ልብ ከሴቶቹ ጋር ፍቅር ለመጀመር ይጨንቀናል” ነው የሚሉት። ይህንን ጉዳይ በመንተራስ Iትዮጵያውያን ሴቶችን ለማነጋገር የተደረገው ጥረት ባይሳካም ሴቶቹ ወሲብ ፈጽሞ ዞር በሚለው ወንድ ምክንያት መማረራቸውን ነው። ስለዚህ በራሳቸው መንገድ ወንዱን የራሳቸው ለማድረግ መሞከራቸው Aይቀርም። የሆነው ሆኖ ምንም ተባለ ምንም በመዋደድና በመላመድ ሰበብ ወሲብ ጀምሮ በመለያየቱ ሁኔታ ሴቶች ተጎጂ መሆናቸውን

ጥናቶች ያብራራሉ። የዚያኑ ያህል ረዥም ጊዜ Aብረው ያለ ወሲብ ቆይተው ቢለያዩ ደግሞ ወንዶች ትልቅ የስነልቡና ጫና Eንደሚፈጥርባቸውና የጉዳት ስሜት Eንደሚሰማቸው ታዋቂው የጾታዊ ጉዳዮች ተንታኝ ዶ/ር ማቤል ፎንሲካ ያደረጉት ጥናት ያመለክታል። ምንም Eንኳን ብዙዎች ትዳር መመስረት Eንዳልቻሉ ውስጥ ውስጡን ይወራ Eንጂ መጀመሪያውኑ ለትዳር ህይወት ውስጣቸውን ክፍት Aላደረጉም በማለት የሚከራከረው ደግሞ ወደዚህ ወደ ሰሜን Aሜሪካ ከመጣ Aንድ Aመት ያስቆጠረው ወጣት ያEቆብ ነው። ያEቆብ የኔ ከሚላት ወጣት ጋር በትዳር ለመኖር መወሰኑን የሚናገረው በኩራት ነው። “ሃበሻው…” ይላል ያEቆብ “ሃበሻው የግድ ሴት የሚተዋወቀው በደካማ ጎን ነው፣ ለምሳሌ ሴትዋ መኪና የማትነዳ ከሆነ መከታተል Eና ካላደረስኩሽ በማለት መውጫ መግቢያ ማሳጣት፣ በቀጣይ ደግሞ ስልክ ይቀበላል፣ ለሱም በግልጽነት ሳይሆን ሰላም ለማለት ነው ብሎ ዋሽቶ … ከዚያም ምሳ Eንብላ Eራት Eንብላ ንዝንዙን ይ ቀ ጥ ላ ል… ከ ተ ሳ ካ ለ ት የሚፈልገውን Aድርጎ ዞር ይላል… ታዲያ ለምን Aታገባም ሲባል Eዚህ ምን ሴት Aለ በማለት በንቀት መልስ ይሰጣል። Eንዲህ Eንዲህ Eያለ ጉልምስናው Eየመጣ Eድሜው ሲገፋ መሯሯጥ ይጀምራል። በቃ የኛ ነገር ይሄ ነው። Eኔ ግን የተለየ Aመለካከት ነው ያለኝ Eንዳውም የAሁኗን Eጮኛዬን ያገኘሁዋት ባቡር ላይ Eግረኞች ሆነን ነው። Eናም ተግባባን ተቀራረብን ለመጠናናት ብዙ ጊዜ Aልወሰደብንም ምክንያቱም ሁለታችንም ጋር ትክክለኛ ፍላጎት ስለነበረ ተጣጣምን በቃ Aሁን በመንገድ ላይ ነን…” በማለት ነው ያብራራው። ከነዚህ ውስብስብ ችግሮች Aንጻር ታዲያ ሃበሺኛ የፍቅር ግንኙነት ብሎም ወደ ትዳር የመንደርደሪያው መንገድ Eየተወሳሰበ በርካታዎች ከትዳር Eየሸሹ ለመሆኑ Eማኝ መጥራት Aያሻም። ምክንያቱም የበርካታዎች በነጠላው single ህይወት ለመምራት መገደድ Eንደ ማሳያ ይጠቀሳል። በሌላ ወገን በተጠቀሱትም ይሁን በተለያዩ መንገዶች ፍላጎታቸው የተሳካላቸው ያሰቡት የፍቅርም ይሁን የትዳር ህይወት ላይ የደረሱ በርካታዎች Eንዳሉ መዘንጋት የለበትም። ሰላም!!

ጠበሳ ዘ-ሀበሺኛ… (በዳንኤል ገዛኸኝ—Aትላንታ)

Page 83: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 83

Page 84: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

84 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

Page 85: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 85

• Liquor Store business for sale in city of Atlanta, and Mtn. Ind. Blvd. • Gift shop for sale in down town Atlanta $35K • Need Gas Stations and other retail business? .. Call me , I can help • Restaurant for sale in Clarkston, Clairmont, and North Decatur locations.

TESHAGER MENGESHA, Certified Foreign Investor Specialist (CFIS) Commercial and Residential Real Estate Consultant

Happy Thanksgiving to my Current and future Customers

Page 86: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

86 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005

በዚህ ዓምድ .... ታሪክ የሆነ ነገር ሁሉ ይዘገባል።

የቀድሞዎቹ ተጋድሎዎች ጀግኖቹ Aርበኞች በሚያሰሟቸው ሸለላዎችና ፉከራዎችም የታጀቡ ናቸው፡፡ ባላምባራስ ማሕተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ፉከራን ጀግኖች ለገዥዎቻቸው ወይም ለAለቆቻቸው ከፍ ያለ ድምፅ በማሰማት ወኔያቸውን የሚገልጹበት የጦር ግጥም ነው በማለት ይገልጹታል፡፡ ‹ ‹ ጋ ሻ ቸ ው ን A ን ግ በ ው ጐራዴያቸውን ጨረቃ Aስመስለው በሚታዘዙበት ቦታ ሁሉ ደማቸውን ለማፍሰስ ዝግጁ መሆናቸውን በሲቃና በወኔ በAንድ Eግራቸው ተንበርክከው ወይም በተቅበጠበጡ ፈረሶች ላይ ሆነው Eያስጨፈሩ፣ ጦር Eየሰበቁ፣ ቃታ Eየፈለቀቁ ወዲያና ወዲህ Eየተንጐራደዱ የገደሉበትንና ጀብዱ የሠሩበትን ቦታ ወንዙንና መልካውን ለይተው በምስክር Eያረጋገጡ ይፎክራሉ፡፡ የሚፎክረው ሰው ሲቅበጠበጥ ቁጭ ብድግ ሲል ለተመልካች የራበው Aንበሳን ይመስላል፡፡ Eልሁ ያነቀው ጀግና ጠላቱን ያገኘ ያህል ዓይኑን Aፍጥጦ ወዲያና ወዲህ ሲንጐራደድ ከAራስ ነብር የበለጠ ያስፈራል፡፡ ፉከራ ለጀግኖች ኃይልን ይሰጣል ለፈሪዎች ሕሊና Eንዲገዙ ያደርጋል፤›› በማለትም ያብራሩታል፡፡ ‹‹Aደራ! Iትዮጵያን በደማቸው ያስጠበቁ ጀግኖችና የጀግንነት ግጥሞች›› በሚል ርEስ መጽሐፍ የጻፉት Aቶ መስፍን ኃይሉ Aገላለጽ፣ ፉከራ የጀግንነት ወኔ ያለው ሰው ብዙውን ጊዜ ስሜቱ በቀረርቶ ከተቀሰቀሰ በኋላ በሕዝብ ፊት፣ በፊት የሠራውን ተጋድሎ ወደፊትም የሚሠራውን ጀብዱ በግጥም መልክ በሞቀ መንፈስ ወዲያና ወዲህ በመንጐራደድ ጀግንነቱን ለወገኖቹ የሚገልጽበት ዘዴ ነው፡፡

ጀግና የሚፎክርበት ጊዜ ጋሻ Aንግቦ ጐራዴ Aገንድሮ ያንበሳ ጐፈር ወይም ለምድ ለብሶ ጣምራ ጦር ይዞ ነው፡፡ ግንባሩን ኮስተር Aድርጐና ዓይኑና ዓይኑን Aፍጥጦ የቁጣና ያስፈሪነት ሁኔታ በማሳየት ወዲያና ወዲህ ይ ን ጐ ራ ዳ ዳ ል ፡ ፡ የዋለበትን ጦር ሜዳ የ ገ ደ ለ ው ን ፣ የ ማ ረ ከ ው ን ና የገደለበትን ሁኔታ Eየዘረዘረ ይፎከራል፡፡ ጀግንነቱን የሚያውቁ ሁሉ Eንዲያበል Eውነት ነው ፤ Eናውቃለን ይሉታል፡፡ በሚፎክርበት ጊዜ የጀመረውን ሳይጨርስ ሌላው Aቋርጦ ሊፎክር Aይችልም፡፡ ሌላው Aቋርጦ ሊፎክር የሞከረ Eንደሁ ሞያቸውን ዘርዝረው Aስረድተው በጀግንነት ሙያው ብልጫ ላገኘው Eንዲፎክር ይፈቀድለታል፡፡ ‹‹ቀድሞም Aያቴ ሲዘምቱ Aውቃለሁ ኋላም Aባቴ ሲገል Aውቃለሁ ዛሬም ልጅየው ተደግሻለሁ ጠላት ከመጣ Aፈርሰዋለሁ ያባቴን ጋሻ Aንሥቸዋለሁ፡፡›› ስለነፃነት የሀገር ፍቅር የሚያንገበግባቸው Aባቶቻችን በቂ ስንቅና ትጥቅ ሳይኖራቸው በረሀውን Aቋርጠው፣ ዳገት ቁልቁለቱን Aልፈው፣ ከጦር ቦታ ይደርሳሉ፡፡ ከዚያም የወገናቸውን ወኔ ቀስቅሰው ጦርነት ይገጥማሉ፡፡ ‹‹ውጋው በሳንጃ በለው በሰደፍ Aገር ናትና ጐበዝ Aትስነፍ፡፡

ኳኳ ሲል Aወሽትራ /የጦር መሣሪያ ስም/ Aጥንቱን ለጅብ ሥጋውን ላሞራ፡፡›› የጠላት ወገን ሲወድቅ ወይም ሲሞት Eየማረከና Eየፎከረ ተጋድሎውን ይቀጥላል፡፡ በጦር ሜዳ ላይ ቀንቶት ድል Aድርጐ የተመለሰ ጀግና የዋለበትን ቦታና የፈጸመውን ተጋድሎ በሕዝብ ፊት Eየዘረዘረ ይፎክራል፡፡ በAለቃው ፊት ቃል ገብቶ የሄደውን ፈጽሞ መመጣቱን በሚከተለው ዓይነት E የ ፎ ከ ረ ያ ረ ጋ ግ ጣ ል ፡ ፡ ‹‹መድፍ መትረየስ ሲረሸርሸው፤ Aልቢን ምንሽር ሲያብጠሰጥሰው

Aለሸሸም ብሎ ቆሞ ቆያቸው ዙሮ በጥይት ሰነጠቃቸው፡፡›› Aቶ መስፍን Eንደሚሉት፣ የጦር ሜዳ ፉከራዎች የተገጠሙት ብዙዎቹ በAምስቱ የጠላት ወረራ ዘመን ነው ማለት ይቻላል፡፡ ግጥሞቹ Aርሶ Aደሩ Eና የጦር Aርበኞች በጦር ሜዳ የዋሉበትን የጀግንነት ተግባር የሚገልጹ ናቸው፡፡ ከሚኖሩበት ማኅበረሰብም በ ሚ ከ ሠ ቱ ጥ ቃ ቶ ች የሚያጋጥመውን ብሶትና ውጣ ው ረ ድ ያ ሳ ያ ሉ ፡ ፡ ባላምባራስ ማሕተመ ሥላሴ ወልደመስቀል ‹‹ባለን Eንወቅበት›› በሚለው ጥናታዊ መጽሐፋቸው Eንደገለጹት፣ ቀረርቶ ወይም ሽለላ ማለት የጦር ዘፈን ነው፣ ወይም ወታደር በጌታው ፊት በሰልፍ መካከልና በጨዋታ ላይ የወንዶችን ወኔ ለማነቃቃት በዜማ የሚያሰማው ቃል ነው፡፡ Aቅራሪዎች በሰልፍ ውስጥ ወይም

በግብር ላይ የጀግኖችን ልቡና በሽለላ Eንደበገና Aውታር Eየቃኙ በየጦር ሜዳ የወደቁትን ለሀገራቸው ታላላቅ ጀብዱዎች ሠርተው የሞቱትን የጦር ስልት በሆነ ዜማ ባማረ ድምፅ ምስጢር ያላቸውን ግጥሞች በሰሙ ጊዜ ባለሱሪዎችን በልጓም Eንደተያዙ ፈረሶች ያቅበጠብጧቸዋል፡፡ ደማቸው Eንዲፈላ Aድርገው መቀመጥ Eስኪሳናቸው፣ ቦታ Eስኪጠባቸው ያ ሟ ሙ ቋ ቸ ዋ ል ፡ ፡ A ቶ መ ስ ፍ ን Eንደሚያብራሩት፣ ፉከራና ቀረርቶ በትርጉም ይለያያሉ፡፡ ፉከራ ብዙውን ጊዜ ከቀረርቶ በኋላ ይቀጥላል፡፡ ቀረርቶ ማለት ጀግና

ሰው በሽብር፣ በጥቃትና በደስታ ጊዜ በግጥም Eየደረደረ ዘለግ ባለ ዜማ የራሱንና ያዳማጭን ወኔ ቀስቅሶ ንዴቱን ወይም የጀግንነት ባሕርይን የሚገልጽበት ዘዴ ነው፡፡ ቀረርቶ የወኔ መቀስቀሻ ስለሆነ ጀግና የሚያቅራራው የግልንም ሆነ የጋራ Aቋምን የሚጐዳ ጥቃት በ ደ ረ ሰ ጊ ዜ ነ ው ፡ ፡ በማቅራራትም ራሱን በራሱ ያ ደ ፋ ፍ ር በታ ል ፡ ፡ ሌሎች ወ ገ ኖ ቹ ን ም E ን ዲ ነ ሣ ሡ ያደርጋቸዋል፡፡ የውጭ ጠላት ሲመጣ ጀግኖች Iትዮጵያውያን ሕዝቡን በቀረርቶ ቀስቅሰው የሀገሩን ወሰን E ንዲ ያ ስ ከ ብ ር ለ ጦ ር ነ ት ያዘጋጁታል፡፡ ያስተዳደር፣ የዳኝነት በደልና ሌላም ኅብረተሰባዊ ችግር ሲደርስ በደላቸውን በቀረርቶ ይገልጻሉ፡፡ ስለዚህ ግጥሞች በምጣኔ ሀብት፣ በፖለቲካና በማኅበራዊ ኑሮ ያለውን ችግር ያሳያሉ፡፡

Page 87: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

DINQ magazine November 2012 www.dinqmagazine.net 87

Page 88: dinq 118 November 2012 118 November 2012/dinq 118...DINQ magazine November 2012 7 የAትላንታ ጁርናል ጋዜጣ በጁን ወር ባወጣው የሪል Eስቴት ዜናው

88 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ኅዳር 2005